TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#MinistryOfHealth

ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ክትባቷን እሁድ ወደ አገር ውስጥ እንደምታስገባ ጤና ሚኒስቴር ማስታወቁን ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ዘገቧል።

የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው የኮቪድ - 19 ለመከላከል የሚውል የመጀመሪያው ዙር ክትባት ወደ ሀገር ውስጥ የፊታችን እሁድ በ28/06/213 ዓ.ም ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ይደርሳል።

በክትባቱ ርክክብ ላይ የመንግስት ከፍተኛ ሀላፊዎች በተገኙበት እንደሚካሄድ ሚንስቴሩ ገልጿል።

ይሁንና ወደ አገር ውስጥ የሚገባው የክትባት መጠን አልተገለጸም።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia