#MinistryOfHealth
ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ክትባቷን እሁድ ወደ አገር ውስጥ እንደምታስገባ ጤና ሚኒስቴር ማስታወቁን ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ዘገቧል።
የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው የኮቪድ - 19 ለመከላከል የሚውል የመጀመሪያው ዙር ክትባት ወደ ሀገር ውስጥ የፊታችን እሁድ በ28/06/213 ዓ.ም ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ይደርሳል።
በክትባቱ ርክክብ ላይ የመንግስት ከፍተኛ ሀላፊዎች በተገኙበት እንደሚካሄድ ሚንስቴሩ ገልጿል።
ይሁንና ወደ አገር ውስጥ የሚገባው የክትባት መጠን አልተገለጸም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ክትባቷን እሁድ ወደ አገር ውስጥ እንደምታስገባ ጤና ሚኒስቴር ማስታወቁን ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ዘገቧል።
የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው የኮቪድ - 19 ለመከላከል የሚውል የመጀመሪያው ዙር ክትባት ወደ ሀገር ውስጥ የፊታችን እሁድ በ28/06/213 ዓ.ም ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ይደርሳል።
በክትባቱ ርክክብ ላይ የመንግስት ከፍተኛ ሀላፊዎች በተገኙበት እንደሚካሄድ ሚንስቴሩ ገልጿል።
ይሁንና ወደ አገር ውስጥ የሚገባው የክትባት መጠን አልተገለጸም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia