TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ፍቶ፦ የመስቀል ደመራ በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በአዲስ አበባ ከሰዓታት በፊት ዝናብ ሲጥል ነበር።
ምንም እንኳን ሲዘንብ የነበረው ዝናብ ጠንከር ያለ ቢሆንም የበዓሉ ድባብ አልደበዘዘም።
#ኦርቶዶክስተዋሕዶ #መስቀልደመራ
Photo Credit : ኢቢሲ ፣ ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ፣ Tikvah Family AA
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከሰዓታት በፊት ዝናብ ሲጥል ነበር።
ምንም እንኳን ሲዘንብ የነበረው ዝናብ ጠንከር ያለ ቢሆንም የበዓሉ ድባብ አልደበዘዘም።
#ኦርቶዶክስተዋሕዶ #መስቀልደመራ
Photo Credit : ኢቢሲ ፣ ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ፣ Tikvah Family AA
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ተከፍቷል
በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ከተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ጋር በተያያዘ ተዘግተው የነበሩ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ክፍት ተደርገዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ከተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ጋር በተያያዘ ተዘግተው የነበሩ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ክፍት ተደርገዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia