TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update

በሀርቡ ከተማ ተቋርጦ የነበረውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተመልሶ ተገናኝቷል።

በሀርቡ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የተመለሰው ዛሬ ታህሳስ 4 ቀን 2014 ዓ.ም ነው።

የጃማ እና ወረኢሉ ከተሞችን ኃይል ለመስጠት በሚያስችል ደረጃ የጥገና ስራ የተጠናቀቀ መሆኑን ተነግሯል።

#EEU

@tikvahethiopia
የአዲሱ_የታሪፍ_ማስተካከያ_መረጃ.pdf
2.6 MB
#EEU : የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ያደረገው የታሪፍ ጭማሪን በተመለከተ ዝርዝር መረጃ በዚህ ፋይል ተያይዟል።

(ፋይሉን ከፍተው በዝርዝር ይመልከቱ)

@tikvahethiopia