TIKVAH-ETHIOPIA
#Omo የኦሞ ወንዝ ሙላት ከቁጥጥር ውጭ መሆኑን ተከትሎ የአካባቢው አርሶአደር በ4ቱም አቅጣጫ ንብረቱን ጥሎ መሸሽ ላይ ነው። ችግሩ እንደሚከሰት ታውቆ በርካታ ስራ ሲሰራ ቢቆይም የኦሞ ወንዝ መጠን ከተለመደውና ከታሰበው ውጭ መሆኑን ተከትሎ ግን ለዞኑ መንግስትም ሆነ ለግብረሰናይ ድርጅቶች ሁኔታው ከባድ ሆኖባቸዋል። የወንዙ ሙላት ከባድ መሆኑን በመግለጽ አሁን ላይ አርብቶ አደሩን በአራት ጊዜያዊ…
#ALERT🚨
⚠️ " በውሀ ተውጠን ከማለቃችን በፊት ድረሱልን " - የኦሞራቴ ከተማ ነዋሪዎች
🔴 " የውሀው አመጣጥ እጅግ አስፈሪ ነው ፤ የፌደራል መንግስት ማሽነሪዎች ቶሎ እንዲያቀርብልን እየጠየቅን ነው " - የአካባቢዉ አስተዳደር
የኦሞ ወንዝ መሙላቱን ተከትሎ ሀብት ንብረቴ የሚላቸዉ ከብቶች ማለቁን ያየዉ የደቡብ ኦሞ አርብቶ አደር በአራቱም አቅጣጫ እየተሰደደ መሆኑን ጠቅሰን አካባቢው ትኩረት ይሻል ስንል ከቀናት በፊት መዘገባችን ይታወሳል።
ይሁንና አሁን ላይ የኦሞ ወንዝ ከአቅም በላይ በመሙላቱና የአካባቢዉ መሬት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ መተኛቱን ተከትሎ የወረዳዉ ዋና ከተማ የሆነችዉን ኦሞራቴን ደሴት ሲያደርጋት ህዝቡም መዉጫ በማጣት ጭንቀት ውስጦ መግባቱን ሰምተናል።
የድረሱልን ጥሪያቸዉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ያደረሱት የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚገልጹት ለአመታት በወንዙ ሙላት ሲቸገሩ መቆየታቸውንና አሁን ግን ከርቀት ወደምትገኘው ኦሞራቴ ከተማ በእጅጉ መጠጋቱ እንዳስደነገጣቸው በመግለጽ ከመዋጣቸው በፊት የሚመለከተዉ አካል እንዲደርስላቸው ተማጽነዋል።
በአካባቢው የነበሩት አርብቶ አደሮች በበኩላቸው ሙሉ በሙሉ የግጦሽ መሬቶች በወንዙ ተቆርሶ መወሰዱንና ከብቶቻቸው ማለቃቸውን ገልጸዉ አሁን ላይ የተጠለሉባቸው ጊዜያዊ መጠለያዎች በውሀው እየተጥለቀለቁ በመሆኑ ህይወታቸዉ አደጋ ላይ መውደቁን አስተድተዋል።
ስለሁኔታዉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስተያየታቸውን የሰጡን የወረዳዉ አስተዳዳሪ አቶ ታደለ ሀቴ " የዉሀዉ አመጣጥ እጅግ አስፈሪ ነው " ብለዋል።
ማህበረሰቡ አፈር በማዳበሪያ እየቋጠረ ግድብ መስራቱ ውሀውን ስላላስቆመው የፌደራል መንግስት ማሽነሪዎች ቶሎ እንዲያቀርብልን እየጠየቅን ብለዋል።
" አሁን ላይ የኦሞራቴ ከተማ ከጊዜያዊ መጠለያዎችም ሆነ ራቅ ካሉ አካባቢዎች ለመገናኘትም ሆነ ለመሸሽ ቱርሚን የሚያገናኘዉ ድልድይ በመሰበሩና ወደኬኒያ የሚወስደዉ ዋና መንገድ በውሀው ክራክ በማድረጉ ደሴት ሆናል " ሲሉ ገልጸዋል።
በመሆኑም " የኦሞራቴ ህዝብ የከፋ ችግር ላይ በመሆኑ የሚመለከተው አካል አፋጣኝ ድጋፍ ሊያደርግለት ይገባል ሲሉ " ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyHW
@tikvahethiopia
🔴 " የውሀው አመጣጥ እጅግ አስፈሪ ነው ፤ የፌደራል መንግስት ማሽነሪዎች ቶሎ እንዲያቀርብልን እየጠየቅን ነው " - የአካባቢዉ አስተዳደር
የኦሞ ወንዝ መሙላቱን ተከትሎ ሀብት ንብረቴ የሚላቸዉ ከብቶች ማለቁን ያየዉ የደቡብ ኦሞ አርብቶ አደር በአራቱም አቅጣጫ እየተሰደደ መሆኑን ጠቅሰን አካባቢው ትኩረት ይሻል ስንል ከቀናት በፊት መዘገባችን ይታወሳል።
ይሁንና አሁን ላይ የኦሞ ወንዝ ከአቅም በላይ በመሙላቱና የአካባቢዉ መሬት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ መተኛቱን ተከትሎ የወረዳዉ ዋና ከተማ የሆነችዉን ኦሞራቴን ደሴት ሲያደርጋት ህዝቡም መዉጫ በማጣት ጭንቀት ውስጦ መግባቱን ሰምተናል።
የድረሱልን ጥሪያቸዉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ያደረሱት የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚገልጹት ለአመታት በወንዙ ሙላት ሲቸገሩ መቆየታቸውንና አሁን ግን ከርቀት ወደምትገኘው ኦሞራቴ ከተማ በእጅጉ መጠጋቱ እንዳስደነገጣቸው በመግለጽ ከመዋጣቸው በፊት የሚመለከተዉ አካል እንዲደርስላቸው ተማጽነዋል።
በአካባቢው የነበሩት አርብቶ አደሮች በበኩላቸው ሙሉ በሙሉ የግጦሽ መሬቶች በወንዙ ተቆርሶ መወሰዱንና ከብቶቻቸው ማለቃቸውን ገልጸዉ አሁን ላይ የተጠለሉባቸው ጊዜያዊ መጠለያዎች በውሀው እየተጥለቀለቁ በመሆኑ ህይወታቸዉ አደጋ ላይ መውደቁን አስተድተዋል።
ስለሁኔታዉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስተያየታቸውን የሰጡን የወረዳዉ አስተዳዳሪ አቶ ታደለ ሀቴ " የዉሀዉ አመጣጥ እጅግ አስፈሪ ነው " ብለዋል።
ማህበረሰቡ አፈር በማዳበሪያ እየቋጠረ ግድብ መስራቱ ውሀውን ስላላስቆመው የፌደራል መንግስት ማሽነሪዎች ቶሎ እንዲያቀርብልን እየጠየቅን ብለዋል።
" አሁን ላይ የኦሞራቴ ከተማ ከጊዜያዊ መጠለያዎችም ሆነ ራቅ ካሉ አካባቢዎች ለመገናኘትም ሆነ ለመሸሽ ቱርሚን የሚያገናኘዉ ድልድይ በመሰበሩና ወደኬኒያ የሚወስደዉ ዋና መንገድ በውሀው ክራክ በማድረጉ ደሴት ሆናል " ሲሉ ገልጸዋል።
በመሆኑም " የኦሞራቴ ህዝብ የከፋ ችግር ላይ በመሆኑ የሚመለከተው አካል አፋጣኝ ድጋፍ ሊያደርግለት ይገባል ሲሉ " ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyHW
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
TIKVAH-ETHIOPIA
#ALERT🚨 ⚠️ " በውሀ ተውጠን ከማለቃችን በፊት ድረሱልን " - የኦሞራቴ ከተማ ነዋሪዎች 🔴 " የውሀው አመጣጥ እጅግ አስፈሪ ነው ፤ የፌደራል መንግስት ማሽነሪዎች ቶሎ እንዲያቀርብልን እየጠየቅን ነው " - የአካባቢዉ አስተዳደር የኦሞ ወንዝ መሙላቱን ተከትሎ ሀብት ንብረቴ የሚላቸዉ ከብቶች ማለቁን ያየዉ የደቡብ ኦሞ አርብቶ አደር በአራቱም አቅጣጫ እየተሰደደ መሆኑን ጠቅሰን አካባቢው ትኩረት ይሻል…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Alert🚨
ኦሞ ወንዝ በከፍተኛ ሁኔታ በመሙላቱ የወንዙ ውሃ እና የቱርካና ሀይቅ ይዞታውን እያሰፋ በመሆኑ በኦሞራቴ ከተማ በ1.9 ኪ/ሜ ርቀት አከባቢ በተለያዩ ቦታዎች የመሬት መሰንጠቅ እዲሁም ውሃው ውስጥ ለውስጥ እየሄደ በመሆኑ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር ጥሪ አቅርቧል።
@tikvahethiopia
ኦሞ ወንዝ በከፍተኛ ሁኔታ በመሙላቱ የወንዙ ውሃ እና የቱርካና ሀይቅ ይዞታውን እያሰፋ በመሆኑ በኦሞራቴ ከተማ በ1.9 ኪ/ሜ ርቀት አከባቢ በተለያዩ ቦታዎች የመሬት መሰንጠቅ እዲሁም ውሃው ውስጥ ለውስጥ እየሄደ በመሆኑ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር ጥሪ አቅርቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲቪል አቪዬሽን ሕግና አሠራር ጥሰዋል በማለት በቁጥጥር ስር አውሎ የሽብር ወንጀል ምርመራ የከፈተባቸውን 6 ተጠርጣሪ ግለሰቦችን ማንነት የሚያሳይ ፎቶ ይፋ አድርጓል። ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ያዋልኳቸው በሀገራችን ካለው የክረምት ወቅት ጋር ተያይዞ በተፈጠረው የአየር መዛባት ምክንያት " ከአዲስ አበባ ወደ መቐለ አውሮፕላን…
#Update
የአቪዬሽን አሰራርን በጣሰ መንገድ ግርግርና ወከባ ፈጥረዋል የተባሉት 6 ተጠርጣሪዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት የፌዴራል ፖሊስ በእነ ዮሐንስ ዳንኤል ላይ በጠየቀው የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ላይ የግራቀኙን ክርክር ካዳመጠ በኋላ ብይን ለመስጠት ለነገ ነሐሴ 21ቀን 2016 ዓ.ም ቀጠሮ ይዟል።
ተጠርጣሪዎቹ በጠበቆቻቸው በኩል የዋስትና መብት እንዲፈቀድላቸው ጠይቀዋል። #ኢብኮ
@tikvahethiopia
የአቪዬሽን አሰራርን በጣሰ መንገድ ግርግርና ወከባ ፈጥረዋል የተባሉት 6 ተጠርጣሪዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት የፌዴራል ፖሊስ በእነ ዮሐንስ ዳንኤል ላይ በጠየቀው የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ላይ የግራቀኙን ክርክር ካዳመጠ በኋላ ብይን ለመስጠት ለነገ ነሐሴ 21ቀን 2016 ዓ.ም ቀጠሮ ይዟል።
ተጠርጣሪዎቹ በጠበቆቻቸው በኩል የዋስትና መብት እንዲፈቀድላቸው ጠይቀዋል። #ኢብኮ
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
የተዋናይ ጌታቸው እጅጉ (ባቡጂ) ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ።
ተዋናዩ ከ60 በላይ ፊልሞች ላይ ተውኗል።
ቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመቅረብ በወቅታዊና በማህበራዊ ፣ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሃሳቡን ሲያካፍል ፤ ጠንካራ የራሱን ትችቶችም በድፍረት በመናገር ይታወቃል።
@tikvahethiopia
ተዋናዩ ከ60 በላይ ፊልሞች ላይ ተውኗል።
ቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመቅረብ በወቅታዊና በማህበራዊ ፣ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሃሳቡን ሲያካፍል ፤ ጠንካራ የራሱን ትችቶችም በድፍረት በመናገር ይታወቃል።
@tikvahethiopia
#Ethiopia
በ “ብሩህ ንግድ ፈጠራ ሀሳብ ” ውድድር ከተመዘገቡ 1,375 ተሳታፊዎች መካከል 150 አሸናፊዎች 2 ሺህ ዶላር ለሚያሸልመው ለመጨረሻው ዙር ውድድር መለየታቸው ተነግሯል።
እነዚህ 150 ተወዳዳሪዎች መካከል በአንድ ማዕከል ሆነው በቀጣዮቹ ቀናት ስልጠና ይወስዳሉ።
ከ150ዎቹ ተወዳዳሪዎች መከካል በፈጠራ ሃሳባቸው ለሚያሸንፉ 50 ተወዳዳሪዎች እያንዳንዳቸው 2 ሺሕ ዶላር እንደሚሸለሙ ተመላክቷል፡፡
ያንብቡ 👇
https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-08-26
@tikvahethiopia
በ “ብሩህ ንግድ ፈጠራ ሀሳብ ” ውድድር ከተመዘገቡ 1,375 ተሳታፊዎች መካከል 150 አሸናፊዎች 2 ሺህ ዶላር ለሚያሸልመው ለመጨረሻው ዙር ውድድር መለየታቸው ተነግሯል።
እነዚህ 150 ተወዳዳሪዎች መካከል በአንድ ማዕከል ሆነው በቀጣዮቹ ቀናት ስልጠና ይወስዳሉ።
ከ150ዎቹ ተወዳዳሪዎች መከካል በፈጠራ ሃሳባቸው ለሚያሸንፉ 50 ተወዳዳሪዎች እያንዳንዳቸው 2 ሺሕ ዶላር እንደሚሸለሙ ተመላክቷል፡፡
ያንብቡ 👇
https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-08-26
@tikvahethiopia
እናት ፓርቲ ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ጋር በተያያዘ መግለጫ ልኮልናል።
ፓርቲው " መንግሥት እየተገበረው ያለው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፍቱን መድኃኒት ሳይሆን በጫናና አጣብቂኝ የመጠ የሥርዓቱን እድሜ ማራዘሚያ ኪኒን ነው " ሲል ገልጾታል።
በዚሁ መግለጫው ላይ ፤ የሚፈራ ማኅበራዊ ቀውስ እንዳለ በማመላከት ይህ ቀውስ ሊታከም ከማይችልበት ደረጃ ከመድረሱ በፊት መንግሥት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራውን እንደገና እንዲያጤነው አሳስቧል።
መንግሥት በግል ዘርፉና ማኅበረሰቡ ላይ የጫነውን እንቅፋቶች ሁሉ እየመረመረ በአስቸኳይ እንዲያነሳም ጠይቋል።
የሠራተኛውና ደሞዝተኛው የዛሬ 6 ዓመቱ የኑሮ ደረጃን የሚመልሰውን (የሚያስተካክለውን) የደሞዝ ጭማሪ በአስቸኳይ እንዲያደርግም መንግስትን ጠይቋል።
የኢትዮጵያ ሕዝብ አርሶ እንዳይበላና አቅርቦት እንዳይጨምር የምርት ግብዓቶች (factors of production) ሁሉ ከካድሬ እጅ ወጥቶ አምራቹ/ባለቤቱ እንዲይዘውና እንዲያዝበት እንዲደረግም ፓርቲው እናሳስቧል።
እናት ፓርቲ በላከው መግለጫ ፤ " በአጠቃላይ ሲንከባለል የመጣውና አሁን የባሰበት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በካድሬዎች ሳይሆን በባለሞያዎች እንዲመራ በማድረግ ግልጽ የኢኮኖሚ ፍኖተ ካርታ እንዲቀመጥ እንጠይቀለን " ብሏል።
በተጨማሪ ፥ መንግሥት ራሱ ፈቅዶና ፈርሞ ያመጣው ፖሊሲ የፈጠረውን ምስቅልቅል በነጋዴው ማኅበረሰብ ላይ እያመካኙ ሱቅ ማሸግና እጅ መንሻ መቀበል ሥራዬ ብለው የያዙትን ባለስልጣኖቹን አደብ እንዲያስገዛ አሳስቧል።
ፓርቲው ፤ " መንግሥት በኢኮኖሚው ውስጥ " ሁሉንም ድስት እኔ ካልጣድኩ " ማለቱን አቁሞና ከሁለገብ ተጫዋችነቱ ወጥቶ ወደ የመንግሥት ዳኝነቱ ብቻ እንዲገባ፤ " ነጻ ገበያን ተቀብያለሁ " ካለ በነጻነት መሥራትንና ሀብት ማፍራትንም እንዲቀበልና ዜጎች እድሜ ልካቸውን ሠርተው ያፈሩትን ንብረት ያለ ካሳ እያፈረሱ ሕዝብን ማደህየቱን በአስቸኳይ እንዲያቆም " ሲልም በጥብቅ አሳስቧል።
#እናትፓርቲ
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#Tigray : በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤቨን ማሲንጋ ዛሬ መቐለ ገብተዋል።
ማሲንጋ መቐለ ሲደርሱ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ እና ምክትል ፕሬዜዳንት ጄነራል ታደሰ ወረደ ተቀብለዋቸዋል።
በቆይታቸው በወቅታዊ የትግራይ ሁኔታ፣ በወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ፣ በተፈናቃዮች መመለስ ጉዳይ ላይ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ጋር ይመክራሉ ተብሏል።
ፎቶ፦ ድምጺ ወያነ
@tikvahethiopia
ማሲንጋ መቐለ ሲደርሱ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ እና ምክትል ፕሬዜዳንት ጄነራል ታደሰ ወረደ ተቀብለዋቸዋል።
በቆይታቸው በወቅታዊ የትግራይ ሁኔታ፣ በወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ፣ በተፈናቃዮች መመለስ ጉዳይ ላይ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ጋር ይመክራሉ ተብሏል።
ፎቶ፦ ድምጺ ወያነ
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#አብና🕯 " የ4ሰዎች አስክሬን ተገኝቷል ፤ የ6 ሰዎች አስከሬን ሊገኝ አልቻለም ! " በአማራ ክልል፣ ሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ አብና ቀበሌ ልዩ ስሙ ኖላ በተባለ ቦታ ነሐሴ 18/2016 ዓ.ም በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ 10 ሰዎች ሞተዋል። የጠለምት ወረዳ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ተስፋየ ወርቅነህ ምን አሉ ? " የ4 ሰዎች አስከሬን በፍለጋ ተገኝቷል ፤ የቀሪ 6…
#አማራ #ጎንደር🕯
በአማራ፣ ሰሜን ጎንደር ዞን 3 ወረዳዎች በመሬት መንሸራተት አደጋ የሞቱ እና የተጎዱ ሰዎች ቁጥር በዛሬው ዕለት ጨምሯል።
ሟች ወገኖቻችን 23 ደርሰዋል።
የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖቻችን ደግሞ 8 መድረሳቸው ተነግሯል።
ከቄያቸው የተፈናቀሉ ወገኖቻችን አጠቃላይ ከ2 ሺህ 700 በላይ ናቸው።
አደጋው የደረሰው በዞኑ በጠለምት፣ በጃናሞራ፣ በአዲአርቃይና በየዳ ወረዳዎች በሚገኙ 11 የገጠር ቀበሌዎች ውስጥ ነው፡፡
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሰሜን ጎንደር ኮሚኒኬሽን ነው።
#አማራ #ሰሜንጎንደር
@tikvahethiopia
በአማራ፣ ሰሜን ጎንደር ዞን 3 ወረዳዎች በመሬት መንሸራተት አደጋ የሞቱ እና የተጎዱ ሰዎች ቁጥር በዛሬው ዕለት ጨምሯል።
ሟች ወገኖቻችን 23 ደርሰዋል።
የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖቻችን ደግሞ 8 መድረሳቸው ተነግሯል።
ከቄያቸው የተፈናቀሉ ወገኖቻችን አጠቃላይ ከ2 ሺህ 700 በላይ ናቸው።
አደጋው የደረሰው በዞኑ በጠለምት፣ በጃናሞራ፣ በአዲአርቃይና በየዳ ወረዳዎች በሚገኙ 11 የገጠር ቀበሌዎች ውስጥ ነው፡፡
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሰሜን ጎንደር ኮሚኒኬሽን ነው።
#አማራ #ሰሜንጎንደር
@tikvahethiopia
#ትግራይ
ባለፈው ሳምንት በትግራይ 2 ወረዳዎች የነበረውን ሃይለኛ ዝናብን ተከትሎ በተፈጠረው ከባድ ጎርፍ የ3 ሰው ህይወት ጠፍቷል።
በክልሉ ምስራቃዊ ዞን ጉሎመኸዳ ወረዳ አዲስ ተስፋ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ደንጎሎ መንደር ነሃሴ 16/2016 ዓ.ም ሌሊት የዘነበው ከባድ ዝናብ ቤት አፈርሶ የአንድ ሰው ህወይት አሳጥቷል።
እሁድ ነሃሴ 19/2016 ዓ.ም በደቡባዊ ምስራቅ ዞን ሕንጣሎ ወጀራት ወረዳ ዓዲ ቐይሕ ከተማ ከባድ ዝናብ ያስከተለው ሃይለኛ ጎርፍ የ2 ህፃናትን ህይወት ቀጥፏል።
በደቡባዊ ዞን የሰለዋ ወረዳ ስምረት ቀበሌ ገበሬ ማህበር ያጋጠመው የመሬት መደርመስ አደጋ በርካቶች አፈናቅሏል።
ተፈናቃዮቹ የመጠለያ ፣ የምግብና ሌሎች መሰረታዊ ነገሮች እገዛ ባለማገኝታቸው ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርገዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ፥ የተከዘ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ግድብ ሙላትን ለመቀነስ አልሞ የተለቀቀ ውሃ ከተፋሰሱ በታች በሚገኙ አከባቢዎች ጉዳት አድርሷል።
በሰሜናዊ ምዕራብ ዞን የታሕታይ አድያቦ ወረዳ እንዳስታወቀው ውሃው በሰፋፊ የአርሶ አደሮች መሬት የበቀለውን እህል በማጥለቅለቅ ከጥቅም ውጭ አድርጓል።
#ትግራይ #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tikvahethiopia
ባለፈው ሳምንት በትግራይ 2 ወረዳዎች የነበረውን ሃይለኛ ዝናብን ተከትሎ በተፈጠረው ከባድ ጎርፍ የ3 ሰው ህይወት ጠፍቷል።
በክልሉ ምስራቃዊ ዞን ጉሎመኸዳ ወረዳ አዲስ ተስፋ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ደንጎሎ መንደር ነሃሴ 16/2016 ዓ.ም ሌሊት የዘነበው ከባድ ዝናብ ቤት አፈርሶ የአንድ ሰው ህወይት አሳጥቷል።
እሁድ ነሃሴ 19/2016 ዓ.ም በደቡባዊ ምስራቅ ዞን ሕንጣሎ ወጀራት ወረዳ ዓዲ ቐይሕ ከተማ ከባድ ዝናብ ያስከተለው ሃይለኛ ጎርፍ የ2 ህፃናትን ህይወት ቀጥፏል።
በደቡባዊ ዞን የሰለዋ ወረዳ ስምረት ቀበሌ ገበሬ ማህበር ያጋጠመው የመሬት መደርመስ አደጋ በርካቶች አፈናቅሏል።
ተፈናቃዮቹ የመጠለያ ፣ የምግብና ሌሎች መሰረታዊ ነገሮች እገዛ ባለማገኝታቸው ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርገዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ፥ የተከዘ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ግድብ ሙላትን ለመቀነስ አልሞ የተለቀቀ ውሃ ከተፋሰሱ በታች በሚገኙ አከባቢዎች ጉዳት አድርሷል።
በሰሜናዊ ምዕራብ ዞን የታሕታይ አድያቦ ወረዳ እንዳስታወቀው ውሃው በሰፋፊ የአርሶ አደሮች መሬት የበቀለውን እህል በማጥለቅለቅ ከጥቅም ውጭ አድርጓል።
#ትግራይ #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tikvahethiopia