Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሁሉንም ታላላቅ ሊጎች ለሁላችንም!
ሁሉንም ወሳኝ ጨዋታዎች ፣ ደማቅ ግጥሚያዎች ፣ የዋንጫ ፍልሚያዎች በዲኤስቲቪ!
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ፣ ቻምፒዮንስ ሊግ ፣ ላሊጋ ፣ ሴሪአን ጨምሮ ከጨዋታ እስከ ትንታኔ ከተጫዋች ብቃት እስከ ቡድን ወኔ ... ሁሉም በዲኤስቲቪ!
እንደየምርጫዎ በሁሉም ፓኬጅ ላይ ኳስ ያለው ዲኤስቲቪ!
ዲኤስቲቪ ያስገቡ ፣ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ!
👇
https://bit.ly/3RFtEvh
#DStvEthiopia
#ሁሉምያለውእኛጋርነው
#DStvSelfServiceET
ሁሉንም ወሳኝ ጨዋታዎች ፣ ደማቅ ግጥሚያዎች ፣ የዋንጫ ፍልሚያዎች በዲኤስቲቪ!
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ፣ ቻምፒዮንስ ሊግ ፣ ላሊጋ ፣ ሴሪአን ጨምሮ ከጨዋታ እስከ ትንታኔ ከተጫዋች ብቃት እስከ ቡድን ወኔ ... ሁሉም በዲኤስቲቪ!
እንደየምርጫዎ በሁሉም ፓኬጅ ላይ ኳስ ያለው ዲኤስቲቪ!
ዲኤስቲቪ ያስገቡ ፣ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ!
👇
https://bit.ly/3RFtEvh
#DStvEthiopia
#ሁሉምያለውእኛጋርነው
#DStvSelfServiceET
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሐና አጥናፉ ለሪፖርተር ጋዜጣ የሰጡት ቃል ፦
" የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኤርትራ በረራ እንዳያደርግ መታገዱን የሚገልጽ ደብዳቤ ደርሶናል።
ይህ ከመደረጉ ከሁለት ሳምንት በፊት ወደ ኤርትራ የምናደርገውን በረራ እንድናሳድ፣ የመጫን አቅማቸው ከፍተኛ የሆኑ አውሮፕላኖችንም እንዲጠቀም ተጠይቀን ነበር።
በረራ እንድናቆም የሚጠይቀው ደብባቤ ከመድረሱ ከሁለት ሳምንት በፊት ነው ፦
- የምናደርገውን በረራ ከ10 ወደ 15 እንድናሳድግ፣
- የምንጠቀመውን መለስተኛ አውሮፕላን ወደ ከፍተኛ አውሮፕላን እንድናሳድግ ፣
- በቀን ሁለት በረራ እንዲሁም በየሳምንቱ ዓርብ ሦስት በረራ እንድናደርግ ጠይቀውን የነበረው።
በረራ እንድናሳድግ የሚጠይቅ ደብዳቤና ፈቃድ በተሰጠን በሁለት ሳምንት ውስጥ አሁን በረራ እንድናቆም የሚገልጽ ደብዳቤ ደርሶናል።
ይህም ባልተገባ መንገድ በማኅበራዊ ሚዲያ እንዲሰራጭ መደረጉ አስገራሚና አስደንጋጭ ነው።
ወደ ኤርትራ የሚያደርገው በረራ ከመስከረም 30 / 2024 ጀምሮ እንድናቆም በሚያሳውቀው ደብዳቤ ላይ በረራው እንድናቆም የተወሰነበት ምክንያት ደብዳቤው ላይ አንዳችም ቦታ አልተገለጸም።
በማኅበራዊ ትስስር ገጾች እየተዘዋወረ የሚገኘው ደብዳቤ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የተላከ ባለመሆኑ፣ በደብዳቤው ላይ ለተዘረዘሩት ጉዳዮች ምላሽና አስተያየት መስጠት አንፈልግም።
በጉዳዩ ዙሪያ ከኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ጋር ለመነጋገር እንሞክራለን። "
#EthiopiaAirlines🇪🇹
@tikvahethiopia
" የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኤርትራ በረራ እንዳያደርግ መታገዱን የሚገልጽ ደብዳቤ ደርሶናል።
ይህ ከመደረጉ ከሁለት ሳምንት በፊት ወደ ኤርትራ የምናደርገውን በረራ እንድናሳድ፣ የመጫን አቅማቸው ከፍተኛ የሆኑ አውሮፕላኖችንም እንዲጠቀም ተጠይቀን ነበር።
በረራ እንድናቆም የሚጠይቀው ደብባቤ ከመድረሱ ከሁለት ሳምንት በፊት ነው ፦
- የምናደርገውን በረራ ከ10 ወደ 15 እንድናሳድግ፣
- የምንጠቀመውን መለስተኛ አውሮፕላን ወደ ከፍተኛ አውሮፕላን እንድናሳድግ ፣
- በቀን ሁለት በረራ እንዲሁም በየሳምንቱ ዓርብ ሦስት በረራ እንድናደርግ ጠይቀውን የነበረው።
በረራ እንድናሳድግ የሚጠይቅ ደብዳቤና ፈቃድ በተሰጠን በሁለት ሳምንት ውስጥ አሁን በረራ እንድናቆም የሚገልጽ ደብዳቤ ደርሶናል።
ይህም ባልተገባ መንገድ በማኅበራዊ ሚዲያ እንዲሰራጭ መደረጉ አስገራሚና አስደንጋጭ ነው።
ወደ ኤርትራ የሚያደርገው በረራ ከመስከረም 30 / 2024 ጀምሮ እንድናቆም በሚያሳውቀው ደብዳቤ ላይ በረራው እንድናቆም የተወሰነበት ምክንያት ደብዳቤው ላይ አንዳችም ቦታ አልተገለጸም።
በማኅበራዊ ትስስር ገጾች እየተዘዋወረ የሚገኘው ደብዳቤ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የተላከ ባለመሆኑ፣ በደብዳቤው ላይ ለተዘረዘሩት ጉዳዮች ምላሽና አስተያየት መስጠት አንፈልግም።
በጉዳዩ ዙሪያ ከኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ጋር ለመነጋገር እንሞክራለን። "
#EthiopiaAirlines🇪🇹
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#አዲስአበባ #መታወቂያ “ በጣም በአጠረ ጊዜ ውስጥ እንጀምራለን ” - CRRSA ከክልል ከተሞች መሸኛ ይዘው አዲስ አበባ ከተማ ለመጡ ተገልጋዮች የመታወቂያ አገልግሎት በቅርብ ጊዜ መሰጠት ይጀመራል ተብሎ ነበር። ነገር ግን እስካሁን አገልግሎቱ አልጀመረም። ነዋሪዎችም መቼ እንደሚጀምር ጠይቀዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቼ ነው አገልግሎቱ መስጠት የሚጀምረው ? ሲል የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት…
#አዲስአበባ #መታወቂያ
“ የትምህርት ቤት ምዝገባው ሲጠናቀቅ አገልሎቱን መስጠት እንጀምለራለን ” - CRRSA
ከክልል ከተሞች መሸኛ ይዘው አዲስ አበባ ከተማ ለመጡ ተገልጋዮች የመታወቂያ አገልግሎት “በጣም በአጠረ ጊዜ ውስጥ እንጀምራለን” መባሉን ከወራት በፊት ነግረናችሁ ነበር።
አሁንስ ጉዳዩ ከምን ደረሰ ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ አገልግሎቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደምትሰጡ ከዚህ ቀደም ገልጻችሁ ነበር፤ ለመሆኑ ጉዳዩ ከምን ደረሰ? ሲል የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲን ዛሬ ጠይቋል።
የኤጀንሲው ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮናስ አለማየሁ በሰጡት ምላሽ፣ አገልግሎቱን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅታቸውን እንዳጠናቀቁ ገልጸዋል።
“ ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቀን ነበር ” ያሉት አቶ ዮናስ፣ “ ከተማ ውስጥ የትኛውም የየትምህርት ምዝገባ በልደት ካርድ መነሻ መሆን እንዳለበት አሰራር ዘርግተናል ” ብለዋል።
“ በዚህ መሠረት አሁን ባለው ሁኔታ ቢሮዎቻችን ይህንን አገልግሎት እየሰጡ ስለሆነ አብሮ ማስኬድ የማይቻል በመሆኑ ከትምህርት ቤት ምዝገባ በኋላ እንጀምራለን ” ሲሉ አክለዋል።
ከትምህርት ምዝገባ በኋላ መቼ እንደሚጀመር ቲክቫህ የጠየቃቸው አቶ ዮናስ፣ ከነሃሴ አጋማሽ 2016 ዓ/ም በኋላ እንደሆነ አስረድተዋል።
“ለዚህ የሚሆኑ ምቹ ሁኔታዎች አሉ” ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ “ሁሉም ወረዳዎች (119ኙም) በአሁኑ ወቅት ዲጂታላይዝድ ሆነዋል። አዲስ አበባ የወረቀት መመታወቂያ ለአንዴና ለመጨረሻ ተሰናብታለች ሰኔ ወር ውስጥ” ነው ያሉት።
“ ምቹ ሁኔታዎች አሉ። የማጭበርበር አዝማሚያም ካለ እጅግ በጣም Rare ነው የሚሆነው። ከክልል ከተማ የሚመጡት ሰዎች አገግሎቱን ሲያገኙም ጥብቅ የሆን ቃለ መጠይቅ ይኖራል ” ሲሉ ተናግረዋል።
“ በቃለ መጠይቁ ውስጥ የምናገኛቸው ጉድለቶች፣ ግድፈቶች ካሉ አገልግሎቱን ልንከለክልበት የምንችል ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል ” ብለዋል።
አቶ ዮናስ አክለው፣ “ ምክንያቱም ከክልል የሚቀርቡ መረጃዎችና መልቀቂያዎች ሀሰተኝነታቸው እየጨመረ ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ እየሆነ ነው ” ሲሉ ተናግረዋል።
“ ከፍተኛ ፍልሰት አዝማሚያው ምዝገባውን አግኝቶ ማስረጃውን ማግኘትም ጭምር ብቻ እንደሆነ አንዳንዱን ገምግመናል” ብለዋል።
“ በዚህ መልክ ተደራጅቶ እየተጠባበቀ ያለው ነዋሪ 47,000 ነው። ከዛ ውስጥ 40% ከአማራ ክልል፣ ኦሮሚያ ክልል 35%፣ ቀሪ የኢትዮጵያ ክልሎች 25% ሆኖ ተተንትኗል ” ነው ያሉት።
አክለው፣ “ ከእነዚህ ውስጥ ሃሰተኛ የሚያስመስሉ መሸኛዎች ያስገቡ መኖራቸውን አረጋግጠናል ” ብለዋል።
“ ጤነኛ የሆነ መሸኛ ይዞ የሚመጣ ደግሞ ይኖራል ” ያሉት አቶ ዮናስ፣ ህጋዊ የሆኑትን ለማስተናገድ ዝግጅታቸውን እንዳተጠናቀቁ፣ የት/ቤት ምዝገባ እንደተጠናቀቀ አገልግሎቱን መስጠት እንደሚጀምሩ አስረድተዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ የትምህርት ቤት ምዝገባው ሲጠናቀቅ አገልሎቱን መስጠት እንጀምለራለን ” - CRRSA
ከክልል ከተሞች መሸኛ ይዘው አዲስ አበባ ከተማ ለመጡ ተገልጋዮች የመታወቂያ አገልግሎት “በጣም በአጠረ ጊዜ ውስጥ እንጀምራለን” መባሉን ከወራት በፊት ነግረናችሁ ነበር።
አሁንስ ጉዳዩ ከምን ደረሰ ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ አገልግሎቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደምትሰጡ ከዚህ ቀደም ገልጻችሁ ነበር፤ ለመሆኑ ጉዳዩ ከምን ደረሰ? ሲል የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲን ዛሬ ጠይቋል።
የኤጀንሲው ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮናስ አለማየሁ በሰጡት ምላሽ፣ አገልግሎቱን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅታቸውን እንዳጠናቀቁ ገልጸዋል።
“ ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቀን ነበር ” ያሉት አቶ ዮናስ፣ “ ከተማ ውስጥ የትኛውም የየትምህርት ምዝገባ በልደት ካርድ መነሻ መሆን እንዳለበት አሰራር ዘርግተናል ” ብለዋል።
“ በዚህ መሠረት አሁን ባለው ሁኔታ ቢሮዎቻችን ይህንን አገልግሎት እየሰጡ ስለሆነ አብሮ ማስኬድ የማይቻል በመሆኑ ከትምህርት ቤት ምዝገባ በኋላ እንጀምራለን ” ሲሉ አክለዋል።
ከትምህርት ምዝገባ በኋላ መቼ እንደሚጀመር ቲክቫህ የጠየቃቸው አቶ ዮናስ፣ ከነሃሴ አጋማሽ 2016 ዓ/ም በኋላ እንደሆነ አስረድተዋል።
“ለዚህ የሚሆኑ ምቹ ሁኔታዎች አሉ” ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ “ሁሉም ወረዳዎች (119ኙም) በአሁኑ ወቅት ዲጂታላይዝድ ሆነዋል። አዲስ አበባ የወረቀት መመታወቂያ ለአንዴና ለመጨረሻ ተሰናብታለች ሰኔ ወር ውስጥ” ነው ያሉት።
“ ምቹ ሁኔታዎች አሉ። የማጭበርበር አዝማሚያም ካለ እጅግ በጣም Rare ነው የሚሆነው። ከክልል ከተማ የሚመጡት ሰዎች አገግሎቱን ሲያገኙም ጥብቅ የሆን ቃለ መጠይቅ ይኖራል ” ሲሉ ተናግረዋል።
“ በቃለ መጠይቁ ውስጥ የምናገኛቸው ጉድለቶች፣ ግድፈቶች ካሉ አገልግሎቱን ልንከለክልበት የምንችል ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል ” ብለዋል።
አቶ ዮናስ አክለው፣ “ ምክንያቱም ከክልል የሚቀርቡ መረጃዎችና መልቀቂያዎች ሀሰተኝነታቸው እየጨመረ ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ እየሆነ ነው ” ሲሉ ተናግረዋል።
“ ከፍተኛ ፍልሰት አዝማሚያው ምዝገባውን አግኝቶ ማስረጃውን ማግኘትም ጭምር ብቻ እንደሆነ አንዳንዱን ገምግመናል” ብለዋል።
“ በዚህ መልክ ተደራጅቶ እየተጠባበቀ ያለው ነዋሪ 47,000 ነው። ከዛ ውስጥ 40% ከአማራ ክልል፣ ኦሮሚያ ክልል 35%፣ ቀሪ የኢትዮጵያ ክልሎች 25% ሆኖ ተተንትኗል ” ነው ያሉት።
አክለው፣ “ ከእነዚህ ውስጥ ሃሰተኛ የሚያስመስሉ መሸኛዎች ያስገቡ መኖራቸውን አረጋግጠናል ” ብለዋል።
“ ጤነኛ የሆነ መሸኛ ይዞ የሚመጣ ደግሞ ይኖራል ” ያሉት አቶ ዮናስ፣ ህጋዊ የሆኑትን ለማስተናገድ ዝግጅታቸውን እንዳተጠናቀቁ፣ የት/ቤት ምዝገባ እንደተጠናቀቀ አገልግሎቱን መስጠት እንደሚጀምሩ አስረድተዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ዮናታን ቢቲ ፈርኒቸር
Yonatan BT Furniture
አሁኑኑ ወደ መሸጫ መአከሎቻችን ይምጡ! በግብይትዎ ተደስተው ይመለሳሉ! የውበት እና የጥራት ዳር ድንበር!
አድራሻችን፦
1. ዊንጌት አደባባዩን ተሻግሮ: +251 995 27 2727
2. ፒያሳ እሪ በከንቱ : +251 957 86 8686
3. ሲ ኤም ሲ አደባባዩን አለፍ ብሎ: +251 993 82 8282
👉 Telegram: https://t.iss.one/yonatanbt_furniture
👉 Instagram: https://www.instagram.com/yonatanbtfurniture/
👉 Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=100087238034736
👉 TikTok: https://www.tiktok.com/@yonatanbtfurniture
Yonatan BT Furniture
አሁኑኑ ወደ መሸጫ መአከሎቻችን ይምጡ! በግብይትዎ ተደስተው ይመለሳሉ! የውበት እና የጥራት ዳር ድንበር!
አድራሻችን፦
1. ዊንጌት አደባባዩን ተሻግሮ: +251 995 27 2727
2. ፒያሳ እሪ በከንቱ : +251 957 86 8686
3. ሲ ኤም ሲ አደባባዩን አለፍ ብሎ: +251 993 82 8282
👉 Telegram: https://t.iss.one/yonatanbt_furniture
👉 Instagram: https://www.instagram.com/yonatanbtfurniture/
👉 Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=100087238034736
👉 TikTok: https://www.tiktok.com/@yonatanbtfurniture
የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግሥ ነገ ይከበራል።
የንግሥ በዓሉ በተለይም በቁልቢ እና ሀዋሳ እጅግ በርካታ ምእመናን በተገኙበት በድምቀት ተከብሮ ይውሏል።
ምእመናን ለነገው የንግሥ በዓል ካለፉት ቀናት አንስቶ ወደ ከተሞቹ እየገቡ ሲሆን ዛሬ በዋዜማው በርካታ ምእመናን በመኪና እና በአየር ተጉዘው ገብተዋል።
ዋዜማውም በተለያዩ ስርዓቶች ተከብሯል።
በዚህ ባለፈ በአዲስ አበባ ከተማ የንግሥ በዓሉ በመንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (ቤተመንግሥት ቅዱስ ገብርኤል) በድምቀት እንደሚከበር የገዳሙ አስተዳደር ጽ/ቤት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ገልጿል።
በዓሉ በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል።
በዓሉን ለማክበር ለሚመጡ የፓርኪንግ አገልግሎት ችግር እንደማይኖር አስተዳደር ጽ/ቤቱ አሳውቆናል።
@tikvahethiopia
የንግሥ በዓሉ በተለይም በቁልቢ እና ሀዋሳ እጅግ በርካታ ምእመናን በተገኙበት በድምቀት ተከብሮ ይውሏል።
ምእመናን ለነገው የንግሥ በዓል ካለፉት ቀናት አንስቶ ወደ ከተሞቹ እየገቡ ሲሆን ዛሬ በዋዜማው በርካታ ምእመናን በመኪና እና በአየር ተጉዘው ገብተዋል።
ዋዜማውም በተለያዩ ስርዓቶች ተከብሯል።
በዚህ ባለፈ በአዲስ አበባ ከተማ የንግሥ በዓሉ በመንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (ቤተመንግሥት ቅዱስ ገብርኤል) በድምቀት እንደሚከበር የገዳሙ አስተዳደር ጽ/ቤት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ገልጿል።
በዓሉ በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል።
በዓሉን ለማክበር ለሚመጡ የፓርኪንግ አገልግሎት ችግር እንደማይኖር አስተዳደር ጽ/ቤቱ አሳውቆናል።
@tikvahethiopia
Tassa Tassa Tasssa !
በጎፋ ዞን ፤ በገዜ ጎፋ ወረዳ ፣ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ባጋጠመ የመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ወገኖቻችን የማጽናናት እና የመደገፍ ስራ እየተሰራ ነው።
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጨምሮ የተለያዩ ክልሎች ድጋፋቸውን ይዘው ወደ ስፍራው በመሄድ አስረክበዋል።
በርካቶች ተጎጂዎችን ለማጽናናትና ለመደገፍ ወደ ስፍራው በየዕለቱ እየተጓዙ ይገኛሉ።
በቁሳቁስ ከሚደረገው ድጋፍ በተጨማሪም የዞኑን የአደጋ ጊዜ ዝግጁነት ማቋቋሚያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000511561276 በመጠቀም ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
በተጨማሪ የጎፋ ዞን አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር በ8091 ድጋፍ እያሰባሰቡ ናቸው።
@tikvahethiopia
በጎፋ ዞን ፤ በገዜ ጎፋ ወረዳ ፣ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ባጋጠመ የመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ወገኖቻችን የማጽናናት እና የመደገፍ ስራ እየተሰራ ነው።
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጨምሮ የተለያዩ ክልሎች ድጋፋቸውን ይዘው ወደ ስፍራው በመሄድ አስረክበዋል።
በርካቶች ተጎጂዎችን ለማጽናናትና ለመደገፍ ወደ ስፍራው በየዕለቱ እየተጓዙ ይገኛሉ።
በቁሳቁስ ከሚደረገው ድጋፍ በተጨማሪም የዞኑን የአደጋ ጊዜ ዝግጁነት ማቋቋሚያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000511561276 በመጠቀም ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
በተጨማሪ የጎፋ ዞን አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር በ8091 ድጋፍ እያሰባሰቡ ናቸው።
@tikvahethiopia
#እንድታውቁት
በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የተሻሻሉ የቅጣት እርከኖች ፦
🗑 ለማንኛውም ግለሰብ/ድርጅት
- ደረቅ ቆሻሻ በግቢው ውስጥ በአግባቡ አለመያዝ፤ በዓይነት አለመለየት፤ ማዝረክረክ፤ ለጤናና የአካባቢ ገጽታ በሚጎዳ መልኩ ማከማቸት፤ ለግለሰብ 2 ሺ ብር ለድርጅት 50 ሺ ብር ቅጣት
- የሲጋራ ቁርጥራጭ፣ የሶፍት ወረቀት፣ ፌስታል የመሳሰሉት ጥቃቅን ደረቅ ቆሻሻን ባልተፈቀደ ቦታ ወይም በፓርኮች፣ በአረንጓዴ ቦታ፣ በኮሪደር ከጣለ 2 ሺ ብር ቅጣት፤
- ከመኖሪያ ቤት ወይም ከድርጅት ግቢ ውጭ ያለውን የአካባቢ ንጹህና አረንጓዴ አድርጎ አለመጠበቅ ከመኖሪያ ቤት አጥር ግቢ ውጭ እስከ 5 ሜትር ርቀት አለማጽዳት፤ 20 ሺ ብር ቅጣት፤
- ከድርጅት/ተቋም አጥር ግቢ ውጭ እስከ 10 ሜትር አለማጽዳት፤ 100 ሺ ብር ቅጣት
- ወቅታዊና ልዩ ዝግጅት አከናውኖ በዓሉ ሲጠናቀቅ በዕለቱና ወዲያው ዝግጅቱ የተከናወነበትን አካባቢ ከቆሻሻ ያላጸዳ የፕሮግራሙ አዘጋጅ፤ 50 ሺ ብር ቅጣት
- ዓመታዊ፤ ወርሃዊና ሳምንታዊ የእምነት በዓላት ሲከናወኑ ዝግጅቱ ሲጠናቀቅ የዝግጅቱ ባለቤት በዕለቱና ወዲያው አካባቢውን ካላጸዳ፤ 20 ሺ ብር ቅጣት ይጣልባቸዋል።
🗑 ለጽዳት አገልግሎት ሰጭ ድርጅት/ማኅበራት፦
- ማኅበሩ ደረቅ ቆሻሻ ሲሰበስብ ገጽታ ካበላሸ 25 ሺ ብር ቅጣት፤
- ከጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ እውቅና ውጭ የአገልግሎት ክፍያ ከደንበኛው ከተቀበለ 50 ሺ ብር ቅጣት፤
- ጊዜያዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስቀመጫ ቦታዎችን እስከ 5 ሜትር ዙሪያ ድረስ ጽዱ ካላደረገ 50 ሺ ብር ቅጣት ይጣልበታል።
Credit ➡️ @tikvahethmagzine
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የተሻሻሉ የቅጣት እርከኖች ፦
- ደረቅ ቆሻሻ በግቢው ውስጥ በአግባቡ አለመያዝ፤ በዓይነት አለመለየት፤ ማዝረክረክ፤ ለጤናና የአካባቢ ገጽታ በሚጎዳ መልኩ ማከማቸት፤ ለግለሰብ 2 ሺ ብር ለድርጅት 50 ሺ ብር ቅጣት
- የሲጋራ ቁርጥራጭ፣ የሶፍት ወረቀት፣ ፌስታል የመሳሰሉት ጥቃቅን ደረቅ ቆሻሻን ባልተፈቀደ ቦታ ወይም በፓርኮች፣ በአረንጓዴ ቦታ፣ በኮሪደር ከጣለ 2 ሺ ብር ቅጣት፤
- ከመኖሪያ ቤት ወይም ከድርጅት ግቢ ውጭ ያለውን የአካባቢ ንጹህና አረንጓዴ አድርጎ አለመጠበቅ ከመኖሪያ ቤት አጥር ግቢ ውጭ እስከ 5 ሜትር ርቀት አለማጽዳት፤ 20 ሺ ብር ቅጣት፤
- ከድርጅት/ተቋም አጥር ግቢ ውጭ እስከ 10 ሜትር አለማጽዳት፤ 100 ሺ ብር ቅጣት
- ወቅታዊና ልዩ ዝግጅት አከናውኖ በዓሉ ሲጠናቀቅ በዕለቱና ወዲያው ዝግጅቱ የተከናወነበትን አካባቢ ከቆሻሻ ያላጸዳ የፕሮግራሙ አዘጋጅ፤ 50 ሺ ብር ቅጣት
- ዓመታዊ፤ ወርሃዊና ሳምንታዊ የእምነት በዓላት ሲከናወኑ ዝግጅቱ ሲጠናቀቅ የዝግጅቱ ባለቤት በዕለቱና ወዲያው አካባቢውን ካላጸዳ፤ 20 ሺ ብር ቅጣት ይጣልባቸዋል።
- ማኅበሩ ደረቅ ቆሻሻ ሲሰበስብ ገጽታ ካበላሸ 25 ሺ ብር ቅጣት፤
- ከጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ እውቅና ውጭ የአገልግሎት ክፍያ ከደንበኛው ከተቀበለ 50 ሺ ብር ቅጣት፤
- ጊዜያዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስቀመጫ ቦታዎችን እስከ 5 ሜትር ዙሪያ ድረስ ጽዱ ካላደረገ 50 ሺ ብር ቅጣት ይጣልበታል።
Credit ➡️ @tikvahethmagzine
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ፎቶ ፦ ይህ የምትመለከቱት በካፋ ዞን ፣ በዴቻ ወረዳ፣ ሚዲዮ ጎምበራ ቀበሌ ትናንትና ምሽት በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት የተከሰተው የመሬት መንሸራተት ነው።
በአደጋው 3 የአንድ ቤተሰብ አባላት ሞተዋል።
አንድ ሰው ላይ የአካል ጉዳት ደርሷል።
24 የአከባቢው ነዋሪዎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል።
አደጋው በተከሰተበት አከባቢ ከጠሎ ወደ ቦንጋ የሚያስኬድ አስፓልት መንገድ ላይ በናዳ ተዘግቶ መጠነኛ ጉዳት ደርሷል። የአከባቢው አስተዳደር ከነዋሪዎች ጋር ተረባርበው መንገዱ ለትራፊክ ክፍት ማድረግ ችለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃው ከክልሉ ኮሚኒኬሽን ነው የተገኘው።
@tikvahethiopia
በአደጋው 3 የአንድ ቤተሰብ አባላት ሞተዋል።
አንድ ሰው ላይ የአካል ጉዳት ደርሷል።
24 የአከባቢው ነዋሪዎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል።
አደጋው በተከሰተበት አከባቢ ከጠሎ ወደ ቦንጋ የሚያስኬድ አስፓልት መንገድ ላይ በናዳ ተዘግቶ መጠነኛ ጉዳት ደርሷል። የአከባቢው አስተዳደር ከነዋሪዎች ጋር ተረባርበው መንገዱ ለትራፊክ ክፍት ማድረግ ችለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃው ከክልሉ ኮሚኒኬሽን ነው የተገኘው።
@tikvahethiopia
#አቢሲንያ_ባንክ
እርስዎ ፈልገውን እኛን አያጡም! በአቢሲንያ አሚን ቨርቹዋል ባንካችን ፍላጎትዎን በየትኛውም ቀን በየትኛውም ሰዓት ያሟሉ።
አቢሲንያ አሚን ዕሴትዎን ያከበረ!
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ! https://t.iss.one/BoAEth
#AbyssiniaAmeen #IFB #bankofabyssinia #አቢሲኒያአሚን
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#ዘህራ #የሴቶችቁጠባ #አቢሲንያአሚን
እርስዎ ፈልገውን እኛን አያጡም! በአቢሲንያ አሚን ቨርቹዋል ባንካችን ፍላጎትዎን በየትኛውም ቀን በየትኛውም ሰዓት ያሟሉ።
አቢሲንያ አሚን ዕሴትዎን ያከበረ!
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ! https://t.iss.one/BoAEth
#AbyssiniaAmeen #IFB #bankofabyssinia #አቢሲኒያአሚን
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#ዘህራ #የሴቶችቁጠባ #አቢሲንያአሚን
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#CHAPA
✨ደስተኛ ደንበኛ ፤ አዋጭ ንግድ!💫💸
በቻፓ ደንበኞት በመረጡት የክፍያ አማራጭ እንደ ቴሌ ብር፣ አሞሌ፣ ሲቢኢ ብር፣ ወጋገን ሄሎ ካሽ፣ ኩፕ ፔይ ኢ - ብር፣ አዋሽ ብር፣ አቢሲኒያ ኤቲኤም ካርድ፣ እናት ባንክ፣ ቪዛ፣ ማስተር ካርድ፣ ፔይ ፓል እና ሌሎች ክፍያን በፍጥነት መቀበል ይችላሉ። ለየት የሚያደርገው እርሶ ከሁሉም ወደአንድ ቦታ በቻፓ አማካኝነት መቀበል መቻሎ ነው።
ለደንበኞችዎ አማራጭን በማፋት ግብይትን ያቅልሉ።
ቻፓ ኢትዮጽያ ውስጥ ላሉ ንግዶች ሁሉ!
እርስዎ ንግድዎ ላይ ያተኩሩ ፣ ቻፓ ክፍያዎችዎን ይቆጣጠራል። ንግድዎን ዛሬውኑ ቻፓ ላይ በማስመዝገብ ክፍያዎትን ያዘምኑ!
🌐ለበለጠ መረጃ ድህረ ገጻችንን ይጎብኙ፡ https://chapa.co/ ወይንም ዛሬውኑ በ 8911 ይደውሉልን።
Telegram | Website | Instagram | Facebook |LinkedIn |X
✨ደስተኛ ደንበኛ ፤ አዋጭ ንግድ!💫💸
በቻፓ ደንበኞት በመረጡት የክፍያ አማራጭ እንደ ቴሌ ብር፣ አሞሌ፣ ሲቢኢ ብር፣ ወጋገን ሄሎ ካሽ፣ ኩፕ ፔይ ኢ - ብር፣ አዋሽ ብር፣ አቢሲኒያ ኤቲኤም ካርድ፣ እናት ባንክ፣ ቪዛ፣ ማስተር ካርድ፣ ፔይ ፓል እና ሌሎች ክፍያን በፍጥነት መቀበል ይችላሉ። ለየት የሚያደርገው እርሶ ከሁሉም ወደአንድ ቦታ በቻፓ አማካኝነት መቀበል መቻሎ ነው።
ለደንበኞችዎ አማራጭን በማፋት ግብይትን ያቅልሉ።
ቻፓ ኢትዮጽያ ውስጥ ላሉ ንግዶች ሁሉ!
እርስዎ ንግድዎ ላይ ያተኩሩ ፣ ቻፓ ክፍያዎችዎን ይቆጣጠራል። ንግድዎን ዛሬውኑ ቻፓ ላይ በማስመዝገብ ክፍያዎትን ያዘምኑ!
🌐ለበለጠ መረጃ ድህረ ገጻችንን ይጎብኙ፡ https://chapa.co/ ወይንም ዛሬውኑ በ 8911 ይደውሉልን።
Telegram | Website | Instagram | Facebook |LinkedIn |X