#አዲስ_አበባ
በአዲስ አበባ ከተማ 43 ተጠርጣሪዎች፤ ሁለት መትረየስ፤ 27 ክላሽንኮቭ ጠብመንጃዎች እና በርካታ ሽጉጦች ከነ መሰል ጥይቶቻቸው እንዲሁም ከተለያዩ ጥቃት ማስፈጸሚያ #ዕቅዶች እና #ሰነዶች ጋር በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንግሥት ገልጿል።
Via #etv
🗞ሰኔ 20/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ 43 ተጠርጣሪዎች፤ ሁለት መትረየስ፤ 27 ክላሽንኮቭ ጠብመንጃዎች እና በርካታ ሽጉጦች ከነ መሰል ጥይቶቻቸው እንዲሁም ከተለያዩ ጥቃት ማስፈጸሚያ #ዕቅዶች እና #ሰነዶች ጋር በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንግሥት ገልጿል።
Via #etv
🗞ሰኔ 20/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia