TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#አዲስ_አበባ

በአዲስ አበባ ከተማ 43 ተጠርጣሪዎች፤ ሁለት መትረየስ፤ 27 ክላሽንኮቭ ጠብመንጃዎች እና በርካታ ሽጉጦች ከነ መሰል ጥይቶቻቸው እንዲሁም ከተለያዩ ጥቃት ማስፈጸሚያ #ዕቅዶች እና #ሰነዶች ጋር በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንግሥት ገልጿል።

Via #etv
🗞ሰኔ 20/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia