#ጥብቅ ማሳሰቢያ⬇️
"...ከምንም በላይ የግልና የቡድን ጥቅሞቻችሁን #ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማስጠበቅ እየቻላችሁ በተለያዩ ወንጀሎችና ሰላምን የማደፍረስ #እኩይ ተግባራት ላይ ለመሰማራት #የምታስቡ አካላት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እያሳሰብኩ በማንኛውም የህዝብን ፀጥታ #በሚያደፈርሱና ህዝብን ከህዝብ #በሚያጋጩ ህገወጥ ተግባራት ላይ ተሰማርቶ የተገኘ እንዲሁም ለእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባራት በምንም መልኩ ትብብር ያደረገ አካል ላይ ህግን ተከትሎ አስፈላጊውን #እርምጃ ለመውሰድ መንግስት #ቁርጠኛ እንደሆነ በጥብቅ ለማሳወቅ እወዳለሁ፡፡"
◾️◾️ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ◾️◾️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"...ከምንም በላይ የግልና የቡድን ጥቅሞቻችሁን #ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማስጠበቅ እየቻላችሁ በተለያዩ ወንጀሎችና ሰላምን የማደፍረስ #እኩይ ተግባራት ላይ ለመሰማራት #የምታስቡ አካላት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እያሳሰብኩ በማንኛውም የህዝብን ፀጥታ #በሚያደፈርሱና ህዝብን ከህዝብ #በሚያጋጩ ህገወጥ ተግባራት ላይ ተሰማርቶ የተገኘ እንዲሁም ለእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባራት በምንም መልኩ ትብብር ያደረገ አካል ላይ ህግን ተከትሎ አስፈላጊውን #እርምጃ ለመውሰድ መንግስት #ቁርጠኛ እንደሆነ በጥብቅ ለማሳወቅ እወዳለሁ፡፡"
◾️◾️ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ◾️◾️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በድጋሚ...#ጥብቅ ማሳሰቢያ⬇️
"...ከምንም በላይ የግልና የቡድን ጥቅሞቻችሁን #ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማስጠበቅ እየቻላችሁ በተለያዩ ወንጀሎችና ሰላምን የማደፍረስ #እኩይ ተግባራት ላይ ለመሰማራት #የምታስቡ አካላት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እያሳሰብኩ በማንኛውም የህዝብን ፀጥታ #በሚያደፈርሱና ህዝብን ከህዝብ #በሚያጋጩ ህገወጥ ተግባራት ላይ ተሰማርቶ የተገኘ እንዲሁም ለእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባራት በምንም መልኩ ትብብር ያደረገ አካል ላይ ህግን ተከትሎ አስፈላጊውን #እርምጃ ለመውሰድ መንግስት #ቁርጠኛ እንደሆነ በጥብቅ ለማሳወቅ እወዳለሁ፡፡"
◾️◾️ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ◾️◾️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"...ከምንም በላይ የግልና የቡድን ጥቅሞቻችሁን #ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማስጠበቅ እየቻላችሁ በተለያዩ ወንጀሎችና ሰላምን የማደፍረስ #እኩይ ተግባራት ላይ ለመሰማራት #የምታስቡ አካላት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እያሳሰብኩ በማንኛውም የህዝብን ፀጥታ #በሚያደፈርሱና ህዝብን ከህዝብ #በሚያጋጩ ህገወጥ ተግባራት ላይ ተሰማርቶ የተገኘ እንዲሁም ለእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባራት በምንም መልኩ ትብብር ያደረገ አካል ላይ ህግን ተከትሎ አስፈላጊውን #እርምጃ ለመውሰድ መንግስት #ቁርጠኛ እንደሆነ በጥብቅ ለማሳወቅ እወዳለሁ፡፡"
◾️◾️ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ◾️◾️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ‼️
ጥር 17 አፄ #ቴዎድሮስ_ግቢ በ6 የተማሪ መኖሪያ ህንፃዎች በተደረገ #ድንገተኛ ፍተሻ፦
•395 ያልታደሰ፣ ሃሰተኛ እና ፎቶ የሌለው መታወቂያ ተይዟል።
•ከተማሪ መኖሪያ ክፍሎች ጩቤ፣ ድንጋይ፣ ብረት እና ዱላ ተገኝቷል።
•አንድ ተማሪ 9 ሲም ካርድ፤ ሌላ አንድ ተማሪ 7 ሲም ካርድ ይዘው ተገኝተዋል።
•8 ተማሪዎች አካውንት ላይ እያንዳንዳቸው ከ30 ሺ ብር እስከ 86 ሺ ብር ተገኝቷል።
•መታወቂያ ያልያዙ 37 ተማሪዎች ተይዘዋል።
•በቀን ጥር 16/2011 ዓ.ም. 3 ተማሪዎች 4 ጀሪካን ዘይት ጫካ ውስጥ ይዘው እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል፤ 3 ተማሪዎች ሴቶች ህንፃ ሲገቡ ተይዘዋል።
🔹ተጠርጣሪዎች ላይ ተገቢው ማጣራት እየተደረገ ይገኛል፤ በቅርቡ #እርምጃ ተወስዶ #ይፋ ይደረጋል ተብሏል።
.
.
ትምህርት የተቋረጠባቸው አፄ ቴዎድሮስ እና አፄ ፋሲል ግቢዎች ከሰኞ ጥር 20 ጀምሮ ተማሪዎች ትምህርት እንዲጀምሩ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል። ትምህርት የማይጀምሩ ተማሪዎች ግቢውን #ለቀው እንዲወጡ #ጥብቅ_ማሳሰቢያ ተላልፏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥር 17 አፄ #ቴዎድሮስ_ግቢ በ6 የተማሪ መኖሪያ ህንፃዎች በተደረገ #ድንገተኛ ፍተሻ፦
•395 ያልታደሰ፣ ሃሰተኛ እና ፎቶ የሌለው መታወቂያ ተይዟል።
•ከተማሪ መኖሪያ ክፍሎች ጩቤ፣ ድንጋይ፣ ብረት እና ዱላ ተገኝቷል።
•አንድ ተማሪ 9 ሲም ካርድ፤ ሌላ አንድ ተማሪ 7 ሲም ካርድ ይዘው ተገኝተዋል።
•8 ተማሪዎች አካውንት ላይ እያንዳንዳቸው ከ30 ሺ ብር እስከ 86 ሺ ብር ተገኝቷል።
•መታወቂያ ያልያዙ 37 ተማሪዎች ተይዘዋል።
•በቀን ጥር 16/2011 ዓ.ም. 3 ተማሪዎች 4 ጀሪካን ዘይት ጫካ ውስጥ ይዘው እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል፤ 3 ተማሪዎች ሴቶች ህንፃ ሲገቡ ተይዘዋል።
🔹ተጠርጣሪዎች ላይ ተገቢው ማጣራት እየተደረገ ይገኛል፤ በቅርቡ #እርምጃ ተወስዶ #ይፋ ይደረጋል ተብሏል።
.
.
ትምህርት የተቋረጠባቸው አፄ ቴዎድሮስ እና አፄ ፋሲል ግቢዎች ከሰኞ ጥር 20 ጀምሮ ተማሪዎች ትምህርት እንዲጀምሩ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል። ትምህርት የማይጀምሩ ተማሪዎች ግቢውን #ለቀው እንዲወጡ #ጥብቅ_ማሳሰቢያ ተላልፏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥብቅ ማሳሰቢያ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር #በነገው ዕለት ምንም ዓይነት የሠላማዊ ሰልፍ ሆነ ስብሰባ እናድርግ የሚል #ጥያቄ አልቀረበለትም።
በመሆኑን በማህበራዊ ሚዲያ ተጠራ የተባለው ሰልፍ በከተማ አስተዳደሩ ይሁን በፖሊስ ኮሚሽኑ እውቅና የሌለው ነው።
ስለሆነም #ሰልፍ_እንወጣለን በሚል በህብረተሰቡ ላይ የፀጥታ ችግር ለመፍጠር የሚፈልጉ አካላት ከተግባራቸው እንዲታቀቡ ኮሚሽኑ #ጥብቅ_ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ይህን ተላልፎ በሚገኙ አካላት ላይም የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል አስፈላጊውን ህጋዊ #እርምጃ_የሚወስድ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር #በነገው ዕለት ምንም ዓይነት የሠላማዊ ሰልፍ ሆነ ስብሰባ እናድርግ የሚል #ጥያቄ አልቀረበለትም።
በመሆኑን በማህበራዊ ሚዲያ ተጠራ የተባለው ሰልፍ በከተማ አስተዳደሩ ይሁን በፖሊስ ኮሚሽኑ እውቅና የሌለው ነው።
ስለሆነም #ሰልፍ_እንወጣለን በሚል በህብረተሰቡ ላይ የፀጥታ ችግር ለመፍጠር የሚፈልጉ አካላት ከተግባራቸው እንዲታቀቡ ኮሚሽኑ #ጥብቅ_ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ይህን ተላልፎ በሚገኙ አካላት ላይም የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል አስፈላጊውን ህጋዊ #እርምጃ_የሚወስድ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ATTENTION
በኳታር ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን!
(የኢትዮጵያ ኤምባሲ - ዶሃ)
- በኳታር የፊት መሸፈኛ መጠቀም አስገዳጅ ህግ ሆኗል።
- የአገሪቱ የሚኒስትሮች ም/ቤት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም ሰው በተለያየ ምክንያት ከመኖሪያ ቤቱ ሲወጣ የፊት መሸፈኛ መጠቀም ይኖርበታል።
- ውሳኔው ከፊታችን እሁድ ግንቦት 09 ቀን 2012 ዓ.ም /Sunday May 17/2020/ ጀምሮ የጸና ይሆናል።
- ህጉ ብቻውን ሆኖ መኪና የሚያሽከረክር ግለሰብን አይመለከትም።
- ህጉን ተላልፎ የሚገኝ ግለሰብ እስከ ሶስት ዓመት እስር ወይም እስከ 200,000 የኳታር ሪያል ይቀጣል።
በኳታር የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን የሀገሪቱ መንግስት የሚያወጣቸውን ህጎች በአግባቡ በመተግበር ራሳችሁንና ቤተሰባችሁን ከበሽታው እንድትጠብቁ ብሎም ከህግ ተጠያቂነት ነጻ እንድትሆኑ #ጥብቅ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በኳታር ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን!
(የኢትዮጵያ ኤምባሲ - ዶሃ)
- በኳታር የፊት መሸፈኛ መጠቀም አስገዳጅ ህግ ሆኗል።
- የአገሪቱ የሚኒስትሮች ም/ቤት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም ሰው በተለያየ ምክንያት ከመኖሪያ ቤቱ ሲወጣ የፊት መሸፈኛ መጠቀም ይኖርበታል።
- ውሳኔው ከፊታችን እሁድ ግንቦት 09 ቀን 2012 ዓ.ም /Sunday May 17/2020/ ጀምሮ የጸና ይሆናል።
- ህጉ ብቻውን ሆኖ መኪና የሚያሽከረክር ግለሰብን አይመለከትም።
- ህጉን ተላልፎ የሚገኝ ግለሰብ እስከ ሶስት ዓመት እስር ወይም እስከ 200,000 የኳታር ሪያል ይቀጣል።
በኳታር የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን የሀገሪቱ መንግስት የሚያወጣቸውን ህጎች በአግባቡ በመተግበር ራሳችሁንና ቤተሰባችሁን ከበሽታው እንድትጠብቁ ብሎም ከህግ ተጠያቂነት ነጻ እንድትሆኑ #ጥብቅ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#ጥብቅ_ማሳሰቢያ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሀገሪቱ አሁን ባለችበት የፀጥታ ሁኔታ በምንም አይነት ምክንያት "ርችት መተኮስ" የተከለከለ መሆኑን በጥብቅ አሳስቧል።
ይህን መልዕክት በመተላለፍ ርችት ሲተኩስ የተገኘ ግለሰብ በህግ የሚጠየቅ መሆኑን አስታውቋል።
@tikvahethhiopiaBot @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሀገሪቱ አሁን ባለችበት የፀጥታ ሁኔታ በምንም አይነት ምክንያት "ርችት መተኮስ" የተከለከለ መሆኑን በጥብቅ አሳስቧል።
ይህን መልዕክት በመተላለፍ ርችት ሲተኩስ የተገኘ ግለሰብ በህግ የሚጠየቅ መሆኑን አስታውቋል።
@tikvahethhiopiaBot @tikvahethiopia
#ጥብቅ_ማሳሰቢያ
በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ በጥብቅ መከልከሉን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አሳውቋል።
ከዚህ ቀደም ፖሊስ ያስተላለፈውን መልዕክት በመተላለፍ ርችት የተኮሱ ግለሰቦች ተይዘው በፍርድ ቤት በዋስ መለቀቃቸውን ፖሊስ ገልጿል፡፡
ጳጉሜ 5/2013 ዓ/ም ለመስከረም 1/2014 ዓ.ም አጥቢያ ከሌሊቱ 11 ሰዓት በአዲስ ከተማ ክ/ ከተማ ልዩ ቦታው ሩፋኤል ቤተክርስቲያን ውስጥ ሦስት ግለሰቦች የ2014 አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ርችት ሲተኩሱ ተይዘው ምርመራ ተጣርቶባቸው እያንዳንዳቸው በ4ሺ ብር ዋስ ተለቀው ጉዳይቸው በፍርድ ቤት በመታየት ላይ የሚገኝ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውሷል፡፡
በተመሳሳይ በቦሌ ፣ በቂርቆስ እና በየካ ክፍለ ከተሞች ርችት ሲተኩሱ የተገኙ ግለሰቦች ጉዳይም በምርመራ ሂደት ላይ እንደሚኝም ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል፡፡
በበዓላት ወቅት የሚተኮሱ ርችቶችን ሽፋን በማድረግ ሰላምን የማደፍረስ ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች የሚፈነዱና ተቀጣጣይ ነገሮችን ሊጠቀሙ ስለሚችሉ ይህ ደግሞ የፀጥታ ስጋቶችን እንደሚፈጥሩ ፖሊስ አስገንዝቧል።
ፖሊስ የህገ-ወጦቹን ድርጊት ለመከላከል እንዲቻል መስከረም 16 ቀን 2014 ዓ/ም በሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ተቋም ከሚመለከተው አካል ፍቃድ ሳያገኝ ርችቶችን መተኮስ እንደማይችል ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ተገቢውን ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አቅርቧል።
@tikvahethiopia
በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ በጥብቅ መከልከሉን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አሳውቋል።
ከዚህ ቀደም ፖሊስ ያስተላለፈውን መልዕክት በመተላለፍ ርችት የተኮሱ ግለሰቦች ተይዘው በፍርድ ቤት በዋስ መለቀቃቸውን ፖሊስ ገልጿል፡፡
ጳጉሜ 5/2013 ዓ/ም ለመስከረም 1/2014 ዓ.ም አጥቢያ ከሌሊቱ 11 ሰዓት በአዲስ ከተማ ክ/ ከተማ ልዩ ቦታው ሩፋኤል ቤተክርስቲያን ውስጥ ሦስት ግለሰቦች የ2014 አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ርችት ሲተኩሱ ተይዘው ምርመራ ተጣርቶባቸው እያንዳንዳቸው በ4ሺ ብር ዋስ ተለቀው ጉዳይቸው በፍርድ ቤት በመታየት ላይ የሚገኝ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውሷል፡፡
በተመሳሳይ በቦሌ ፣ በቂርቆስ እና በየካ ክፍለ ከተሞች ርችት ሲተኩሱ የተገኙ ግለሰቦች ጉዳይም በምርመራ ሂደት ላይ እንደሚኝም ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል፡፡
በበዓላት ወቅት የሚተኮሱ ርችቶችን ሽፋን በማድረግ ሰላምን የማደፍረስ ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች የሚፈነዱና ተቀጣጣይ ነገሮችን ሊጠቀሙ ስለሚችሉ ይህ ደግሞ የፀጥታ ስጋቶችን እንደሚፈጥሩ ፖሊስ አስገንዝቧል።
ፖሊስ የህገ-ወጦቹን ድርጊት ለመከላከል እንዲቻል መስከረም 16 ቀን 2014 ዓ/ም በሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ተቋም ከሚመለከተው አካል ፍቃድ ሳያገኝ ርችቶችን መተኮስ እንደማይችል ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ተገቢውን ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አቅርቧል።
@tikvahethiopia