TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#CPJ ሲፒጄ "ለውጥ እየተካሄደ ባለበት ወቅት የኢትዮጵያ ፕሬስን ለመቆጣጠር አሮጌውን ዘዴ እየተጠቀመች ነው" በሚል ባወጣው ሪፖርት የኢንትርኔት አገልግሎትን ማቋረጥና ጋዜጠኞችን ማሰርን እንደምክንያትነት ጠቅሷል።

ተጨማሪ የንብቡ👇
https://telegra.ph/CPJ-07-10
#CPJ

በግብጽ በቅርቡ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ 6 ጋዜጠኞች ለእስር መዳረጋቸውን ሲፒጄ አስታውቋል፡፡ ጋዜጠኞች የታሰሩት በግብጽ የተለያዩ ከተሞች የአብዱል ፋታህ አል ሲሲን መንግሥት በመቃወም በርካታ ግብጻውያን አደባባይ መውጣታቸውን የሚያሳይ ዘገባ አሰራጭተዋል በሚል ነው፡፡

ሲፒጂ የግብጽ ባለስልጣናት ጋዜጠኛ አላ አብዱልፈታህ ፣ናሰር አብደልሃፌዝ ፣ኢንጊ አብደልወሃብ እና ሌሎች ሶስት ጋዜጠኞች በአስቸኳይ ከእስር እንዲለቀቁ ጠይቋል፡፡ ግብጽ መገናኛ ብዙሃንን እና ጋዜጠኞችን ከማፈን እና ከማሰር ልትቆጠብ ይገባል ሲልም አሳስቧል ሲፒጄ፡፡ መሐመድ አሊ የተባለ ግለሰብ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ ለሚስታቸው እና ለጄኔራሎቻቸው እጅግ ቅንጡ ቪላ ቤቶችን መግዛታቸውን የሚሳይ ቪዲዮ ማሰራጨቱን ተከትሎ ሥልጣናቸውን እንዲለቁ ግብፃውያን እየጠየቁ ነው፡፡

Via አልጀዚራ
@tsegabwolde @tikvahethiopia