#ጥንቃቄ_ይደረግ #ኮሌራ
በአፋር ክልል ገቢረሱ ዞን በሚገኘው አሚባራ ወረዳ የኮሌራ በሽታ ተከስቶ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ 128 ሰዎች በበሽታው መያዛቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
🗞ቀን ሰኔ 25/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአፋር ክልል ገቢረሱ ዞን በሚገኘው አሚባራ ወረዳ የኮሌራ በሽታ ተከስቶ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ 128 ሰዎች በበሽታው መያዛቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
🗞ቀን ሰኔ 25/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia