#update በቴፒ በተፈጠረው ግጭት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 3 መድረሱን የከተማው ነዋሪዎች ገልፀውልናል።
#ከመንግስት አካላት ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ጥረት እናደርጋለን።
©G
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ከመንግስት አካላት ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ጥረት እናደርጋለን።
©G
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በደቡብ ጎንደር ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውሩ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችን እና የመገበያያ ገንዘቦችን የያዙ ግለሰቦች በተደረገ የፖሊስ ፍተሻ አንዳቤት ከተማ ላይ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአንዳቤት ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል።
ግለሠቦቹ ከጎንደር ጭነው ሲመጡ መጋቢት 10/2013 ዓ.ም ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት አንዳቤት ከተማ ላይ በተደረገ ፍተሻ ፦
- ከ1 ሽህ 500 በላይ ጥይቶች፣
- 3 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ፣
- 1 ካዝናና 37 ሽህ700 ብር በቁጥጥር ስር እንደዋለ ፖሊስ አሳውቋል።
መሳሪያውን ሲያዘዋውሩ የተያዙት 3 ግለሰቦች እና የመኪና አሽከርካሪው በቁጥጥር ስር ውለው የማጣራት ስራ እየተሰራ ነው።
ግለሰቦቹ የሃሰት መረጃ በመያዝ ለማጭበርበር ሙከራ አድርገዋል ተብሏል።
የአንዳቤት ወረዳ የሰላምና ደህንነት ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ሲሳይ እንየው ግለሰቦቹ የያዙት ህገ ወጥ ጥይት #ከመንግስት_ካዝና ጭምር የወጡ እንደሆነ መረጃው የሚያመላክት መሆኑን በመጥቀስ ግለሰቦቹም ህጋዊ ነን በማለት ለማጭበርበር ሙከራ አድርገዋል ብለዋል፡፡
መንግስት እንደዚህ አይነት ተግባር በሚፈፅሙ ግለሰቦች ላይ አስተማሪ የሆነ ርምጃ መውሰድ እንዳለበት የተጠቆመ ሲሆን
የሚመለከተው አካል የፍተሻና የቁጥጥር ስራውን አጠናክሮ መቀጠል አለበት ተብሏል።
አሽከርካሪዎች የሚጭኑትን እቃ በደንብ በመፈተሸ ከተጠያቂነትና ከህገ ወጥ ስራዎች ራሳቸውን መቆጠብ አለባቸው ተብሏል።
መረጃውን ከአንዳቤት ወረዳ ኮሙዩኒኬሽን ነው ያገኘነው።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችን እና የመገበያያ ገንዘቦችን የያዙ ግለሰቦች በተደረገ የፖሊስ ፍተሻ አንዳቤት ከተማ ላይ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአንዳቤት ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል።
ግለሠቦቹ ከጎንደር ጭነው ሲመጡ መጋቢት 10/2013 ዓ.ም ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት አንዳቤት ከተማ ላይ በተደረገ ፍተሻ ፦
- ከ1 ሽህ 500 በላይ ጥይቶች፣
- 3 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ፣
- 1 ካዝናና 37 ሽህ700 ብር በቁጥጥር ስር እንደዋለ ፖሊስ አሳውቋል።
መሳሪያውን ሲያዘዋውሩ የተያዙት 3 ግለሰቦች እና የመኪና አሽከርካሪው በቁጥጥር ስር ውለው የማጣራት ስራ እየተሰራ ነው።
ግለሰቦቹ የሃሰት መረጃ በመያዝ ለማጭበርበር ሙከራ አድርገዋል ተብሏል።
የአንዳቤት ወረዳ የሰላምና ደህንነት ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ሲሳይ እንየው ግለሰቦቹ የያዙት ህገ ወጥ ጥይት #ከመንግስት_ካዝና ጭምር የወጡ እንደሆነ መረጃው የሚያመላክት መሆኑን በመጥቀስ ግለሰቦቹም ህጋዊ ነን በማለት ለማጭበርበር ሙከራ አድርገዋል ብለዋል፡፡
መንግስት እንደዚህ አይነት ተግባር በሚፈፅሙ ግለሰቦች ላይ አስተማሪ የሆነ ርምጃ መውሰድ እንዳለበት የተጠቆመ ሲሆን
የሚመለከተው አካል የፍተሻና የቁጥጥር ስራውን አጠናክሮ መቀጠል አለበት ተብሏል።
አሽከርካሪዎች የሚጭኑትን እቃ በደንብ በመፈተሸ ከተጠያቂነትና ከህገ ወጥ ስራዎች ራሳቸውን መቆጠብ አለባቸው ተብሏል።
መረጃውን ከአንዳቤት ወረዳ ኮሙዩኒኬሽን ነው ያገኘነው።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot