ፎቶ ፦ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት #ቤተመንግስት ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
ግንባታው ቦሌ ላይ እንደሆነ ተነግሯል።
የፕሮጀክቱ ጠቅላላ ግንባታ በ 6.5 ሄክታር መሬት ላይ እንደሚያርፍ በመርሐ ግብሩ ላይ ተገልጿል።
የፕሮጀክቱ ዲዛይን የኦሮሞን ህዝብ ወግ ፣ ባህል ታሪክ ፣ የገዳ ስርዓት ለዘመናት እያበረከተ ያለውን ጠቀሜታ የሚገልጽ ነው ተብሏል።
የግንባታ ስራው በሁለት ዓመት ጊዜ ይጠናቀቃል የተባለ ሲሆን ግንባታውን የሚያከናውነው የቻይናው ሲቪል ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ነው።
Via OBN / Ato Addisu Arega
@tikvahethiopia
ግንባታው ቦሌ ላይ እንደሆነ ተነግሯል።
የፕሮጀክቱ ጠቅላላ ግንባታ በ 6.5 ሄክታር መሬት ላይ እንደሚያርፍ በመርሐ ግብሩ ላይ ተገልጿል።
የፕሮጀክቱ ዲዛይን የኦሮሞን ህዝብ ወግ ፣ ባህል ታሪክ ፣ የገዳ ስርዓት ለዘመናት እያበረከተ ያለውን ጠቀሜታ የሚገልጽ ነው ተብሏል።
የግንባታ ስራው በሁለት ዓመት ጊዜ ይጠናቀቃል የተባለ ሲሆን ግንባታውን የሚያከናውነው የቻይናው ሲቪል ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ነው።
Via OBN / Ato Addisu Arega
@tikvahethiopia
#big5construct
Join us for a thought-provoking discussion on challenges & opportunities in the Ethiopian real estate sector through the construction project management lens. Our esteemed moderator and panelists, including Brook Tefera, Bruk Berhanu & Robel Tsegaye will share their insights and expertise on this topic.
19 May 2023 | 11:00 AM - 12:00 PM
Register now: https://bit.ly/3oI8P6L
Join us for a thought-provoking discussion on challenges & opportunities in the Ethiopian real estate sector through the construction project management lens. Our esteemed moderator and panelists, including Brook Tefera, Bruk Berhanu & Robel Tsegaye will share their insights and expertise on this topic.
19 May 2023 | 11:00 AM - 12:00 PM
Register now: https://bit.ly/3oI8P6L
#MyWishEnterprise
DEVELON (ዲቬሎን) የሚለው አዲሱ የዱሳን ስያሜ የ Develop (“ማደግ”) እና Onward (“ወደፊት”) ቃላቶች ውህድ ሲሆን፤ በኮንስትራክሽን ማሽነሪ ዘርፍ ያሳረፍነዉን ትልቅ አሻራ በማጎልበት በጎ ነገሮችን ይዘን “ወደፊት ለማደግ” ያለንን ምኞት ያንፀባርቃል።
• ከአዲሱ የብራንድ ስያሜ ለዉጥ ውጭ ምንም አይነት ውጫዊ ገፅታም ሆነ ውስጣዊ የማሽኑ አካላት ላይ ለውጥ አልተደረገም።
• ኦርጅናል መለዋወጫ፣ አስተማማኝ፣ ቀልጣፋና እና ተደራሽነት ያለው የጥገና አገልግሎት መለያችን ናቸው።
ማይ ዊሽ ኢንተርፕራይዝ ኃላ/የተ/የግ/ማ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡ https://t.iss.one/MYWISHENT
0913356384 / 0912710661 0910626917 / 0928414395
0911606068 / 0922475851 0935409319 /0911602664
DEVELON (ዲቬሎን) የሚለው አዲሱ የዱሳን ስያሜ የ Develop (“ማደግ”) እና Onward (“ወደፊት”) ቃላቶች ውህድ ሲሆን፤ በኮንስትራክሽን ማሽነሪ ዘርፍ ያሳረፍነዉን ትልቅ አሻራ በማጎልበት በጎ ነገሮችን ይዘን “ወደፊት ለማደግ” ያለንን ምኞት ያንፀባርቃል።
• ከአዲሱ የብራንድ ስያሜ ለዉጥ ውጭ ምንም አይነት ውጫዊ ገፅታም ሆነ ውስጣዊ የማሽኑ አካላት ላይ ለውጥ አልተደረገም።
• ኦርጅናል መለዋወጫ፣ አስተማማኝ፣ ቀልጣፋና እና ተደራሽነት ያለው የጥገና አገልግሎት መለያችን ናቸው።
ማይ ዊሽ ኢንተርፕራይዝ ኃላ/የተ/የግ/ማ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡ https://t.iss.one/MYWISHENT
0913356384 / 0912710661 0910626917 / 0928414395
0911606068 / 0922475851 0935409319 /0911602664
የትግራይ ተማሪዎች . . .
በትግራይ ጦርነት ምክንያት በክልሉ ያሉ ትምህርት ቤቶች ወድመዋል፣ ተዘርፈዋል፤ እንዳልነበሩ ሆነዋል።
ከምንም በላይ ደግሞ የትግራይ ልጆች ለከፍተኛ የስነ ልቦና እና የአካል ጉዳት ተዳርገዋል።
ከዓመታት በኃላ የመማር ማስተማር ሂደት በትግራይ ውስን አካባቢዎች ቢጀመርም የትግራይ ልጆች / ተማሪዎች የወደፊት ብሩህ ህልማቸው ለማሳካት ሲሉ በድንጋይ ላይ ፣ በዛፍ ግንድ ስር እና በወደሙ የመማሪያ ክፍሎች ውስጥ ቁጭ ብለው ለመማር እየታገሉ ይገኛሉ።
የትግራይ ልጆች / ተማሪዎች በድንጋይ ላይ ተቀምጠው የሚማሩበትን ጊዜ ለማሳጠር ብዙ ጥረት ይጠይቃል ተብሏል።
ይህን ችግር ለመፍታት ሁሉም ርብርብ እንዲያደርግ እየተጠየቀ ሲሆን ባለሃብቱ ዘርኡ ገብረሊባኖስ ፤ በሰለኽለኻ በድንጋይ ላይ ተቀምጠው ለሚማሩ ተማሪዎች ወንበር መግዣ ይሆን ዘንድ 1 ሚሊዮን ብር ማበርከታቸውን ከድምፂ ወያነ የተገኘው መረጃ ያሳያል።
በሌላ በኩል ፤ ባለሃብቱ ዘርኡ በሰሜናዊ ምዕራብ ትግራይ ፅምብላ ወረዳ ለሚያስገነበቱ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ የመሰረት ድንጋይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተቀምጧል።
Photo Credit ፦ ድምፂ ወያነ / ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት
@tikvahethiopia
በትግራይ ጦርነት ምክንያት በክልሉ ያሉ ትምህርት ቤቶች ወድመዋል፣ ተዘርፈዋል፤ እንዳልነበሩ ሆነዋል።
ከምንም በላይ ደግሞ የትግራይ ልጆች ለከፍተኛ የስነ ልቦና እና የአካል ጉዳት ተዳርገዋል።
ከዓመታት በኃላ የመማር ማስተማር ሂደት በትግራይ ውስን አካባቢዎች ቢጀመርም የትግራይ ልጆች / ተማሪዎች የወደፊት ብሩህ ህልማቸው ለማሳካት ሲሉ በድንጋይ ላይ ፣ በዛፍ ግንድ ስር እና በወደሙ የመማሪያ ክፍሎች ውስጥ ቁጭ ብለው ለመማር እየታገሉ ይገኛሉ።
የትግራይ ልጆች / ተማሪዎች በድንጋይ ላይ ተቀምጠው የሚማሩበትን ጊዜ ለማሳጠር ብዙ ጥረት ይጠይቃል ተብሏል።
ይህን ችግር ለመፍታት ሁሉም ርብርብ እንዲያደርግ እየተጠየቀ ሲሆን ባለሃብቱ ዘርኡ ገብረሊባኖስ ፤ በሰለኽለኻ በድንጋይ ላይ ተቀምጠው ለሚማሩ ተማሪዎች ወንበር መግዣ ይሆን ዘንድ 1 ሚሊዮን ብር ማበርከታቸውን ከድምፂ ወያነ የተገኘው መረጃ ያሳያል።
በሌላ በኩል ፤ ባለሃብቱ ዘርኡ በሰሜናዊ ምዕራብ ትግራይ ፅምብላ ወረዳ ለሚያስገነበቱ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ የመሰረት ድንጋይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተቀምጧል።
Photo Credit ፦ ድምፂ ወያነ / ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Voice message
#Update
ፖሊስ ስለ #ወለንጪቲ ምን አለ ?
በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን የቦሰት ወረዳ ፖሊስ ፤ ትላንት ማክሰኞ ታጣቂዎች በወለንጪቲ ከተማ ላይ ጥቃት ከፍተው እንደነበር በማረጋገጥ የታጣቂዎቹ የጥቃት ዓላማ " እስረኞችን ለማስፈታት ነበር " ብሏል።
ፖሊስ ይህን ያለው ለቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት በሰጠው ቃል ነው።
የቦሰት ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር መሐመድ ሱፋ ምን አሉ ?
- በወለንጪቲ ከተማ የተፈጸመው ጥቃት በኦነግ ሸኔ / እራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እያለ በሚጠራ ኃይል ነው ብለዋል።
- ትላንት አመሻሽ ወደ 11 ሰዓት አካባቢ ወደ ወለንጪቲ ከተማ ዘልቀው ለመግባት ባደረጉት ሙከራ ፤ በንጹሃን ሰዎች ላይ ሞትና ጉዳት አደርሰዋል ሲሉ ገልጸዋል። በዚህም ሁለት ንፁሃን መገደላቸውን ፣ ሁለት ንፁሃን መጎዳታቸውን አመልክተዋል።
- " በዚህ በእኛ ቦሰት ወረዳ ውስጥ ኦነግ ሸኔ የሚባለው ኃይል በሰፊው ይንቀሳቀሳል። በአብዛኛው ጊዜ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ላይ ጉዳት ለማድረስ ይሞክራሉ። ከተማዋ ላይም ጥቃት ለማድረስ ሲጥሩ ነበር። " ብለዋል።
- ታጣቂ ቡድኑ ትላንት 11 ሰዓት አካባቢ በበርካታ ቁጥር ወደ ከተማዋ ለመግባት ሙከራ ያደረገ ሲሆን በአካበቢው የሚንቀሳቀሱ የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በጥምረት ጥቃቱን ለመከላከል እንደቻሉ አመልክተዋል።
- በከተማዋ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ተሰማርተው ከነበሩት ታጣቂዎች ወገን 6 መሞታቸውን እና 4 ደግሞ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፖሊስ አዛዡ ተናግረዋል።
- በታጣቂዎች የተፈጸመው ጥቃት እና የተካሄደው የተኩስ ልውውጥ ከ30 ደቂቃ በላይ አልቆየም ፤ የታጣቂዎቹ የጥቃት ዓላማ " እስረኞችን ለማስፈታት ነበር " ብለዋል።
- " በፖሊስ ጽህፈት ቤት ውስጥ ልዩ ልዩ እስረኞች አሉ። ከእነርሱም ወገን ተይዘው የታሰሩ አሉ። " ያሉት አዛዡ " እነዚህን ለማስፈታት ነበር ወደ ፖሊስ ጣቢያው የመጡት " ብለዋል። ነገር ግን ታጣቂዎቹ ወደ ፖሊስ ጣቢያው መግባት እንዳልቻሉ እና በአቅራቢያው ያለው የአገር መከላከያ ሠራዊት ደርሶ እርምጃ በመውሰዱ " የተወሰኑት ሲገደሉ እና ሲቆስሉ የቀሩት ደግሞ የያዙትን በመጣል ወደ ጫካ ሸሽተዋል " ሲሉ ተናግረዋል።
- የወለንጪቱ ከተማ ዛሬ ረቡዕ በተረጋጋ ሁኔታ ውስጥ መሆኗን ተናግረው፤ ወደ ምሥራቁ የአገሪቱ ክፍል የሚያቋርጠው ዋና መንገድ መደበኛ የትራንስፖርት አግልግሎት እየሰጠ መሆኑን አሳውቀዋል።
NB. የፖሊስ አዛዡ ቃላቸውን የሰጡት ለቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በትላንትናው ዕለት በወለንጪቲ ስለነበረው ሁኔታ ትላንት ከተቀበላቸው በተጨማሪ ከሌሎች ቤተሰቦቹ መልዕክቶችን ሲቀበል ነበር።
ቤተሰቦቻችን በከተማው ንፁሃን በተባራሪ ጥይት መገደላቸውን ፤ የቆሰሉም ሰዎች መኖራቸውን አሳውቀዋል።
አንድ የቤተሰባችን አባል ፤ ሁኔታው እጅግ በጣም አስከፊ እንደነበር በመግለፅ እራስሩ እራሱ በቅርብ የማያውቃቸው ሰዎች መገደላቸውን ጠቁሟል።
" የተገደሉት ምንም የማያወቁ ፤ እየተፈጠረ ስለነበረው ነገር መረጃ እንኳን የሌላቸው ንፁህ ሲቪል ሰዎች ናቸው " ብሏል።
በዚህ ቀጠና ያለው ነገር እጅግ በጣም አሳሳቢ ነው ያለው ይኸው የቤተሰባችን አባል ፤ ከዚህ በፊትም ተኩስ መስማት የተለመደ ነው ነገር ግን የትላንቱ እጅግ የከፋ ነበር ብሏል።
በዚህ የወለንጪቲ መስመር ላይ የታጣቂዎች እንቅስቃሴ መኖሩ ፣ ግድያን ጨምሮ ዝርፊያ እገታ እንደሚፈፀም በተደጋጋሚ መጠቆሙ ይታወቃል።
ፎቶ ፦ ፋይል
@tikvahethiopia @tikvah_eth_BOT
ፖሊስ ስለ #ወለንጪቲ ምን አለ ?
በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን የቦሰት ወረዳ ፖሊስ ፤ ትላንት ማክሰኞ ታጣቂዎች በወለንጪቲ ከተማ ላይ ጥቃት ከፍተው እንደነበር በማረጋገጥ የታጣቂዎቹ የጥቃት ዓላማ " እስረኞችን ለማስፈታት ነበር " ብሏል።
ፖሊስ ይህን ያለው ለቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት በሰጠው ቃል ነው።
የቦሰት ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር መሐመድ ሱፋ ምን አሉ ?
- በወለንጪቲ ከተማ የተፈጸመው ጥቃት በኦነግ ሸኔ / እራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እያለ በሚጠራ ኃይል ነው ብለዋል።
- ትላንት አመሻሽ ወደ 11 ሰዓት አካባቢ ወደ ወለንጪቲ ከተማ ዘልቀው ለመግባት ባደረጉት ሙከራ ፤ በንጹሃን ሰዎች ላይ ሞትና ጉዳት አደርሰዋል ሲሉ ገልጸዋል። በዚህም ሁለት ንፁሃን መገደላቸውን ፣ ሁለት ንፁሃን መጎዳታቸውን አመልክተዋል።
- " በዚህ በእኛ ቦሰት ወረዳ ውስጥ ኦነግ ሸኔ የሚባለው ኃይል በሰፊው ይንቀሳቀሳል። በአብዛኛው ጊዜ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ላይ ጉዳት ለማድረስ ይሞክራሉ። ከተማዋ ላይም ጥቃት ለማድረስ ሲጥሩ ነበር። " ብለዋል።
- ታጣቂ ቡድኑ ትላንት 11 ሰዓት አካባቢ በበርካታ ቁጥር ወደ ከተማዋ ለመግባት ሙከራ ያደረገ ሲሆን በአካበቢው የሚንቀሳቀሱ የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በጥምረት ጥቃቱን ለመከላከል እንደቻሉ አመልክተዋል።
- በከተማዋ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ተሰማርተው ከነበሩት ታጣቂዎች ወገን 6 መሞታቸውን እና 4 ደግሞ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፖሊስ አዛዡ ተናግረዋል።
- በታጣቂዎች የተፈጸመው ጥቃት እና የተካሄደው የተኩስ ልውውጥ ከ30 ደቂቃ በላይ አልቆየም ፤ የታጣቂዎቹ የጥቃት ዓላማ " እስረኞችን ለማስፈታት ነበር " ብለዋል።
- " በፖሊስ ጽህፈት ቤት ውስጥ ልዩ ልዩ እስረኞች አሉ። ከእነርሱም ወገን ተይዘው የታሰሩ አሉ። " ያሉት አዛዡ " እነዚህን ለማስፈታት ነበር ወደ ፖሊስ ጣቢያው የመጡት " ብለዋል። ነገር ግን ታጣቂዎቹ ወደ ፖሊስ ጣቢያው መግባት እንዳልቻሉ እና በአቅራቢያው ያለው የአገር መከላከያ ሠራዊት ደርሶ እርምጃ በመውሰዱ " የተወሰኑት ሲገደሉ እና ሲቆስሉ የቀሩት ደግሞ የያዙትን በመጣል ወደ ጫካ ሸሽተዋል " ሲሉ ተናግረዋል።
- የወለንጪቱ ከተማ ዛሬ ረቡዕ በተረጋጋ ሁኔታ ውስጥ መሆኗን ተናግረው፤ ወደ ምሥራቁ የአገሪቱ ክፍል የሚያቋርጠው ዋና መንገድ መደበኛ የትራንስፖርት አግልግሎት እየሰጠ መሆኑን አሳውቀዋል።
NB. የፖሊስ አዛዡ ቃላቸውን የሰጡት ለቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በትላንትናው ዕለት በወለንጪቲ ስለነበረው ሁኔታ ትላንት ከተቀበላቸው በተጨማሪ ከሌሎች ቤተሰቦቹ መልዕክቶችን ሲቀበል ነበር።
ቤተሰቦቻችን በከተማው ንፁሃን በተባራሪ ጥይት መገደላቸውን ፤ የቆሰሉም ሰዎች መኖራቸውን አሳውቀዋል።
አንድ የቤተሰባችን አባል ፤ ሁኔታው እጅግ በጣም አስከፊ እንደነበር በመግለፅ እራስሩ እራሱ በቅርብ የማያውቃቸው ሰዎች መገደላቸውን ጠቁሟል።
" የተገደሉት ምንም የማያወቁ ፤ እየተፈጠረ ስለነበረው ነገር መረጃ እንኳን የሌላቸው ንፁህ ሲቪል ሰዎች ናቸው " ብሏል።
በዚህ ቀጠና ያለው ነገር እጅግ በጣም አሳሳቢ ነው ያለው ይኸው የቤተሰባችን አባል ፤ ከዚህ በፊትም ተኩስ መስማት የተለመደ ነው ነገር ግን የትላንቱ እጅግ የከፋ ነበር ብሏል።
በዚህ የወለንጪቲ መስመር ላይ የታጣቂዎች እንቅስቃሴ መኖሩ ፣ ግድያን ጨምሮ ዝርፊያ እገታ እንደሚፈፀም በተደጋጋሚ መጠቆሙ ይታወቃል።
ፎቶ ፦ ፋይል
@tikvahethiopia @tikvah_eth_BOT
#CBEBirr
በሲቢኢ ብር መተግበሪያ ነዳጅ መቅዳት ይበልጥ ቀላል ነው!
***
ወደ ሲቢኢ ብር መተግበሪያ ‘Quick Pay’ በመግባት ‘Fuel Payment’ የሚለውን የአገልግሎት አማራጭ መርጠው
• የነዳጅ ቀጂውን የተመዘገበ ስልክ ቁጥር፣
• የሚገዙትን የነዳጅ ክፍያ መጠን፣
• የነዳጅ አይነት፣
• የሰሌዳ ቁጥርዎን፣ እና
• የሚስጥር ቁጥርዎን አስገብተው ክፍያውን በማከናወን ነዳጅ መቅዳት ይችላሉ፡፡
ስለሲቢኢ ብር አገልግሎት በቂ መረጃ ለማግኘት ወደ 951 ነፃ የጥሪ ማዕከል ይደውሉ!
*****
የሲቢኢ ብር መተግበሪያን ለመጫን ወይም ለማዘመን፡
• ለአንድሮይድ ስልኮች፡
https://play.google.com/store/apps/details?id=prod.cbe.birr
• ለአፕል ስልኮች፡
https://apps.apple.com/us/app/cbebirr/id1600841787
በሲቢኢ ብር መተግበሪያ ነዳጅ መቅዳት ይበልጥ ቀላል ነው!
***
ወደ ሲቢኢ ብር መተግበሪያ ‘Quick Pay’ በመግባት ‘Fuel Payment’ የሚለውን የአገልግሎት አማራጭ መርጠው
• የነዳጅ ቀጂውን የተመዘገበ ስልክ ቁጥር፣
• የሚገዙትን የነዳጅ ክፍያ መጠን፣
• የነዳጅ አይነት፣
• የሰሌዳ ቁጥርዎን፣ እና
• የሚስጥር ቁጥርዎን አስገብተው ክፍያውን በማከናወን ነዳጅ መቅዳት ይችላሉ፡፡
ስለሲቢኢ ብር አገልግሎት በቂ መረጃ ለማግኘት ወደ 951 ነፃ የጥሪ ማዕከል ይደውሉ!
*****
የሲቢኢ ብር መተግበሪያን ለመጫን ወይም ለማዘመን፡
• ለአንድሮይድ ስልኮች፡
https://play.google.com/store/apps/details?id=prod.cbe.birr
• ለአፕል ስልኮች፡
https://apps.apple.com/us/app/cbebirr/id1600841787
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር ሀገር አቀፍ ፈተናዎችን መቼ ለመስጠት እቅድ ይዟል ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደረሰውና በትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ፣ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፣ ለሁሉም የክልል ትምህርት ቢሮዎች የተሰራጨ አንድ ደብዳቤ የዚህ ዓመት የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ሊሰጡ #የታቀደበትን ጊዜ ያመለክታል።
የደብዳቤውን ትክክለኝነት ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚመለከታቸው የትምህርት ሚኒስቴር አካላት #ማረጋገጥ ችሏል።
በዚህ መሰረት ፦
1ኛ. በ2014 የ12ኛ ክፍል አጠናቀው ፈተና በመውሰድ በልዩ ሁኔታ የሬሜዲያል ኘሮግራም ተጠቃሚ ለሆኑ ተማሪዎች ለአንድ ሴሚስተር የተሰጠው ትምህርት #በማዕከል የጋራ ፈተና ተዘጋጅቶ ለተቋማት እንዲላክ፤ ተቋማት ፊተናውን የማስተዳደር ውጤት የመግለፅና በ2016 ፍሬሽማን ኘሮግራም ለመከታተል ብቁ ሆነው የተገኙት (ማለትም በተቋማት የውስጥ ፈተና 50 ከመቶ፣ በማዕከል የተዘጋጀውን ፈተና 50 ከመቶ) ተደምሮ በድምሩ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡቱን እንዲያሳወቁ፣ ይህ አጠቃላይ ሂደትም እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ እንዲጠናቀቅ የትምህርት ሚኒስቴር አቅጣጫ አስመቅጧል።
2ኛ. በ2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ በግልና በመንግስት ተቋማት የሚገኙ እጩ ምሩቃንና ባለፉት ዓመታት የህግ መውጫ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያላስመዘገቡት ተማሪዎች የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የመፈተኛ ማእከላት ውስጥ ፈተናው ከሐምሌ 3 /2015 እስከ ሐምሌ 13 /2015 ባሉት ቀናት ተሰጥቶ እንዲጠናቀቅ አቅጣጫ ተቀምጧል።
3ኛ. የ2015 የ12ኛ ከፍል ማጠቃለያ ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ 30 የሚሰጥ ሆኖ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከሐምሌ 15 ቀን ጀምሮ ለዚሁ ሥራ ብቻ ዝግጁ እንዲሆኑ የትምህርት ሚኒስቴር አቅጣጫ አስቀምጧል።
በተጨማሪም እንደ አገር ዓመታዊ የትምህርት ካላንደር ከ2016 ጀምሮ ለማስተካከል ሁሉም ተቋማት ፕሮግራሞቻቸውን በዚሁ ማዕቀፍ አንዲያስተካክሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ አሳስበዋል።
ከሀገር አቀፍ ፈተናዎች ጋር በተያያዘ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ተማሪዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጩ የተለያዩ #ያልተረጋገጡ መረጃዎችን እየሰሙ አለመረጋጋት ውስጥ መግባታቸውን ሲገልፁልን ነበር ፤ በቀጣይም ትምህርት ሚኒስቴር / የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የሚሰጡትን ትክክለኛ መረጃ #ብቻ እንድትከታተሉ ፤ በቀረው አጭር ጊዜም ዝግጅታችሁን ታጠናክሩ ዘንድ መልዕክት እናስተላልፋለን።
(ከላይ የተያያዘው ደብዳቤ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚመለከተው አካል #ትክክለኝነቱን ያረጋገጠው ነው።)
@tikvahethiopia @tikvah_eth_BOT
ትምህርት ሚኒስቴር ሀገር አቀፍ ፈተናዎችን መቼ ለመስጠት እቅድ ይዟል ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደረሰውና በትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ፣ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፣ ለሁሉም የክልል ትምህርት ቢሮዎች የተሰራጨ አንድ ደብዳቤ የዚህ ዓመት የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ሊሰጡ #የታቀደበትን ጊዜ ያመለክታል።
የደብዳቤውን ትክክለኝነት ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚመለከታቸው የትምህርት ሚኒስቴር አካላት #ማረጋገጥ ችሏል።
በዚህ መሰረት ፦
1ኛ. በ2014 የ12ኛ ክፍል አጠናቀው ፈተና በመውሰድ በልዩ ሁኔታ የሬሜዲያል ኘሮግራም ተጠቃሚ ለሆኑ ተማሪዎች ለአንድ ሴሚስተር የተሰጠው ትምህርት #በማዕከል የጋራ ፈተና ተዘጋጅቶ ለተቋማት እንዲላክ፤ ተቋማት ፊተናውን የማስተዳደር ውጤት የመግለፅና በ2016 ፍሬሽማን ኘሮግራም ለመከታተል ብቁ ሆነው የተገኙት (ማለትም በተቋማት የውስጥ ፈተና 50 ከመቶ፣ በማዕከል የተዘጋጀውን ፈተና 50 ከመቶ) ተደምሮ በድምሩ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡቱን እንዲያሳወቁ፣ ይህ አጠቃላይ ሂደትም እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ እንዲጠናቀቅ የትምህርት ሚኒስቴር አቅጣጫ አስመቅጧል።
2ኛ. በ2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ በግልና በመንግስት ተቋማት የሚገኙ እጩ ምሩቃንና ባለፉት ዓመታት የህግ መውጫ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያላስመዘገቡት ተማሪዎች የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የመፈተኛ ማእከላት ውስጥ ፈተናው ከሐምሌ 3 /2015 እስከ ሐምሌ 13 /2015 ባሉት ቀናት ተሰጥቶ እንዲጠናቀቅ አቅጣጫ ተቀምጧል።
3ኛ. የ2015 የ12ኛ ከፍል ማጠቃለያ ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ 30 የሚሰጥ ሆኖ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከሐምሌ 15 ቀን ጀምሮ ለዚሁ ሥራ ብቻ ዝግጁ እንዲሆኑ የትምህርት ሚኒስቴር አቅጣጫ አስቀምጧል።
በተጨማሪም እንደ አገር ዓመታዊ የትምህርት ካላንደር ከ2016 ጀምሮ ለማስተካከል ሁሉም ተቋማት ፕሮግራሞቻቸውን በዚሁ ማዕቀፍ አንዲያስተካክሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ አሳስበዋል።
ከሀገር አቀፍ ፈተናዎች ጋር በተያያዘ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ተማሪዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጩ የተለያዩ #ያልተረጋገጡ መረጃዎችን እየሰሙ አለመረጋጋት ውስጥ መግባታቸውን ሲገልፁልን ነበር ፤ በቀጣይም ትምህርት ሚኒስቴር / የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የሚሰጡትን ትክክለኛ መረጃ #ብቻ እንድትከታተሉ ፤ በቀረው አጭር ጊዜም ዝግጅታችሁን ታጠናክሩ ዘንድ መልዕክት እናስተላልፋለን።
(ከላይ የተያያዘው ደብዳቤ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚመለከተው አካል #ትክክለኝነቱን ያረጋገጠው ነው።)
@tikvahethiopia @tikvah_eth_BOT
TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር ሀገር አቀፍ ፈተናዎችን መቼ ለመስጠት እቅድ ይዟል ? ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደረሰውና በትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ፣ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፣ ለሁሉም የክልል ትምህርት ቢሮዎች የተሰራጨ አንድ ደብዳቤ የዚህ ዓመት የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ሊሰጡ #የታቀደበትን ጊዜ ያመለክታል። የደብዳቤውን ትክክለኝነት ቲክቫህ…
#MoE #ይፋዊ
የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ #ይፋ አድርጓል።
ሚኒስቴሩ ፤ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ ሐምሌ 30/2015 ዓ.ም ድረስ #በመንግስት_ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል ብሏል።
ዩኒቨርሲቲዎችም ያላቸውን ስራ በማጠናቀቅ ከሐምሌ15/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
@tikvahethiopia
የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ #ይፋ አድርጓል።
ሚኒስቴሩ ፤ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ ሐምሌ 30/2015 ዓ.ም ድረስ #በመንግስት_ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል ብሏል።
ዩኒቨርሲቲዎችም ያላቸውን ስራ በማጠናቀቅ ከሐምሌ15/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
@tikvahethiopia