#Update በሰቲት ሁመራ፣ በአድዋ፣ በመኾኒ፣ በአቢ አዲ (ተንቤን) እና በሌሎች የትግራይ ክልል ከተሞች ትዕይንተ ህዝብ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በትዕይንተ ህዝቡ የተሳተፉ ዜጎች "የትግራይ ህዝብን #ለማሸማቀቅ" የሚደረጉ ሙከራዎች እንዲቆሙ፤ የሕግ የበላይነት እንዲከበር የሚጠይቁና ሌሎች መፈክሮችን በማሰማት ላይ ናቸው።
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia