#update የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት 6 እና 8 ቀን 2011 ዓ.ም 2ኛ እና 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል። ምክር ቤቱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተገኙበት፥ የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣውን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ #ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ፦ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia