#ጥንቃቄ
የክረምት ወቅት እየገባ መሆኑን ተከትሎ ከባድ ዝናብ እየጣለ ነው። በተለይ በዚህ ወቅት መኪና የምታሽከረክሩ ልዩ ጥንቃቄ ልታደርጉ ይገባል።
🌧 ረጋ ብለው ያሽከርክሩ ፤
🌧 ርቀትዎን ይጠብቁ፤
🌧 መብራት ያብሩ ፤
🌧 በጭለማ ከማሽከርከር ይቆጠቡ፤
🌧 ከባድ ዝናብ በሚዘንብበት ወቅት አያሽከርክሩ ፤
🌧 በድንገት አይቁሙ፤
🌧 በሚሄድ ውሃ ላይ ከማሽከርከር ይቆጠቡ ፤
🌧 እግረኞችን በጥንቃቄ ያስተውሉ ፤
ውድ ቤተሰቦቻችን መልዕክቱን ከአዲስ አበባ ትራፊክ ማነጅመንት ኤጀንሲ የወሰድነው ሲሆን እናተም ለሌሎችም በማጋራት ቤተሰቦቻችሁ፣ ጓደኞቻችሁ፣ ወዳጆቻችሁ ጥንቃቄ ያድረጉ ዘንድ አስታውሷቸው።
@tikvahethiopia
የክረምት ወቅት እየገባ መሆኑን ተከትሎ ከባድ ዝናብ እየጣለ ነው። በተለይ በዚህ ወቅት መኪና የምታሽከረክሩ ልዩ ጥንቃቄ ልታደርጉ ይገባል።
🌧 ረጋ ብለው ያሽከርክሩ ፤
🌧 ርቀትዎን ይጠብቁ፤
🌧 መብራት ያብሩ ፤
🌧 በጭለማ ከማሽከርከር ይቆጠቡ፤
🌧 ከባድ ዝናብ በሚዘንብበት ወቅት አያሽከርክሩ ፤
🌧 በድንገት አይቁሙ፤
🌧 በሚሄድ ውሃ ላይ ከማሽከርከር ይቆጠቡ ፤
🌧 እግረኞችን በጥንቃቄ ያስተውሉ ፤
ውድ ቤተሰቦቻችን መልዕክቱን ከአዲስ አበባ ትራፊክ ማነጅመንት ኤጀንሲ የወሰድነው ሲሆን እናተም ለሌሎችም በማጋራት ቤተሰቦቻችሁ፣ ጓደኞቻችሁ፣ ወዳጆቻችሁ ጥንቃቄ ያድረጉ ዘንድ አስታውሷቸው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ETHIOPIA በሃገራችን የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የቁርዓን እና የአዛን ውድድር የፊታችን እሁድ ይካሄዳል ! በመጪው እሁድ ሰኔ 5/2014 በአዲስ አበባ ስቲዲዮም ለሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቁርዓን እና የአዛን ውድድር በርካታ እንግዶች እየገቡ ይገኛሉ። ሀገራችን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚያስጠራው ይህ ውድድር ከ56 በላይ ሀገራት የሚወዳደሩበት ሲሆን ለውድድሩ ከፍተኛ ዝግጅት ሲካሄድ ቆይቷል ። ውድድሩን…
#Update
ዛሬ በአዲስ አበባ ሀርመኒ ሆቴል ለዓለም ዓቀፉ የቁርዓን ውድድር ማጣሪያ ሲካሄድ ውሏል።
የፊታችን እሁድ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ የቁርኣን ሂፍዝ ውድድር እንደሚካሄድ ይታወቃል።
በዚህ ልዩ ውድድር ላይ ከተለያዩ የአለም ክፍሎች የመጡ ተወዳዳሪዎች መካከል ዛሬ የማጣሪያ ውድድሩ እየተካሄደ ሲሆን ውድድሩ በዓለም ዓቀፍ ዳኞች የተመራ ነበር።
በእሁዱ ውድድር የሶማሌ ክልሉ ተወላጅ ኢብራሒም አብዱራህማን ኢብራሒም ኢትዮጵያን ወክሎ ለውድድሩ መቅረቡን ለማወቅ ተችሏል።
ማስታወሻ ፦
- አዘጋጁ ዘይድ እብን ሳቢት የቁርአን ማህበር
- ውድድሩ የሚካሄደው በአዲስ አበባ ስታዲየም
- እሁድ ሰኔ 5/2014 ከጥዋት 12:00 ጀምሮ
- ከ56 በላይ ሀገራት ይወዳደሩበታል ተብሎ ይጠበቃል
- የመግቢያ ዋጋ መደበኛ 500 ብር VIP 1000 ብር
- ለበለጠ መረጃ የሞባይል ስልክ ቁጥር ፦ 0911755245 / 0911723051
ፎቶ ፦ ቢላል ቲቪ
@tikvahethiopia
ዛሬ በአዲስ አበባ ሀርመኒ ሆቴል ለዓለም ዓቀፉ የቁርዓን ውድድር ማጣሪያ ሲካሄድ ውሏል።
የፊታችን እሁድ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ የቁርኣን ሂፍዝ ውድድር እንደሚካሄድ ይታወቃል።
በዚህ ልዩ ውድድር ላይ ከተለያዩ የአለም ክፍሎች የመጡ ተወዳዳሪዎች መካከል ዛሬ የማጣሪያ ውድድሩ እየተካሄደ ሲሆን ውድድሩ በዓለም ዓቀፍ ዳኞች የተመራ ነበር።
በእሁዱ ውድድር የሶማሌ ክልሉ ተወላጅ ኢብራሒም አብዱራህማን ኢብራሒም ኢትዮጵያን ወክሎ ለውድድሩ መቅረቡን ለማወቅ ተችሏል።
ማስታወሻ ፦
- አዘጋጁ ዘይድ እብን ሳቢት የቁርአን ማህበር
- ውድድሩ የሚካሄደው በአዲስ አበባ ስታዲየም
- እሁድ ሰኔ 5/2014 ከጥዋት 12:00 ጀምሮ
- ከ56 በላይ ሀገራት ይወዳደሩበታል ተብሎ ይጠበቃል
- የመግቢያ ዋጋ መደበኛ 500 ብር VIP 1000 ብር
- ለበለጠ መረጃ የሞባይል ስልክ ቁጥር ፦ 0911755245 / 0911723051
ፎቶ ፦ ቢላል ቲቪ
@tikvahethiopia
ቴሌግራም ፕሪሚየም / Telegram Premium
ቴሌግራም አሁን #በነፃ እየሰጠ ያለው አገልግሎት #እንደተጠበቀ ሆኖ ተጨማሪ አገልግሎት የሚሰጥበትን እና ድርጅቱም ገቢ የሚያገኝበትን በክፍያ የሚሰጥ " ቴሌግራም ፕሪሚየም " የተሰኘ አገልግሎት በዚህ ወር ያስጀምራል።
ክፍያውን በተመለከተ ለጊዜው የተባለ ነገር የለም።
(የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ እና መስራች ፓቬል ዱሮቭ የተላለፈ መልዕክት ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
ቴሌግራም አሁን #በነፃ እየሰጠ ያለው አገልግሎት #እንደተጠበቀ ሆኖ ተጨማሪ አገልግሎት የሚሰጥበትን እና ድርጅቱም ገቢ የሚያገኝበትን በክፍያ የሚሰጥ " ቴሌግራም ፕሪሚየም " የተሰኘ አገልግሎት በዚህ ወር ያስጀምራል።
ክፍያውን በተመለከተ ለጊዜው የተባለ ነገር የለም።
(የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ እና መስራች ፓቬል ዱሮቭ የተላለፈ መልዕክት ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#NewsAlert አሜሪካ አዲስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሾመች። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ፤ በአምባሳደር ዴቪድ ሳተርፊልድ ምትክ አምባሳደር ማይክ ሀመር የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሆነው እንደሚሾሙ አስታውቀዋል። ሚኒስትሩ አምባሳደር ሳተርፊልድ በስልጣን ቆይታቸው ላበረከቱት አስተዋፆ ምስጋናቸውን አቅርበው አዲሱ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ሀመር አሜሪካ በቀጠናው የጀመረችውን…
አምባሳደር ማይክ ሀመር ኢትዮጵያ ይገኛሉ።
የኢትዮጵያ ምክትል ጠ/ሚ እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሜሪካ በቅርቡ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አድርጋ የሾመቻቸውን ማይክ ሀመርን ዛሬ በጽ/ቤታቸው አነጋግረዋል።
በውይይታቸውም ፤ በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል በግጭት ለተጎዱ አካባቢዎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን እንዲሁም በግጭቱ ወቅት ለተፈጸሙ በደሎች ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ እየተወሰዱ ባሉ እርምጃዎች እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ምክትል ጠ/ሚ እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሜሪካ በቅርቡ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አድርጋ የሾመቻቸውን ማይክ ሀመርን ዛሬ በጽ/ቤታቸው አነጋግረዋል።
በውይይታቸውም ፤ በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል በግጭት ለተጎዱ አካባቢዎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን እንዲሁም በግጭቱ ወቅት ለተፈጸሙ በደሎች ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ እየተወሰዱ ባሉ እርምጃዎች እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
@tikvahethiopia
#ደሴ
በቆሻሻ ማቃጠያ ውስጥ የነበረ የከባድ መሳሪያ ተተኳሽ ፈንድቶ በተማሪዎች ላይ ጉዳት አድርሷል።
በደሴ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ስልክ አምባ ትምህርት ቤት በተለምዶ ሚካኤል ጀርባ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በነበረ የቆሻሻ ማቃጠያ ቦታ ከቆሻሻ ማቃጠያው የወዳደቁ የቁራሊዬ እቃዎችን እየሰበሰቡ የነበሩ ሶስት የ7ኛ ክፍል ተማሪዎች የከባድ መሳሪያ ተተኳሽ ፈንድቶ በሶስቱም ላይ ጉዳት አድርሷል።
ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎችም በአሁኑ ሰአት የህክምና አገልግሎት ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የከተማው ማህበረሰብ አካባቢውን በሚገባ በመፈትሽ የተለየ ነገር ካገኘ ባቅራቢያ ለሚገኝ የጸጥታ ሀይል ጥቆማ በመስጠት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
መረጃው የደሴ ኮሚኒኬሽን ነው።
@tikvahethiopia
በቆሻሻ ማቃጠያ ውስጥ የነበረ የከባድ መሳሪያ ተተኳሽ ፈንድቶ በተማሪዎች ላይ ጉዳት አድርሷል።
በደሴ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ስልክ አምባ ትምህርት ቤት በተለምዶ ሚካኤል ጀርባ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በነበረ የቆሻሻ ማቃጠያ ቦታ ከቆሻሻ ማቃጠያው የወዳደቁ የቁራሊዬ እቃዎችን እየሰበሰቡ የነበሩ ሶስት የ7ኛ ክፍል ተማሪዎች የከባድ መሳሪያ ተተኳሽ ፈንድቶ በሶስቱም ላይ ጉዳት አድርሷል።
ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎችም በአሁኑ ሰአት የህክምና አገልግሎት ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የከተማው ማህበረሰብ አካባቢውን በሚገባ በመፈትሽ የተለየ ነገር ካገኘ ባቅራቢያ ለሚገኝ የጸጥታ ሀይል ጥቆማ በመስጠት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
መረጃው የደሴ ኮሚኒኬሽን ነው።
@tikvahethiopia
#ጥንቃቄ ፦ ለቲክቫህ ቤተስብ አባላት ፦
" የተለያዩ ገንዘብ የማግኛ / ሀብት ማፍሪያ መንገዶች " እየተባለ በዲጅታል ሚዲያው በኩል ከቀርብ ጊዜ ወዲህ በርካቶች እጅግ በስፋት እየተከሰቱ ነው።
እነዚህ አካላት ፍቃድ ይኑራቸው አይኑራቸው ፤ የመስሪያ አድራሻቸው ይታወቅ አይታወቅ ፣ የሚመራቸው / የሚያስተባብራቸው ግለሰብ ይኑር አይኑር የሚለውን በግልፅ ለማወቅ አዳጋች ነው።
ውድ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት ከዚህ በፊትም እንዳልናችሁ ገንዘብ ሊያስገኝ የሚችል እንቅስቃሴ ውስጥ ስትገቡ / ኢንቨስት ስታደርጉ እነዚህ ጥያቄዎች እንድትጠይቁ አደራ እንላለን ፦
1. ድርጅቱ / ተቋሙ እውቅና ያለው ፣ ፍቃድ ያለው ነው ? የሚሰራበትን ፍቃድ በይፋ አሳውቋል ?
2. በትክክል የሚታወቅ አድራሻቸው የት ነው ? ቢሯቸው ?
3. ለሚደርስብኝ ማኛውም አይነት ነገር ማንን ተጠያቂ ማድረግ እችላለው ?
4. የሚሰራው ስራ ምን ያህል ቀጣይነት አለው ? ነገ እንደማይቆም ምን ማስተማመኛ አለ ? ይህንን ማንስተማመኛ ማን ይሰጠኛል ? የሚሉ ጥያቄዎችን መጠየቅ ያስፈልጋል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በማህበራዊ ሚዲያው ላይ የማጭበርበር እና የማታለል ድርጊቶች እየሰፉ በመሆናቸው ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል።
ብዙሃንን ሊጠቅም ያሚችል ማንኛውም ህጋዊ ስራ በሚስጥር፣ በድብቅ ፈፅሞ ሊሰራ አይችልም እና ውድ ቤተሰቦቻችን ማኛውም እንቅስቃሴ ስትጀምሩ ከላይ የተዘረዘሩትን ጥያቄዎች በቅድሚያ መልስ እንዳያገኙ አድርጉ።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
" የተለያዩ ገንዘብ የማግኛ / ሀብት ማፍሪያ መንገዶች " እየተባለ በዲጅታል ሚዲያው በኩል ከቀርብ ጊዜ ወዲህ በርካቶች እጅግ በስፋት እየተከሰቱ ነው።
እነዚህ አካላት ፍቃድ ይኑራቸው አይኑራቸው ፤ የመስሪያ አድራሻቸው ይታወቅ አይታወቅ ፣ የሚመራቸው / የሚያስተባብራቸው ግለሰብ ይኑር አይኑር የሚለውን በግልፅ ለማወቅ አዳጋች ነው።
ውድ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት ከዚህ በፊትም እንዳልናችሁ ገንዘብ ሊያስገኝ የሚችል እንቅስቃሴ ውስጥ ስትገቡ / ኢንቨስት ስታደርጉ እነዚህ ጥያቄዎች እንድትጠይቁ አደራ እንላለን ፦
1. ድርጅቱ / ተቋሙ እውቅና ያለው ፣ ፍቃድ ያለው ነው ? የሚሰራበትን ፍቃድ በይፋ አሳውቋል ?
2. በትክክል የሚታወቅ አድራሻቸው የት ነው ? ቢሯቸው ?
3. ለሚደርስብኝ ማኛውም አይነት ነገር ማንን ተጠያቂ ማድረግ እችላለው ?
4. የሚሰራው ስራ ምን ያህል ቀጣይነት አለው ? ነገ እንደማይቆም ምን ማስተማመኛ አለ ? ይህንን ማንስተማመኛ ማን ይሰጠኛል ? የሚሉ ጥያቄዎችን መጠየቅ ያስፈልጋል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በማህበራዊ ሚዲያው ላይ የማጭበርበር እና የማታለል ድርጊቶች እየሰፉ በመሆናቸው ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል።
ብዙሃንን ሊጠቅም ያሚችል ማንኛውም ህጋዊ ስራ በሚስጥር፣ በድብቅ ፈፅሞ ሊሰራ አይችልም እና ውድ ቤተሰቦቻችን ማኛውም እንቅስቃሴ ስትጀምሩ ከላይ የተዘረዘሩትን ጥያቄዎች በቅድሚያ መልስ እንዳያገኙ አድርጉ።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
#ነጻሥልጠና
ስቴም ፖወር፣ ቪዛ እና ቲክቫህ ኢትዮጵያ በጋራ በመሆን የመሰረታዊ የገንዘብ አያያዝ ትምህርት እና የስራ ፈጠራ ክህሎት ስልጠና በተለያዩ ምዕራፎች በመስጠት ከ600 በላይ ወጣቶች ተጠቃሚ መሆን ችለዋል።
አሁን ላይ ይህ ስልጠና ተደራሽነቱን ለማስፋት የኦላይን አማራጭ በመጠቀም ስልጠናውን ለመስጠት ዝግጅት ያጠናቀቅን ሲሆን መስፈርቱን የምታሟሉ ለሥልጠናው እንድትመዘገቡ ጥሪ ቀርቧል።
ከሥልጠናው በተጨማሪ የንግድ ማማከር እና ድጋፍ (Business development and consultation, including coaching, mentorship, and pitching) መከታተል እንዲችሉ፤ እንዲሁም ቢዝነሱ ፕሮቶታይፕ (prototype) የሚያስፈልገው ከሆነ ፕሮቶታይፕ መስሪያ ጥሬ ዕቃዎችን ጨምሮ ነጻ የማምረቻ ላብራቶሪ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅታችንን በመጨረስ ላይ እንገኛለን።
ዝርዝር መስፈርቶች https://telegra.ph/ጥቆማ-06-09
ለመመዝገብ : https://bit.ly/3tNHRKL
@tikvahethiopia
ስቴም ፖወር፣ ቪዛ እና ቲክቫህ ኢትዮጵያ በጋራ በመሆን የመሰረታዊ የገንዘብ አያያዝ ትምህርት እና የስራ ፈጠራ ክህሎት ስልጠና በተለያዩ ምዕራፎች በመስጠት ከ600 በላይ ወጣቶች ተጠቃሚ መሆን ችለዋል።
አሁን ላይ ይህ ስልጠና ተደራሽነቱን ለማስፋት የኦላይን አማራጭ በመጠቀም ስልጠናውን ለመስጠት ዝግጅት ያጠናቀቅን ሲሆን መስፈርቱን የምታሟሉ ለሥልጠናው እንድትመዘገቡ ጥሪ ቀርቧል።
ከሥልጠናው በተጨማሪ የንግድ ማማከር እና ድጋፍ (Business development and consultation, including coaching, mentorship, and pitching) መከታተል እንዲችሉ፤ እንዲሁም ቢዝነሱ ፕሮቶታይፕ (prototype) የሚያስፈልገው ከሆነ ፕሮቶታይፕ መስሪያ ጥሬ ዕቃዎችን ጨምሮ ነጻ የማምረቻ ላብራቶሪ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅታችንን በመጨረስ ላይ እንገኛለን።
ዝርዝር መስፈርቶች https://telegra.ph/ጥቆማ-06-09
ለመመዝገብ : https://bit.ly/3tNHRKL
@tikvahethiopia
#PopeFrancis
የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስትያን ሊቀ ጳጳሳ ፖፕ ፍራንሲስ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በጎረቤታችን ደቡብ ሱዳን ጉብኝት ያደርጋሉ ተብሎ ሲጠበቅ ነበር።
ጉብኝቱ በቀጣይ #ሃምሌ ወር ይካሄዳል ተብሎ የነበረ ሲሆን ከጤናቸው ጋር በተገናኘ ምክንያት ለሌላ ጊዜ መተላለፉ ተሰምቷል።
@tikvahethiopia
የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስትያን ሊቀ ጳጳሳ ፖፕ ፍራንሲስ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በጎረቤታችን ደቡብ ሱዳን ጉብኝት ያደርጋሉ ተብሎ ሲጠበቅ ነበር።
ጉብኝቱ በቀጣይ #ሃምሌ ወር ይካሄዳል ተብሎ የነበረ ሲሆን ከጤናቸው ጋር በተገናኘ ምክንያት ለሌላ ጊዜ መተላለፉ ተሰምቷል።
@tikvahethiopia
#USA
አሜሪካ በአውሮፕላን ከውጭ አገራት የሚገቡ ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመግባታቸው በፊት ሲጠየቅ የነበረው የኮቪድ-19 ምርመራ ማረጋገጫ እንዲቀር ማድረጓን ቢቢሲ አስነብቧል።
አገሪቱ ቫይረሱን ለመዋጋት ባደረገችው " ከፍተኛ መሻሻል " ምክንያት ከቫይረሱ ነጻ የመሆን የምርመራ ውጤት ማቅረብ አስፈላጊነት እንዲያበቃ ማድረጓን አሳውቃለች።
ይህ ቅድመ ሁኔታ እንዲቀር የጉዞ አገልግሎት ዘርፉ ግፊት ሲያደርግ ቆይቷል። በፖሊሲው ምክንያት ብዙዎች መጓዝ ስለሚፈሩ እንግልት ተፈጥሯል ብለዋል።
ለውጡ ከነገ እሁድ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል መባሉን የቢቢሲ መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
አሜሪካ በአውሮፕላን ከውጭ አገራት የሚገቡ ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመግባታቸው በፊት ሲጠየቅ የነበረው የኮቪድ-19 ምርመራ ማረጋገጫ እንዲቀር ማድረጓን ቢቢሲ አስነብቧል።
አገሪቱ ቫይረሱን ለመዋጋት ባደረገችው " ከፍተኛ መሻሻል " ምክንያት ከቫይረሱ ነጻ የመሆን የምርመራ ውጤት ማቅረብ አስፈላጊነት እንዲያበቃ ማድረጓን አሳውቃለች።
ይህ ቅድመ ሁኔታ እንዲቀር የጉዞ አገልግሎት ዘርፉ ግፊት ሲያደርግ ቆይቷል። በፖሊሲው ምክንያት ብዙዎች መጓዝ ስለሚፈሩ እንግልት ተፈጥሯል ብለዋል።
ለውጡ ከነገ እሁድ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል መባሉን የቢቢሲ መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
#MoE
የትምህት ሚኒስቴር ፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነጻ ሆኖ ራሱን የሚያስተዳድር ዩኒቨርሲቲ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ ሆኖ የመመራት መብት የሚሰጥበት የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሄዷል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ÷ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲን ተከትሎ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በሂደት ወደ ነጻ ዩኒቨርሰቲነት እንደሚቀየሩ ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ውጪ በመሆን ነጻ ተቋም እንዲሆን የተወሰነውም መንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በራስ ገዝ አስተዳደር እንዲተዳደሩ የሚያስችል ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ መሆኑን መግለፃቸውን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
የትምህት ሚኒስቴር ፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነጻ ሆኖ ራሱን የሚያስተዳድር ዩኒቨርሲቲ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ ሆኖ የመመራት መብት የሚሰጥበት የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሄዷል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ÷ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲን ተከትሎ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በሂደት ወደ ነጻ ዩኒቨርሰቲነት እንደሚቀየሩ ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ውጪ በመሆን ነጻ ተቋም እንዲሆን የተወሰነውም መንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በራስ ገዝ አስተዳደር እንዲተዳደሩ የሚያስችል ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ መሆኑን መግለፃቸውን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
#icog
iCog-ACC ልጆችን በለጋ እድሜያቸዉ መሠረታዊ የኮምፒዉተር እና ኮዲንግ ስልጠና በመሰጠት ለወደፊት ለሚጠብቃቸዉ በዲጂታል የጎለበተ አለም ዝግጁ ያደርጋቸዋል፡፡
በአሜሪካ፥ ካናዳ እና በአዲስ አበባ ብቻ ሲሰጥ የነበረው ይህ የክረምት ፕሮግራም አሁን ደግሞ በባህር ዳር፣ ሃዋሳ፣ ጅማ እና ሐረር ይሰጣል ፡፡
ልጆቻችሁን በዚህ ፕሮግራም እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ወላጆች በስልክ ቁጥራችን +251904262728 በመደወል ይህንን ቦት @iCogACCBot ወይም ይህንንማስፈንጠሪያ በመጠቀም ከዛሬ ጅምሮ ማስመዝገብ ትችላላችሁ https://icogacc.com/register/summer+camp+program+2022
iCog-ACC ልጆችን በለጋ እድሜያቸዉ መሠረታዊ የኮምፒዉተር እና ኮዲንግ ስልጠና በመሰጠት ለወደፊት ለሚጠብቃቸዉ በዲጂታል የጎለበተ አለም ዝግጁ ያደርጋቸዋል፡፡
በአሜሪካ፥ ካናዳ እና በአዲስ አበባ ብቻ ሲሰጥ የነበረው ይህ የክረምት ፕሮግራም አሁን ደግሞ በባህር ዳር፣ ሃዋሳ፣ ጅማ እና ሐረር ይሰጣል ፡፡
ልጆቻችሁን በዚህ ፕሮግራም እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ወላጆች በስልክ ቁጥራችን +251904262728 በመደወል ይህንን ቦት @iCogACCBot ወይም ይህንንማስፈንጠሪያ በመጠቀም ከዛሬ ጅምሮ ማስመዝገብ ትችላላችሁ https://icogacc.com/register/summer+camp+program+2022