TIKVAH-ETHIOPIA
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ❤️ ሀገራችን ከስምንት አመታት ቆይታ በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫው በመመለስ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ዛሬ ምሽት 4:00 ላይ ታደርጋለች። ብሄራዊ ቡድናችን በምድቡ የመክፈቻ ጨዋታ ኬፕ ቨርዴን የሚገጥም ይሆናል። ቡድናችን ውድድሩ ሳይጀምር ቀደም ብሎ ካሜሮን በመግባት ጠናካራ ልምምድ ሲያደርግ መቆየቱ አይዘነጋም። በካሜሩን የሚገኙ የቲክቫህ አባላት በቀጥታ ከስፍራው መረጃዎችን @tikvahethsport…
#ማስታወሻ
#AFCON2021
⚽️ ኢትዮጵያ 🇪🇹 ከ 🇨🇻 ኬፕቨርዴ
🗓 ዛሬ ጥር 01 / 2014 ዓ/ም
⌚️ ማታ 4:00 (10:00pm)
🏟️ ኦለምቤ ስታድየም
📍 ካሜሩን - ያዉንዴ
🖥 ሱፐር ስፖርት / ስካይ ስፖርት እና ኢቲቪ መዝናኛ
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
#HanaG.
More : @tikvahethsport
#AFCON2021
⚽️ ኢትዮጵያ 🇪🇹 ከ 🇨🇻 ኬፕቨርዴ
🗓 ዛሬ ጥር 01 / 2014 ዓ/ም
⌚️ ማታ 4:00 (10:00pm)
🏟️ ኦለምቤ ስታድየም
📍 ካሜሩን - ያዉንዴ
🖥 ሱፐር ስፖርት / ስካይ ስፖርት እና ኢቲቪ መዝናኛ
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
#HanaG.
More : @tikvahethsport
#AFCON2021
⚽️ ኢትዮጵያ 🇪🇹 ከ 🇨🇲 ካሜሮን
🗓 ዛሬ ጥር 5 / 2014 ዓ/ም
⌚️ ማታ 1:00
🏟️ ፖል ቢያ ስታድየም
📍 ካሜሩን - ያዉንዴ
🖥 ሱፐር ስፖርት / ስካይ ስፖርት እና ኢቲቪ መዝናኛ
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
#HanaG.
More : @tikvahethsport
⚽️ ኢትዮጵያ 🇪🇹 ከ 🇨🇲 ካሜሮን
🗓 ዛሬ ጥር 5 / 2014 ዓ/ም
⌚️ ማታ 1:00
🏟️ ፖል ቢያ ስታድየም
📍 ካሜሩን - ያዉንዴ
🖥 ሱፐር ስፖርት / ስካይ ስፖርት እና ኢቲቪ መዝናኛ
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
#HanaG.
More : @tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
#AFCON2021 ⚽️ ኢትዮጵያ 🇪🇹 ከ 🇨🇲 ካሜሮን 🗓 ዛሬ ጥር 5 / 2014 ዓ/ም ⌚️ ማታ 1:00 🏟️ ፖል ቢያ ስታድየም 📍 ካሜሩን - ያዉንዴ 🖥 ሱፐር ስፖርት / ስካይ ስፖርት እና ኢቲቪ መዝናኛ ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ ! #HanaG. More : @tikvahethsport
#AFCON2021
ሀገራችን ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫው የመጀመሪያ ጎሏን አስቆጠረች።
ኢትዮጵያ ከካሜሮን ጋር ፍልሚያዋን እያደረገች ትገኛለች።
ጨዋታው ከተጀመረ ጥቂት ደቂቃዎች የተቆጠረ ሲሆን በዳዋ ሆቴሳ አማካኝነት በዘንድሮ ውድድር የመጀመሪያ ጎል አስቆጥራለች።
ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ቀጥሏል።
በስፖርት ገፃችን ተከታተሉ : @tikvahethsport
ሀገራችን ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫው የመጀመሪያ ጎሏን አስቆጠረች።
ኢትዮጵያ ከካሜሮን ጋር ፍልሚያዋን እያደረገች ትገኛለች።
ጨዋታው ከተጀመረ ጥቂት ደቂቃዎች የተቆጠረ ሲሆን በዳዋ ሆቴሳ አማካኝነት በዘንድሮ ውድድር የመጀመሪያ ጎል አስቆጥራለች።
ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ቀጥሏል።
በስፖርት ገፃችን ተከታተሉ : @tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
#AFCON2021 ሀገራችን ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫው የመጀመሪያ ጎሏን አስቆጠረች። ኢትዮጵያ ከካሜሮን ጋር ፍልሚያዋን እያደረገች ትገኛለች። ጨዋታው ከተጀመረ ጥቂት ደቂቃዎች የተቆጠረ ሲሆን በዳዋ ሆቴሳ አማካኝነት በዘንድሮ ውድድር የመጀመሪያ ጎል አስቆጥራለች። ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ቀጥሏል። በስፖርት ገፃችን ተከታተሉ : @tikvahethsport
#AFCON2021
በ #ኢትዮጵያ እና #ካሜሮን መካከል እየተደረገ የሚገኘው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ፍልሚያ የመጀመሪያ አጋማሽ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ተጠናቋል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ በመጀመሪያ አጋማሽ አስደሳችና እጅግ ማራኪ የሚባል እንቅስቃሴ አሳይታለች።
በዘንድሮ ውድድርም የመጀመሪያ ጎል አስቆጥራለች።
ድል ለእናት ሀገራችን ኢትዮጵያ ይሆን ዘንድ እንመኛለን።
More : @tikvahethsport
በ #ኢትዮጵያ እና #ካሜሮን መካከል እየተደረገ የሚገኘው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ፍልሚያ የመጀመሪያ አጋማሽ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ተጠናቋል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ በመጀመሪያ አጋማሽ አስደሳችና እጅግ ማራኪ የሚባል እንቅስቃሴ አሳይታለች።
በዘንድሮ ውድድርም የመጀመሪያ ጎል አስቆጥራለች።
ድል ለእናት ሀገራችን ኢትዮጵያ ይሆን ዘንድ እንመኛለን።
More : @tikvahethsport