#ALERT🚨
በሀገራችን ኢትዮጵያ በአንድ ቀን 5,013 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋገጠ።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ከተደረገው 14,027 የላብራቶሪ ምርመራ 5,013 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል።
በተመሳሳይ በ24 ሰዓት የ6 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል።
193 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።
#ከፍተኛ_ጥንቃቄ
@tikvahethiopia
በሀገራችን ኢትዮጵያ በአንድ ቀን 5,013 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋገጠ።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ከተደረገው 14,027 የላብራቶሪ ምርመራ 5,013 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል።
በተመሳሳይ በ24 ሰዓት የ6 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል።
193 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።
#ከፍተኛ_ጥንቃቄ
@tikvahethiopia