#Tokyo2020
የ12 ዓመቷ ሶሪያዊ ታዳጊ በቶኪዮ ኦሎምፒክ !
በዘንድሮው የቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ከሚሳተፉ ሀገራት መካከል ሶርያ ትገኝበታለች።
በውድድሩ ላይ በእድሜ ትንሿን ተወዳዳሪ የምታሳትፈው ሶርያ ስትሆን ተወዳዳሪዋ የ12 ዓመቷ ሄንድ ዛዛ ናት ፤ ዛዛ በጠረጴዛ ቴኒስ ነው ሀገሯን ሶሪያ ወክላ በዓለም አቀፉ ውድድር የሚትፋለመው።
የቶኪዮ በእድሜ ትንሿ ተወዳዳሪ ሄንድ ዛዛ በ ኦሎምፒክ የ መጀመሪያ ጨዋታዋ ብትሸነፍም ሌሎች ሕፃናት “ ሕልማቸውን እንዲከተሉ ” ታበረታታለች።
በልጅነቷ በሀገሯ በጦርነት የተጎዳችው ዛዛ ወደ ውድድሩ ለመድረስ “ብዙ የተለያዩ ችግሮችን” ማለፍ እንደነበረባት ተናግራለች።
የቶኪዮ መረጃዎችን ይከታተሉ : @tikvahethsport
የ12 ዓመቷ ሶሪያዊ ታዳጊ በቶኪዮ ኦሎምፒክ !
በዘንድሮው የቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ከሚሳተፉ ሀገራት መካከል ሶርያ ትገኝበታለች።
በውድድሩ ላይ በእድሜ ትንሿን ተወዳዳሪ የምታሳትፈው ሶርያ ስትሆን ተወዳዳሪዋ የ12 ዓመቷ ሄንድ ዛዛ ናት ፤ ዛዛ በጠረጴዛ ቴኒስ ነው ሀገሯን ሶሪያ ወክላ በዓለም አቀፉ ውድድር የሚትፋለመው።
የቶኪዮ በእድሜ ትንሿ ተወዳዳሪ ሄንድ ዛዛ በ ኦሎምፒክ የ መጀመሪያ ጨዋታዋ ብትሸነፍም ሌሎች ሕፃናት “ ሕልማቸውን እንዲከተሉ ” ታበረታታለች።
በልጅነቷ በሀገሯ በጦርነት የተጎዳችው ዛዛ ወደ ውድድሩ ለመድረስ “ብዙ የተለያዩ ችግሮችን” ማለፍ እንደነበረባት ተናግራለች።
የቶኪዮ መረጃዎችን ይከታተሉ : @tikvahethsport
#Tokyo2020
ታዳጊዋ ለሀገሯ ወርቅ አስገኘች !
የ13 ዓመቷ ጃፓናዊት የ #SkateBoard ተወዳዳሪ ሞሚጂ ኒሺያ ለሀገሯ ጃፓን በውድድር ዘርፉ የመጀመሪያውን ወርቅ አስገኝታለች።
ሞሚጂ ኒሺያ በ ታሪክ ለ ሀገሯ ወርቅ ያስገኘች በ እድሜ ትንሿ ተወዳዳሪም ለመሆን በቅታለች ።
@tikvahethsport
ታዳጊዋ ለሀገሯ ወርቅ አስገኘች !
የ13 ዓመቷ ጃፓናዊት የ #SkateBoard ተወዳዳሪ ሞሚጂ ኒሺያ ለሀገሯ ጃፓን በውድድር ዘርፉ የመጀመሪያውን ወርቅ አስገኝታለች።
ሞሚጂ ኒሺያ በ ታሪክ ለ ሀገሯ ወርቅ ያስገኘች በ እድሜ ትንሿ ተወዳዳሪም ለመሆን በቅታለች ።
@tikvahethsport
#Ethiopia 🇪🇹 #Tokyo2020
ኢትዮጵያ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የመጀመሪያውን ዲፕሎማ አግኝታለች።
በወርልድ ቴኳንዶ የመጀመሪያ ተሳትፎን በኦሎምፒክ ያደረገው ሰለሞን ቱፋ 7ኛ ደረጃን በ መያዝ ዲፕሎማውን መረከቡን #EOC አሳውቋል።
Via @tikvahethsport
ኢትዮጵያ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የመጀመሪያውን ዲፕሎማ አግኝታለች።
በወርልድ ቴኳንዶ የመጀመሪያ ተሳትፎን በኦሎምፒክ ያደረገው ሰለሞን ቱፋ 7ኛ ደረጃን በ መያዝ ዲፕሎማውን መረከቡን #EOC አሳውቋል።
Via @tikvahethsport
#ETHIOPIA 🇪🇹 #Tokyo2020
ዛሬ ሌሊት ከ9፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚደረጉ የአትሌቲክስ ውድድሮች ላይ የአለም አትሌቲክስ ባወጣው የተወዳዳሪዎች ዝርዝር መሰረት ከዚህ በታች የተገለፁ የሀገራችን አትሌቶች ውድድሮቻቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል።
በ800 ሜትር ሴቶች ማጣሪያ ፦
- ሀብታም አለሙ
- ነፃነት ደስታ
- ወርቅውሃ ጌታቸው
በ3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች ማጣሪያ ፦
- ጌትነት ዋለ
- ለሜቻ ግርማ
- ታደሰ ታከለ
ድል ለሀገራችን🇪🇹ኢትዮጵያ !
@tikvahethsport
ዛሬ ሌሊት ከ9፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚደረጉ የአትሌቲክስ ውድድሮች ላይ የአለም አትሌቲክስ ባወጣው የተወዳዳሪዎች ዝርዝር መሰረት ከዚህ በታች የተገለፁ የሀገራችን አትሌቶች ውድድሮቻቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል።
በ800 ሜትር ሴቶች ማጣሪያ ፦
- ሀብታም አለሙ
- ነፃነት ደስታ
- ወርቅውሃ ጌታቸው
በ3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች ማጣሪያ ፦
- ጌትነት ዋለ
- ለሜቻ ግርማ
- ታደሰ ታከለ
ድል ለሀገራችን🇪🇹ኢትዮጵያ !
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #ETHIOPIA
ሰለሞን ባረጋ ወርቁን አጥልቋል !
በትላንትናው ዕለት ለኢትዮጵያ የመጀመሪያው ወርቅ ያስገኘው ሰለሞን ባረጋ ከደቂቃዎች በፊት ከቀድሞው የኬንያ አትሌት እና ከአሁኑ የ ኬንያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ፖል ቴርጋት ወርቁን ተረክቦ አጥልቋል።
ኢትዮጵያ በሜዳሊያ ሰንጠረዡ ከዓለም ሰላሳ ሰባተኛ ላይ ስትቀመጥ ከአፍሪካ በሜዳሊያ ዝርዝር ውስጥ ከደቡብ አፍሪካ እና ቱኒዚያ በመቀጠል ሶስተኛ ላይ ተቀምጣለች።
@tikvahethsport
ሰለሞን ባረጋ ወርቁን አጥልቋል !
በትላንትናው ዕለት ለኢትዮጵያ የመጀመሪያው ወርቅ ያስገኘው ሰለሞን ባረጋ ከደቂቃዎች በፊት ከቀድሞው የኬንያ አትሌት እና ከአሁኑ የ ኬንያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ፖል ቴርጋት ወርቁን ተረክቦ አጥልቋል።
ኢትዮጵያ በሜዳሊያ ሰንጠረዡ ከዓለም ሰላሳ ሰባተኛ ላይ ስትቀመጥ ከአፍሪካ በሜዳሊያ ዝርዝር ውስጥ ከደቡብ አፍሪካ እና ቱኒዚያ በመቀጠል ሶስተኛ ላይ ተቀምጣለች።
@tikvahethsport