#ባህርዳር
በባሕር ዳር ከተማ 19 ሽጉጥ እና 1 ክላሽንኮቭ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ በህገ ወጥ መንገድ ተደብቀው ከተያዙት19 ሽጉጥና 1 ክላሽንኮቭ በተጨማሪ 3 ሺህ 427 መሰል ጥይቶችም ተይዘዋል። ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው በቁጥጥር ስር የዋለው በአንድ ግለስብ ውስጥ መሳሪያው እንዳለ በደረሰ ጥቆማ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ ግለሰቡ በባህር ዳር ጣና ክፍለ ከተማ ተከረይቶ የሚኖር እንደሆነም የአማራ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ዘግቧል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በባሕር ዳር ከተማ 19 ሽጉጥ እና 1 ክላሽንኮቭ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ በህገ ወጥ መንገድ ተደብቀው ከተያዙት19 ሽጉጥና 1 ክላሽንኮቭ በተጨማሪ 3 ሺህ 427 መሰል ጥይቶችም ተይዘዋል። ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው በቁጥጥር ስር የዋለው በአንድ ግለስብ ውስጥ መሳሪያው እንዳለ በደረሰ ጥቆማ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ ግለሰቡ በባህር ዳር ጣና ክፍለ ከተማ ተከረይቶ የሚኖር እንደሆነም የአማራ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ዘግቧል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባህርዳር
በኢትጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በህገ ወጦች ሲንቀሳቀስ የነበረ ንብረትን በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን አስታውቋል፡፡የተለያዩ አልባሳት እና ህገ ወጥ የአሳ ማስገሪያ መረቦች ናቸው በፖሊስ የተያዙት፡፡ በሁለት አይሱዙ መኪናዎች ተጭነው ከሁመራ ወደ ጎንደር ከተማ ሊገቡ እያለ ትክል ድንጋይ ላይ እንደተያዙ ጽህፈት ቤቱ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ዛሬ በላከው መረጃ አስታውቋል፡፡
የንብረቶቹ ግምታዊ ዋጋ ከ 2 ሚሊዮን 170 ሺህ ብር በላይ እደሚሆንም ነው የተገለጸው፡፡ ንብረቶቹን የያዙት የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት ናቸው ብሏል ጽህፈት ቤቱ፡፡ ንብረቶቹም ለጎንደር ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ ገቢ እንደተደረጉ ነው የተገለጸው፡፡ ከተያዙት ንብረቶች ውስጥ 3 ሺህ 480 ህገ ወጥ የአሳ ማስገሪያ መረብ ይገኝበታል፡፡ ይህም መጠኑ ለማስገሪያነት ከሚያገለግለው መረብ ያነሰ በመሆኑ የአሳ ጫጩቶች ለምግነብነት ከመድረሳቸው እና ከመራባታቸው በፊት እንዲያዙ፣ የአሳ ምርትም እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በህገ ወጦች ሲንቀሳቀስ የነበረ ንብረትን በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን አስታውቋል፡፡የተለያዩ አልባሳት እና ህገ ወጥ የአሳ ማስገሪያ መረቦች ናቸው በፖሊስ የተያዙት፡፡ በሁለት አይሱዙ መኪናዎች ተጭነው ከሁመራ ወደ ጎንደር ከተማ ሊገቡ እያለ ትክል ድንጋይ ላይ እንደተያዙ ጽህፈት ቤቱ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ዛሬ በላከው መረጃ አስታውቋል፡፡
የንብረቶቹ ግምታዊ ዋጋ ከ 2 ሚሊዮን 170 ሺህ ብር በላይ እደሚሆንም ነው የተገለጸው፡፡ ንብረቶቹን የያዙት የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት ናቸው ብሏል ጽህፈት ቤቱ፡፡ ንብረቶቹም ለጎንደር ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ ገቢ እንደተደረጉ ነው የተገለጸው፡፡ ከተያዙት ንብረቶች ውስጥ 3 ሺህ 480 ህገ ወጥ የአሳ ማስገሪያ መረብ ይገኝበታል፡፡ ይህም መጠኑ ለማስገሪያነት ከሚያገለግለው መረብ ያነሰ በመሆኑ የአሳ ጫጩቶች ለምግነብነት ከመድረሳቸው እና ከመራባታቸው በፊት እንዲያዙ፣ የአሳ ምርትም እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባህርዳር
የመስቀል በዓል ዘር፣ ቋንቋና ሃይማኖት ሳይለዩን በጋራ ተግባብተን መኖርን የተማርንበት ዕለት በመሆኑ በድምቀትና ታላቅ ኩራት ልናከብረው ይገባል ሲሉ የባህርዳር ሀገር ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ አብርሃም ገለጹ።
በየዓመቱ መስከረም 17 የሚከበረው የመስቀል በዓልን አስመልክቶ የሚካሄደው የደመራ ስነ-ስርዓት በርካታ ቁጥር ያላቸው ምዕመናንና የውጭ አገራት ቱሪስቶች በተገኙበት በባህርዳርና በሌሎች ከተሞችም በድምቀት ተከብሯል።
አቡነ አብርሃም በበዓሉ ላይ ለምዕመናን ባስተላለፉት መልዕክት ወቅቱ የመስቀሉ ባለቤት የሆኑ ክርስቲያኖች ፈተና የበዛበት በመሆኑ ይህን አስከፊ ጊዜ በትዕግስት ዕንጂ ጥፋትን በጥፋት በመመለስ መሆን እንደማይገባው ተናግረዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-27-3
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመስቀል በዓል ዘር፣ ቋንቋና ሃይማኖት ሳይለዩን በጋራ ተግባብተን መኖርን የተማርንበት ዕለት በመሆኑ በድምቀትና ታላቅ ኩራት ልናከብረው ይገባል ሲሉ የባህርዳር ሀገር ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ አብርሃም ገለጹ።
በየዓመቱ መስከረም 17 የሚከበረው የመስቀል በዓልን አስመልክቶ የሚካሄደው የደመራ ስነ-ስርዓት በርካታ ቁጥር ያላቸው ምዕመናንና የውጭ አገራት ቱሪስቶች በተገኙበት በባህርዳርና በሌሎች ከተሞችም በድምቀት ተከብሯል።
አቡነ አብርሃም በበዓሉ ላይ ለምዕመናን ባስተላለፉት መልዕክት ወቅቱ የመስቀሉ ባለቤት የሆኑ ክርስቲያኖች ፈተና የበዛበት በመሆኑ ይህን አስከፊ ጊዜ በትዕግስት ዕንጂ ጥፋትን በጥፋት በመመለስ መሆን እንደማይገባው ተናግረዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-27-3
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዛሬ የህዳር 10/2012 ዓ/ም በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ከሚገኙ የቲክቫህ ቤተሰብ አባልት እና ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተሰባሰበ መረጃ👇
https://telegra.ph/ETH-11-20-4
(TIKVAH-ETHIOPIA)
#ድሬዳዋ #ሀረማያ #ወልዲያ #መቱ #ASTU
#መደወላቡ #ባህርዳር #ደባርቅ #ደብረታቦር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
https://telegra.ph/ETH-11-20-4
(TIKVAH-ETHIOPIA)
#ድሬዳዋ #ሀረማያ #ወልዲያ #መቱ #ASTU
#መደወላቡ #ባህርዳር #ደባርቅ #ደብረታቦር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እግር ኳስ ለሰላም፣ ለፍቅር፣ ለአንድነት፣ ለአብሮነት፣ ለሀገር ግንባታ!
#ባህርዳር_ከነማ
#መቐለ70_እንደርታ
PHOTO : ጋንታ መቐለ 70 እንደርታ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#ባህርዳር_ከነማ
#መቐለ70_እንደርታ
PHOTO : ጋንታ መቐለ 70 እንደርታ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#ባህርዳር
የባህር ዳር ቲክቫህ አባላት ከለሊት 7:40 አካባቢ ሶስት ጊዜ የፍንዳታ ድምፅ እንደሰሙ ገልፀዋል።
አባላቶቻችን ከዚህ ቀደም የሰሙት አይነት ተመሳሳይ ፍንዳታ እንደሆነም ነው የገለፁት።
ፍንዳታውን ተከትሎ የተኩስ ድምፅ እንደነበርም ገልፀዋል።
ዝርዝር መረጃ በሚመለከታቸው አካላት ሲገለፅ ተከታትለን እናሳውቃለን።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የባህር ዳር ቲክቫህ አባላት ከለሊት 7:40 አካባቢ ሶስት ጊዜ የፍንዳታ ድምፅ እንደሰሙ ገልፀዋል።
አባላቶቻችን ከዚህ ቀደም የሰሙት አይነት ተመሳሳይ ፍንዳታ እንደሆነም ነው የገለፁት።
ፍንዳታውን ተከትሎ የተኩስ ድምፅ እንደነበርም ገልፀዋል።
ዝርዝር መረጃ በሚመለከታቸው አካላት ሲገለፅ ተከታትለን እናሳውቃለን።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
* 2 የችሎት ጉዳዮች !
#አዲስ_አበባ
የቀድሞ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ጠ/ኤታማዦር ሹም ጄነራል ሰዓረ መኮንንና ሜጀር ጄነራል ገዛኢ አበራን በመግደል በፍ/ቤት ጥፋተኛ የተባለው አስር አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ በሞት እንዲቀጣ ጠይቋል።
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዛሬ አርብ ጥያቄውን ያቀረበው የአስር አለቃ መሳፍንትን የክስ ሂደት ለሚመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው።
ዐቃቤ ህግ ዛሬ ለፍርድ ቤቱ ባቀረበው ባለ 3 ገጽ የቅጣት አስተያየት፤ በተከሳሹ ላይ ሶስት የቅጣት ማክበጃዎችን ጠቅሷል።
የተከሳሽ ጠበቆች ፥ ተከሳሽ ከዚህ በፊት የወንጀል ሪከርድ የለበትም ብለዋል። ዐቃቤ ህግ “አንድም [የወንጀል] ሪከርድ ሳያቀርብ የሞት ፍርድ መጠየቁ ከህጉ ያፈነገጠ ነው” ሲሉ የአቃቤ ህግን የቅጣት አስተያየት ተቃውመዋል።
ፍርድ ቤቱ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ለሰኔ 21 /2013 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
በዝርዝር ያንብቡ : telegra.ph/Ethiopia-Insider-06-18
#ባህርዳር
ዛሬ አርብ ማለዳ የባሕር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት የዋለው ችሎት በሰኔ 15ቱ የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ግድያ እጃቸው አለበት የተባሉ 55 ተከሳሾች ላይ ብይን ሰጥቷል።
ፍርድ ቤቱ በሻምበል መማር ጌትነት የክስ መዝገብ ስማቸው የተዘረዘሩ 55 ተከሳሾች ውስጥ 6ቱ በሌሉበት፣ 49 በተገኙበት ፍርዳቸው ሲታይ የነበረ ሲሆን ዛሬ ፍርድ ቤቱ 20ዎቹን በነጸ አሰናብቷል።
በነጻ እንዲሰናበቱ ከተበየነላቸው ተከሳሾች መካከል አቶ ዘመነ ካሴ ይገኙበታል።
በዝርዝር ያንብቡ : telegra.ph/BBC-06-18-2
መረጃዎቹ ከኢትዮጵያ ኢንሳይደር እና ከቢቢሲ የተውጣቱ ናቸው።
@tikvahethiopi
#አዲስ_አበባ
የቀድሞ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ጠ/ኤታማዦር ሹም ጄነራል ሰዓረ መኮንንና ሜጀር ጄነራል ገዛኢ አበራን በመግደል በፍ/ቤት ጥፋተኛ የተባለው አስር አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ በሞት እንዲቀጣ ጠይቋል።
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዛሬ አርብ ጥያቄውን ያቀረበው የአስር አለቃ መሳፍንትን የክስ ሂደት ለሚመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው።
ዐቃቤ ህግ ዛሬ ለፍርድ ቤቱ ባቀረበው ባለ 3 ገጽ የቅጣት አስተያየት፤ በተከሳሹ ላይ ሶስት የቅጣት ማክበጃዎችን ጠቅሷል።
የተከሳሽ ጠበቆች ፥ ተከሳሽ ከዚህ በፊት የወንጀል ሪከርድ የለበትም ብለዋል። ዐቃቤ ህግ “አንድም [የወንጀል] ሪከርድ ሳያቀርብ የሞት ፍርድ መጠየቁ ከህጉ ያፈነገጠ ነው” ሲሉ የአቃቤ ህግን የቅጣት አስተያየት ተቃውመዋል።
ፍርድ ቤቱ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ለሰኔ 21 /2013 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
በዝርዝር ያንብቡ : telegra.ph/Ethiopia-Insider-06-18
#ባህርዳር
ዛሬ አርብ ማለዳ የባሕር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት የዋለው ችሎት በሰኔ 15ቱ የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ግድያ እጃቸው አለበት የተባሉ 55 ተከሳሾች ላይ ብይን ሰጥቷል።
ፍርድ ቤቱ በሻምበል መማር ጌትነት የክስ መዝገብ ስማቸው የተዘረዘሩ 55 ተከሳሾች ውስጥ 6ቱ በሌሉበት፣ 49 በተገኙበት ፍርዳቸው ሲታይ የነበረ ሲሆን ዛሬ ፍርድ ቤቱ 20ዎቹን በነጸ አሰናብቷል።
በነጻ እንዲሰናበቱ ከተበየነላቸው ተከሳሾች መካከል አቶ ዘመነ ካሴ ይገኙበታል።
በዝርዝር ያንብቡ : telegra.ph/BBC-06-18-2
መረጃዎቹ ከኢትዮጵያ ኢንሳይደር እና ከቢቢሲ የተውጣቱ ናቸው።
@tikvahethiopi