TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#UPDATE

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል መንግሥት የ2013 ዓ/ም ተጨማሪ በጀት ሆኖ የፀደቀውን 26 ቢሊዮን ብር ከሀገር ውስጥ ባንክ በብድር መውሰድ እንዲችል የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምፅ አፀደቀ፡፡

ተጨማሪ በጀቱ በድርቅ የተጎዱ እና በግጭት የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመደገፍ እንዲሁም ኮቪድ-19 ያስከተለውን የኢኮኖሚ ተፅእኖ ለመቋቋም እና ለተለያዩ ተግባራት የሚውል መሆኑ ተገልጿል፡፡ #ኢብኮ

@tikvahethiopia