#UPDATE
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል መንግሥት የ2013 ዓ/ም ተጨማሪ በጀት ሆኖ የፀደቀውን 26 ቢሊዮን ብር ከሀገር ውስጥ ባንክ በብድር መውሰድ እንዲችል የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምፅ አፀደቀ፡፡
ተጨማሪ በጀቱ በድርቅ የተጎዱ እና በግጭት የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመደገፍ እንዲሁም ኮቪድ-19 ያስከተለውን የኢኮኖሚ ተፅእኖ ለመቋቋም እና ለተለያዩ ተግባራት የሚውል መሆኑ ተገልጿል፡፡ #ኢብኮ
@tikvahethiopia
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል መንግሥት የ2013 ዓ/ም ተጨማሪ በጀት ሆኖ የፀደቀውን 26 ቢሊዮን ብር ከሀገር ውስጥ ባንክ በብድር መውሰድ እንዲችል የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምፅ አፀደቀ፡፡
ተጨማሪ በጀቱ በድርቅ የተጎዱ እና በግጭት የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመደገፍ እንዲሁም ኮቪድ-19 ያስከተለውን የኢኮኖሚ ተፅእኖ ለመቋቋም እና ለተለያዩ ተግባራት የሚውል መሆኑ ተገልጿል፡፡ #ኢብኮ
@tikvahethiopia