#Alert😷
በኢትዮጵያ የፅኑ ታማሚዎች ቁጥር 531 ደረሰ።
ኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከገባ ጊዜ አንስቶ ይህን ያህል የፅኑ ታማሚ ቁጥር ተመዝግቦ አያውቅም።
ባለፉት 24 ሰዓት ከተደረገው 5,760 የላብራቶሪ ምርመራ 1,151 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ በተመሳሳይ በ24 ሰዓታት ውስጥ 5 ሰዎች ሞተዋል።
ትላንት 118 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
በአጠቃላይ 176,618 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከእነዚህ መካከል 2,555 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 143,828 ሰዎች አገግመዋል።
#Purpose #Tikvah
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
በኢትዮጵያ የፅኑ ታማሚዎች ቁጥር 531 ደረሰ።
ኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከገባ ጊዜ አንስቶ ይህን ያህል የፅኑ ታማሚ ቁጥር ተመዝግቦ አያውቅም።
ባለፉት 24 ሰዓት ከተደረገው 5,760 የላብራቶሪ ምርመራ 1,151 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ በተመሳሳይ በ24 ሰዓታት ውስጥ 5 ሰዎች ሞተዋል።
ትላንት 118 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
በአጠቃላይ 176,618 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከእነዚህ መካከል 2,555 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 143,828 ሰዎች አገግመዋል።
#Purpose #Tikvah
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
#Alert😷
በኢትዮጵያ የፅኑ ታማሚዎች ቁጥር 591 ደረሰ።
ዛሬም የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከገባ ጊዜ አንስቶ #ከፍተኛው የፅኑ ታማሚዎች ቁጥር ተመዝግቧል።
ባለፉት 24 ሰዓት ከተደረገው 5,338 የላብራቶሪ ምርመራ 1,490 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ በተመሳሳይ በ24 ሰዓታት ውስጥ 18 ሰዎች ሞተዋል።
ትላንት 660 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
በአጠቃላይ 178,108 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከእነዚህ መካከል 2,573 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 144,488 ሰዎች አገግመዋል።
#Purpose #Tikvah
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
በኢትዮጵያ የፅኑ ታማሚዎች ቁጥር 591 ደረሰ።
ዛሬም የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከገባ ጊዜ አንስቶ #ከፍተኛው የፅኑ ታማሚዎች ቁጥር ተመዝግቧል።
ባለፉት 24 ሰዓት ከተደረገው 5,338 የላብራቶሪ ምርመራ 1,490 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ በተመሳሳይ በ24 ሰዓታት ውስጥ 18 ሰዎች ሞተዋል።
ትላንት 660 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
በአጠቃላይ 178,108 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከእነዚህ መካከል 2,573 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 144,488 ሰዎች አገግመዋል።
#Purpose #Tikvah
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT