#Election2012
የኢዜማ የአዲስ አበባ ምርጫ ወረዳ 11 ከአባላት፣ ደጋፊዎች እና የአካባቢው ነዋሪ ጋር የሚያደርገው ውይይት በስብሰባዎች ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል።
ስብሰባውን በአካባቢው በሚኖሩ የሀገር ሽማሀግሌዎች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን የምርጫ ወረዳው ሥራ አስፈጻሚ እስካሁን የተከናወኑ ሥራዎችን እና እቅዶቻቸውን ለተሰብሳቢው አሳውቀዋል።
የኢዜማ ሊቀመንበር የሺዋስ አሰፋ፣ ምክትል መሪው አንዱዓለም አራጌ እና የምርጫ ስትራቴጂ እና ማኔጅመንት ካውንስል አባል አማንይኹን ረዳ በስብሰባው ላይ ተገኝተው የፓርቲውን ሀገራዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ማብራሪያ ይሰጣሉ።
#EZEMA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኢዜማ የአዲስ አበባ ምርጫ ወረዳ 11 ከአባላት፣ ደጋፊዎች እና የአካባቢው ነዋሪ ጋር የሚያደርገው ውይይት በስብሰባዎች ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል።
ስብሰባውን በአካባቢው በሚኖሩ የሀገር ሽማሀግሌዎች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን የምርጫ ወረዳው ሥራ አስፈጻሚ እስካሁን የተከናወኑ ሥራዎችን እና እቅዶቻቸውን ለተሰብሳቢው አሳውቀዋል።
የኢዜማ ሊቀመንበር የሺዋስ አሰፋ፣ ምክትል መሪው አንዱዓለም አራጌ እና የምርጫ ስትራቴጂ እና ማኔጅመንት ካውንስል አባል አማንይኹን ረዳ በስብሰባው ላይ ተገኝተው የፓርቲውን ሀገራዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ማብራሪያ ይሰጣሉ።
#EZEMA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#EZEMA
ብልጽግና ፓርቲ የህዝብና የመንግስት ሃብትን ለምርጫ ቅስቀሳ እየተጠቀመ መሆኑን የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ አስታወቀ። የፓርቲው መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወቅታዊ እና ሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ በአዲስ አበባ መግለጫ በመስጠት ላይ ናቸው።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት ብልጽግና ፓርቲ የህዝብን እና የመንግስትን ገንዘብ ለምርጫ ቅስቀሳ እያዋለ ነው ብለዋል።
በመሆኑም የብልጽግና ፓርቲ ድርጊት ሌሎች ፓርቲዎችን ወደ አላስፈላጊ መንገድ የሚመራ ከማድረጉ በተጨማሪ የአገሪቱን የዲሞክራሲ ግንባታ ስለሚጎዳ ከዚህ ድርጊቱ እንዲታቀብ አሳስቧል። ምርጫ ቦርድም ይሄንን ህገወጥ እንቅስቃሴ እንዲያስቆም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጠይቀዋል።
#ኢትዮኤፍኤም107.8 #ሔኖክአስራት
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ብልጽግና ፓርቲ የህዝብና የመንግስት ሃብትን ለምርጫ ቅስቀሳ እየተጠቀመ መሆኑን የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ አስታወቀ። የፓርቲው መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወቅታዊ እና ሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ በአዲስ አበባ መግለጫ በመስጠት ላይ ናቸው።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት ብልጽግና ፓርቲ የህዝብን እና የመንግስትን ገንዘብ ለምርጫ ቅስቀሳ እያዋለ ነው ብለዋል።
በመሆኑም የብልጽግና ፓርቲ ድርጊት ሌሎች ፓርቲዎችን ወደ አላስፈላጊ መንገድ የሚመራ ከማድረጉ በተጨማሪ የአገሪቱን የዲሞክራሲ ግንባታ ስለሚጎዳ ከዚህ ድርጊቱ እንዲታቀብ አሳስቧል። ምርጫ ቦርድም ይሄንን ህገወጥ እንቅስቃሴ እንዲያስቆም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጠይቀዋል።
#ኢትዮኤፍኤም107.8 #ሔኖክአስራት
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ሒሩት ክፍሌ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ!
በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) የብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የሙያ ማኅበራት ተጠሪ ሒሩት ክፍሌ ለ3ተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው የነበር፡፡
ፖሊስ የምርመራ ስራውን እንዳልጨረሰ በመግለፅ ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጠው የጠየቀ ሲሆን የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቀጠሮ መዝገቡን ዘግቶ በ6,000 ብር ዋስትና ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል - #EZEMA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) የብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የሙያ ማኅበራት ተጠሪ ሒሩት ክፍሌ ለ3ተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው የነበር፡፡
ፖሊስ የምርመራ ስራውን እንዳልጨረሰ በመግለፅ ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጠው የጠየቀ ሲሆን የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቀጠሮ መዝገቡን ዘግቶ በ6,000 ብር ዋስትና ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል - #EZEMA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#EZEMA
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ነሐሴ 22/2012 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሔዱ የመሬት ወረራዎችን እና ኢ-ፍትሀዊ የሆነ የመኖሪያ ቤቶችን ክፍፍል በሚመለከት በራስ ሆቴል ሊሰጥ የነበረው መግለጫ በፖሊስ መበተኑን አዲስ ማለዳ ጋዜጣ ዘግቧል።
የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት ናትናኤል ፈለቀ እንደተናገሩት ከቀናት በፊት ስለስብሰባው ለሰላም ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም እንደሚደረገው ሁሉ በደብዳቤ ያሳወቁ ቢሆንም ዛሬ ነሐሴ 22/2012 በራስ ሆቴል ሊሰጥ ነበረው መግለጫ ግን የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ስለ መግለጫው መረጃ የለኝም በሚል መግለጫው እንዳይካሔድ መከልከሉ ታውቋል።
Via Addis Maleda
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ነሐሴ 22/2012 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሔዱ የመሬት ወረራዎችን እና ኢ-ፍትሀዊ የሆነ የመኖሪያ ቤቶችን ክፍፍል በሚመለከት በራስ ሆቴል ሊሰጥ የነበረው መግለጫ በፖሊስ መበተኑን አዲስ ማለዳ ጋዜጣ ዘግቧል።
የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት ናትናኤል ፈለቀ እንደተናገሩት ከቀናት በፊት ስለስብሰባው ለሰላም ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም እንደሚደረገው ሁሉ በደብዳቤ ያሳወቁ ቢሆንም ዛሬ ነሐሴ 22/2012 በራስ ሆቴል ሊሰጥ ነበረው መግለጫ ግን የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ስለ መግለጫው መረጃ የለኝም በሚል መግለጫው እንዳይካሔድ መከልከሉ ታውቋል።
Via Addis Maleda
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#EZEMA
ግንቦት 28 እና ሰኔ 5 የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)ን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች እና ለክልል ምክር ቤቶች የሚወዳደሩ ዕጩዎች ከዛሬ ጥር 1 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ መታወቅ እንደሚጀምሩ ፓርቲው በፌስቡክ ገፁ አሳውቋል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
ግንቦት 28 እና ሰኔ 5 የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)ን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች እና ለክልል ምክር ቤቶች የሚወዳደሩ ዕጩዎች ከዛሬ ጥር 1 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ መታወቅ እንደሚጀምሩ ፓርቲው በፌስቡክ ገፁ አሳውቋል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT