TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ከተራ

በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ ጥር 10 ቀን የሚውለው የከተራ በዓል በድምቀት ተከብሮ ውሏል።

በክልል፣ ዞን፣ ወረዳ ደረጃ የሚገኙ የቲክቫህ አባላት በዓሉ በሰላም ተከብሮ መዋሉን እንዲሁም የበዓሉን ድባብ የሚያሳዩ ፎቶዎችን እያጋሩ ይገኛሉ።

www.tikvahethiopia.net በመግባት በአካባቢያችሁ የበዓል ድባብ ፎቶዎችን ማስቀመጥ ትችላላችሁ።

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBO