TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
መስከረም 20/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ ኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 132 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 243 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 78 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 591 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 40 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።


#DireDawa

በድሬዳዋ 194 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 84 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 182 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 24 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 347 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 26 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል፤ የ1 ሰው ህይወት አልፏል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 287 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 5 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 645 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 109 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 2,926 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 385 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል።

@tikvahethiopiaBOT