#Russia #Africa #Ethiopia
ኢትዮጵያ የነበረባት 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ ተሰረዘላት!
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ኢትዮጵያ የነበረባትን 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ መሰረዛቸውን ሞስኮ ታይምስ ዘግቧል። እንደዘገባው ሞዛምቢክ 40 ሚሊዮን ዶላር፣ ማዳጋስካር 89 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም ታንዛኒያ መጠኑ ያልታወቀ የብድር መጠን ተሰርዞላቸዋል።
ምንጭ፦ እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢትዮጵያ የነበረባት 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ ተሰረዘላት!
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ኢትዮጵያ የነበረባትን 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ መሰረዛቸውን ሞስኮ ታይምስ ዘግቧል። እንደዘገባው ሞዛምቢክ 40 ሚሊዮን ዶላር፣ ማዳጋስካር 89 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም ታንዛኒያ መጠኑ ያልታወቀ የብድር መጠን ተሰርዞላቸዋል።
ምንጭ፦ እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia