TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Russia #Africa #Ethiopia

ኢትዮጵያ የነበረባት 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ ተሰረዘላት!

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ኢትዮጵያ የነበረባትን 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ መሰረዛቸውን ሞስኮ ታይምስ ዘግቧል። እንደዘገባው ሞዛምቢክ 40 ሚሊዮን ዶላር፣ ማዳጋስካር 89 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም ታንዛኒያ መጠኑ ያልታወቀ የብድር መጠን ተሰርዞላቸዋል።

ምንጭ፦ እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia