#Attention
በባሌ ሮቤ ከተማ ያለው ሁኔታ አሳሳቢ በመሆኑ ትኩረት እንዲሰጠው በከተማው የሚኖሩ የቲክቫህ ቤተሰቦች ጠቁመዋል። በሌላ በኩል በነጌሌ አርሲ ያለው ሁኔታ ልዩ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በከተማይቱ የሚገኙ የቤተሰባችን አባላት አሳስበዋል።
ዛሬ በበርካታ አካባቢዎች መንገዶች እንደተዘጉ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በባሌ ሮቤ ከተማ ያለው ሁኔታ አሳሳቢ በመሆኑ ትኩረት እንዲሰጠው በከተማው የሚኖሩ የቲክቫህ ቤተሰቦች ጠቁመዋል። በሌላ በኩል በነጌሌ አርሲ ያለው ሁኔታ ልዩ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በከተማይቱ የሚገኙ የቤተሰባችን አባላት አሳስበዋል።
ዛሬ በበርካታ አካባቢዎች መንገዶች እንደተዘጉ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Attention
በባሌ ጎባ ውጥረት አለ፤ የንግድ እንቅስቃሴ ተቋርጧል መንገድም እንደተዘጋ ነው። የአዲስ አበባ ባስ ሳይወጣ ሁለት ቀን ቀርቷል። ተማሪ ወደ ተመደበበት ሀገር ሊሄድ አልቻለም። ነገሮች እየተባባሱ ወደ ከረረ ነገር እየሄደ ነው ስለሆነ መንግስት ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በባሌ ጎባ ውጥረት አለ፤ የንግድ እንቅስቃሴ ተቋርጧል መንገድም እንደተዘጋ ነው። የአዲስ አበባ ባስ ሳይወጣ ሁለት ቀን ቀርቷል። ተማሪ ወደ ተመደበበት ሀገር ሊሄድ አልቻለም። ነገሮች እየተባባሱ ወደ ከረረ ነገር እየሄደ ነው ስለሆነ መንግስት ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#DireDawa
ድሬዳዋ ከተማ ልዩ ትኩረት ትፈልጋለች፤ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሁኔታዎችን ለመቆጣጣር ጥረት እያደረገ ይገኛል። በአንዳንድ አካባቢዎች ያለው አለመረጋጋት ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይሰፋ ወጣቱ ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጥ የድሬ ቲክቫህ ቤተሰቦች ተማፅነዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ድሬዳዋ ከተማ ልዩ ትኩረት ትፈልጋለች፤ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሁኔታዎችን ለመቆጣጣር ጥረት እያደረገ ይገኛል። በአንዳንድ አካባቢዎች ያለው አለመረጋጋት ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይሰፋ ወጣቱ ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጥ የድሬ ቲክቫህ ቤተሰቦች ተማፅነዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AMBO
በአምቦ ከተማ ዛሬም አለመራጋጋት ተስተውሏል፤ መንገዶች ተዘጋግተዋል። የሀገር ሽማግሌዎች ወጣቶችን ለማረጋጋት እና ሰላም ለማስፈን ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ይገኛል። የከተማው መውጫና መግቢያ እንደተዘጋ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአምቦ ከተማ ዛሬም አለመራጋጋት ተስተውሏል፤ መንገዶች ተዘጋግተዋል። የሀገር ሽማግሌዎች ወጣቶችን ለማረጋጋት እና ሰላም ለማስፈን ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ይገኛል። የከተማው መውጫና መግቢያ እንደተዘጋ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#attention
#ሱሉልታ ከተማ ዛሬም አለመረጋጋት ይታያል። መንገዶች ተዘግተዋል። በየአስፓልቱ የሚቃጠል ጎማዎችም ይታያሉ። መንግስት ለከተማይቱ ትኩረት እንዲሰጥ የቲክቫህ ሱሉልታ ቤተሰቦች አሳስበዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሱሉልታ ከተማ ዛሬም አለመረጋጋት ይታያል። መንገዶች ተዘግተዋል። በየአስፓልቱ የሚቃጠል ጎማዎችም ይታያሉ። መንግስት ለከተማይቱ ትኩረት እንዲሰጥ የቲክቫህ ሱሉልታ ቤተሰቦች አሳስበዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Bishoftu
ሀገር መከላከያ ሰራዊት በከተማይቱ ከትላንት ጀምሮ የተፈጠረውን አለመረጋጋት ለመቆጣጠር ጥረት እያደረገ ይገኛል። በሌላ በኩል በዛሬው ዕለት በቢሾፍቱ ከተማ የሰው ህይወት ላይ ጉዳት ደርሷል። ዝርዝር መረጃዎችን ስናገኝ የምን ቅርብ ይሆናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀገር መከላከያ ሰራዊት በከተማይቱ ከትላንት ጀምሮ የተፈጠረውን አለመረጋጋት ለመቆጣጠር ጥረት እያደረገ ይገኛል። በሌላ በኩል በዛሬው ዕለት በቢሾፍቱ ከተማ የሰው ህይወት ላይ ጉዳት ደርሷል። ዝርዝር መረጃዎችን ስናገኝ የምን ቅርብ ይሆናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Audio
የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከዶይቼ ቬለ (DW) ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ #የደህንነት ባለስልጣኖቻቸው በቂ መረጃ ይሰጧቸው እንዳልነበር ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ኃይለማርያም በስልጣን ዘመናቸው የደህንነት ባለስልጣኖቻቸው በቂ መረጃ ይሰጧቸው እንዳልነበር ተናገሩ!
የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በዶይቼ ቬለ (DW) ቴሌቪዥን ጣቢያ ከሚተላለፈው “ኮንፍሊክት ዞን” ከተባለ ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ “አምባገነን ተብዬ ልጠራ አይገባኝም” አሉ።የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር በእርሳቸው የስልጣን ዘመን ስለተፈጸሙ ግድያዎች፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እና የሙስና ወንጀሎች ተጠይቀው ምላሽ ሰጥተዋል።
እነዚህን ጉዳዮች በተመለከተ የደህንነት ባለስልጣኖቻቸው በወቅቱ በቂ መረጃ ይሰጧቸው እንዳልነበር ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ አሁን ያለው ለውጥ እንዲመጣ የራሴን ድርሻ ተወጥቻለሁ” ያሉት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር፤ “እኔን አምባገነን አድርጎ መሳል ትክክል አይደለም” ብለዋል።
Via DW/ኢፕድ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በዶይቼ ቬለ (DW) ቴሌቪዥን ጣቢያ ከሚተላለፈው “ኮንፍሊክት ዞን” ከተባለ ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ “አምባገነን ተብዬ ልጠራ አይገባኝም” አሉ።የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር በእርሳቸው የስልጣን ዘመን ስለተፈጸሙ ግድያዎች፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እና የሙስና ወንጀሎች ተጠይቀው ምላሽ ሰጥተዋል።
እነዚህን ጉዳዮች በተመለከተ የደህንነት ባለስልጣኖቻቸው በወቅቱ በቂ መረጃ ይሰጧቸው እንዳልነበር ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ አሁን ያለው ለውጥ እንዲመጣ የራሴን ድርሻ ተወጥቻለሁ” ያሉት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር፤ “እኔን አምባገነን አድርጎ መሳል ትክክል አይደለም” ብለዋል።
Via DW/ኢፕድ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኦሮሚያ ክልል በምትገኘው የባሌ ሮቤ ከተማ ለጀዋር መሐመድ ድጋፍ ከተደረገ ሰልፍ በኋላ በተቀሰቀሰ ግጭት ቁጥራቸው በወል ያልታወቀ ሰዎች መሞታቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። የባሌ ሮቤ ነዋሪዎች የሐይማኖት መልክ ይዟል ባሉት ግጭት ሆቴሎች፣ ምግብ ቤቶች እና ሻይ ቤቶች መቃጠላቸውን የዐይን እማኞች ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል።
የጀርመን ሬድዮ ያነጋገራቸው ሶስት የከተማዋ ነዋሪዎች ከትናንት አመሻሽ ጀምሮ ባሌ ሮቤን ከሌሎች አካባቢዎች የሚያገናኙ መንገዶች፣ የግብይት መደብሮች፣ የመንግሥት እና ማኅበራዊ ተቋማት መዘጋታቸውን አስረድተዋል። ጀዋር መሐመድ በማኅበራዊ ድረ-ገፆች ካሰራጨው መልዕክት በኋላ ትናንት ጠዋት በአብዛኛው ወጣቶች የተሳተፉበት ሰልፍ መካሔዱን የገለጹት ነዋሪዎች በሒደት መልኩን እየቀየረ ወደ ግጭት እና ጥቃት መቀየሩን ተናግረዋል።
https://telegra.ph/ETH-10-24-3
Via DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጀርመን ሬድዮ ያነጋገራቸው ሶስት የከተማዋ ነዋሪዎች ከትናንት አመሻሽ ጀምሮ ባሌ ሮቤን ከሌሎች አካባቢዎች የሚያገናኙ መንገዶች፣ የግብይት መደብሮች፣ የመንግሥት እና ማኅበራዊ ተቋማት መዘጋታቸውን አስረድተዋል። ጀዋር መሐመድ በማኅበራዊ ድረ-ገፆች ካሰራጨው መልዕክት በኋላ ትናንት ጠዋት በአብዛኛው ወጣቶች የተሳተፉበት ሰልፍ መካሔዱን የገለጹት ነዋሪዎች በሒደት መልኩን እየቀየረ ወደ ግጭት እና ጥቃት መቀየሩን ተናግረዋል።
https://telegra.ph/ETH-10-24-3
Via DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#SHASHEMENE
በሻሸመኔ ከተማ ተዘግተው የነበሩ መንገዶች በመክፈት ላይ ይገኛሉ። የትራንስፖርት እንቅስቃሴም አልፎ አልፎ ይታያል። ንግድ ቤቶችም መከፈት ጀምረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሻሸመኔ ከተማ ተዘግተው የነበሩ መንገዶች በመክፈት ላይ ይገኛሉ። የትራንስፖርት እንቅስቃሴም አልፎ አልፎ ይታያል። ንግድ ቤቶችም መከፈት ጀምረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከትላንት ጀምሮ ተዘግተው የነበሩት የሻሸመኔ መንገዶች እየተከፈቱ ነው። ተሽከርካሪዎችም እየተንቀሳቀሱ ይገኛል። የወትሮዋና ደማቋ ሻሸመኔ ባትመስልም ነገሮች እየተረጋጉ እና እየረገቡ ነው።
ከየከተሞቹ ያሉ ሁኔታዎችን ቤተሰቦቻችን ማሳወቅ ትችላላችሁ፤ እንደሁል ጊዜው በፎቶ ማስደገፍ እንዳትረሱ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከየከተሞቹ ያሉ ሁኔታዎችን ቤተሰቦቻችን ማሳወቅ ትችላላችሁ፤ እንደሁል ጊዜው በፎቶ ማስደገፍ እንዳትረሱ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ሻሸመኔ | የትራንስፖርት እንቅስቃሴው ተጀምሯል። መንገድ ላይ የነበሩ ድንጋዮችም እየተነሱ ነው። የንግድ ሰዎችም ወደ ስራቸው እንዲመለሱ መልዕክት እየተላለፈላቸው ይገኛል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አወዳይ ከተማ መንገድ እየተከፈተ ይገኛል። በየአስፓልቱ የተጣሉ ድንጋዮችም እየተነሱ ይገኛሉ። አስፓልቱ በከተማው ነዋሪዎች እየፀዳ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#SEBETA የሰበታ ከተማ ነዋሪ ቲክቫህ ቤተሰቦች የሰበታን እንቅስቃሴ አሳውቀውናል፤ መንገዶች ተከፍተዋል። የትራንስፖርት እንቅስቃሴም እየተጀመረ እንደሆነ ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#HARAR
ሀረር ከተማ አሁን ረገብ ብላለች። ጠዋት የከተማው ውሥጥ ከፍተኛ ውጥረት ነበር። ሱቆች ግን ዝግ ናቸው። መንገዶች ግን እንዲከፈቱ እየተደረገ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀረር ከተማ አሁን ረገብ ብላለች። ጠዋት የከተማው ውሥጥ ከፍተኛ ውጥረት ነበር። ሱቆች ግን ዝግ ናቸው። መንገዶች ግን እንዲከፈቱ እየተደረገ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#attention | አሁንም ቢሆን በድሬዳዋ ከተማ ስጋቶች እንዳሉ የቤተሳብችን አባላት እየገለፁ ናቸው። መንግስት አስፈላጊውን ትኩረት እንዲሰጥ አሳስበዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሰላምና በፍቅር እንዲሁም በህዝቦች አብሮነት የምትታወቀው ድሬዳዋ ከተማ በተደጋጋሚ የፀጥታ መደፍረስ እያጋጠማት ይገኛል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#SULULTA | የሱሉልታ መንገድ ላይ የነበሩ ድንጋዮች ተነስተዋል። ትራንስፖርት እንቅስቃሴውም ተጀምሯል። የንግድ ሰዎችም ወደ ስራቸው እየተመለሱ ይገኛሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦነግ መግለጫ፦
በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሕይወት አልፎበት የተገኘው ለውጥ በአግባቡ እየተስተናገደ አይደለም ሲል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) መንግሥት ወቀሰ፡፡
ለለውጡ እውን መሆን በግለሰብም ይሁን በቡድን ደረጃ ከፍተኛ ሚና የነበራቸው ‹‹የሕብረተሰብ ክፍሎች ተገቢዉን መብት፣ ክብርም ሆነ እዉቅና ተነፍጓቸዋል›› ሲልም በመግለጫው ከሷል፡፡
ይልቁንም ስልጣን በያዘው አካል እንደ ለውጥ አደናቃፊና ጠላት እየተፈረጁ ነው ሲልም አክሏል፡፡ ሆኖም እንማናቸው የሚለውን በዝርዝር አልገለጸም፡፡
ኦነግ የኢሕአዴግ የ27 ዓመታት አፈና እንዲገታም እንደኦሮሞ ሕዝብ መስዋዕትነት የከፈለ የለም የሚል እምነት እንዳለው በመግለጫው ጠቅሷል፡፡
የኦሮሞን የመብት ጥያቄ እያንሸራሸሩ ነው ያላቸው ጃዋር መሐመድና በስራ አስኪያጅነት የሚመሩት ኦኤምኤን የተሰኘ የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ ያነጣጠረ የጥቃት ዛቻና ማስፈራሪያ አለ በማለትም ከምን የመነጨ እንደሆነ ‹‹ከሕዝባችን የተሰወረ ኣይደለም›› ሲል መንግሥትን ተጠያቂ አድርጓል፡፡
ምንጭ፦ አሃዱ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሕይወት አልፎበት የተገኘው ለውጥ በአግባቡ እየተስተናገደ አይደለም ሲል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) መንግሥት ወቀሰ፡፡
ለለውጡ እውን መሆን በግለሰብም ይሁን በቡድን ደረጃ ከፍተኛ ሚና የነበራቸው ‹‹የሕብረተሰብ ክፍሎች ተገቢዉን መብት፣ ክብርም ሆነ እዉቅና ተነፍጓቸዋል›› ሲልም በመግለጫው ከሷል፡፡
ይልቁንም ስልጣን በያዘው አካል እንደ ለውጥ አደናቃፊና ጠላት እየተፈረጁ ነው ሲልም አክሏል፡፡ ሆኖም እንማናቸው የሚለውን በዝርዝር አልገለጸም፡፡
ኦነግ የኢሕአዴግ የ27 ዓመታት አፈና እንዲገታም እንደኦሮሞ ሕዝብ መስዋዕትነት የከፈለ የለም የሚል እምነት እንዳለው በመግለጫው ጠቅሷል፡፡
የኦሮሞን የመብት ጥያቄ እያንሸራሸሩ ነው ያላቸው ጃዋር መሐመድና በስራ አስኪያጅነት የሚመሩት ኦኤምኤን የተሰኘ የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ ያነጣጠረ የጥቃት ዛቻና ማስፈራሪያ አለ በማለትም ከምን የመነጨ እንደሆነ ‹‹ከሕዝባችን የተሰወረ ኣይደለም›› ሲል መንግሥትን ተጠያቂ አድርጓል፡፡
ምንጭ፦ አሃዱ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AMBO | የአምቦ ከተማ የፀጥታ ሁኔታ ወደነበረበት አልተመለሰም(ውጥረቱ አሁንም አልረገበም) ተደጋጋሚ የተኩስ ድምፅ እንደሚሰማ የገለፁት የአምቦ ቲክቫህ ቤተሰቦች ለከተማይቱ ትኩረት እንዲሰጥ አሳስበዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia