በወላይታ ሶዶ ከተማ 35 ኩንታል ካናቢስ የተባለ አደንዛዥ ዕጽ ሲያዘዋውሩ የነበሩ ሁለት ግለሰቦች ተያዙ። በድሬዳዋ አስተዳደርም ከ146 ኪሎ ግራም በላይ ካነቢስ አደንዛዥ እጽ እንዲቃጠል ተደርጓል።
በወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ዋና የሥራ ሂደት አስተባባሪ ምክትል ኢንስፔክተር ህያውሁን ሞጋ እንዳሉት 35 ኩንታል ካናቢሱ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው ባለፈው ነሀሴ 25 ቀን 2011 ዓ.ም ነው።
ዕጹን የሰሌዳ ቁጥሩ 3-03866 አ.አ በሆነ ኤፍ.ኤስ.አር አይሱዙ ተሽከርካሪ ሲያዘዋውሩ የነበሩት አሽከርካሪና ረዳቱ ከነ መኪናው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አመልክተዋል፡፡
ምክትል ኢንስፔክተር ህያውሁን እንዳሉት ካናቢሱን ከኦሮሚያ ክልል ሻሸማኔ ከተማ በማምጣት እስከ አርባ ምንጭና ሞያሌ ከተማ ድረስ የማድረስ ዕቅድ ነበር።
https://telegra.ph/ETH-09-06-4
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ዋና የሥራ ሂደት አስተባባሪ ምክትል ኢንስፔክተር ህያውሁን ሞጋ እንዳሉት 35 ኩንታል ካናቢሱ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው ባለፈው ነሀሴ 25 ቀን 2011 ዓ.ም ነው።
ዕጹን የሰሌዳ ቁጥሩ 3-03866 አ.አ በሆነ ኤፍ.ኤስ.አር አይሱዙ ተሽከርካሪ ሲያዘዋውሩ የነበሩት አሽከርካሪና ረዳቱ ከነ መኪናው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አመልክተዋል፡፡
ምክትል ኢንስፔክተር ህያውሁን እንዳሉት ካናቢሱን ከኦሮሚያ ክልል ሻሸማኔ ከተማ በማምጣት እስከ አርባ ምንጭና ሞያሌ ከተማ ድረስ የማድረስ ዕቅድ ነበር።
https://telegra.ph/ETH-09-06-4
@tsegabwolde @tikvahethiopia
29 ሺህ ሰዎች በቺክቭ ተይዘዋል!
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማን ከድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ፣ የጤና ቢሮ ሀላፊዎች ፣ ባለሙያዎች እና ሌሎች የከተማው ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በበሽታው ተይዘው በጤና ተቋማት ህክምና እየተደረገላቸው ያሉትን ወገኖች እንድሁም በህብረተሰቡ ውስጥ በመኖሪያ ቤትና አከባቢው በሽታውን ለመከላከል እየተሰራ ያለውን ስራ ተመልክተዋል:: የጤና ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ወረርሽኙን ለመቆጣጠር በቁርጠኝነት እንደሚሰራ ገልጸው ውሃ የሚያቁሩ ጉድጓዶችን የመድፈን፣ ማፋሰስና ኬሚካል ርጭት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል። በከተማው እስካሁን ሃያ ዘጠኝ ሺህ( 29,000) ሰዎች በበሽታው የተያዙ ሲሆን የሞተ ያለመኖሩን ማረጋገጥ ተችሏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማን ከድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ፣ የጤና ቢሮ ሀላፊዎች ፣ ባለሙያዎች እና ሌሎች የከተማው ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በበሽታው ተይዘው በጤና ተቋማት ህክምና እየተደረገላቸው ያሉትን ወገኖች እንድሁም በህብረተሰቡ ውስጥ በመኖሪያ ቤትና አከባቢው በሽታውን ለመከላከል እየተሰራ ያለውን ስራ ተመልክተዋል:: የጤና ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ወረርሽኙን ለመቆጣጠር በቁርጠኝነት እንደሚሰራ ገልጸው ውሃ የሚያቁሩ ጉድጓዶችን የመድፈን፣ ማፋሰስና ኬሚካል ርጭት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል። በከተማው እስካሁን ሃያ ዘጠኝ ሺህ( 29,000) ሰዎች በበሽታው የተያዙ ሲሆን የሞተ ያለመኖሩን ማረጋገጥ ተችሏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸ማዕከላዊ እስር ቤት⬆️
"ማዕከላዊ እስር ቤት ያገኘሁት ነው። የሚታየው ልጅ እዛው ተጎጂ የነበረ ነው።" #ABEBA/TIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ማዕከላዊ እስር ቤት ያገኘሁት ነው። የሚታየው ልጅ እዛው ተጎጂ የነበረ ነው።" #ABEBA/TIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ⬆️በዛሬው ዕለት #ማዕከላዊ_እስር_ቤትን የጎበኙ የTIKVAH-ETHIOPIA የቤተሰብ አባላት ከላይ ያሉትን ፎቶዎች #አጋርተውናል!
እርሶስ ማዕከላዊን ጎብኝተው ነበር? ፎቶዎችን ያጋሩ!
ፎቶ©ABEBA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እርሶስ ማዕከላዊን ጎብኝተው ነበር? ፎቶዎችን ያጋሩ!
ፎቶ©ABEBA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
5 በባለቤቶቻቸው እውቅና የሌላቸው ገፆች⬆️
ቴሌግራም፦
1. Walta TV -- ይህ የቴሌግራም ቻናል የዋልታ ቴሌቪዥን አይደለም። ዋልታ ሚዲያ እስካሁን በይፋ ያሳወቀው የቴሌግራም ቻናል የለም።
2. ትምህርት ሚኒስቴር --- የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴርን ስም የሚጠቀመው ቻናል ሀሰተኛ ነው። ትምህርት ሚኒስቴር ቴሌግራም ቻናል የለውም።
3. NEAEA/የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ/ --- ኤጀንሲው ምንም አይነት የቴሌግራም ቻናል የለውም።
ፌስቡክ፦
1. አብን/የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ/--24,00 Like ያለው የፌስቡክ ገፅ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አይደለም። በዚህ ገፅ የመሰራጩ መረጃዎችም የአብን አይደሉም። ትክክለኛው የፌስቡክ ገፅ 153,422 like ያለው ነው።
2. OBN አማርኛ -- 20,236 ሺህ Like ያለው OBN አማርኛ በሚል የተከፈተው ገፅ #ሀሰተኛ ነው። የዋናው የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ ትክክለኛ የፌስቡክ ገፅ 111 ሺህ Like ያለው ነው። ይህን የፌስቡክ ገፅ ተጠንቀቁት!
#Bonus
የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በፌስቡክ #verify የተደረገ የፌስቡክ ገፅ አላቸው። ገፁ 97,017 Like ያለው ነው!
#TIKVAH_ETHIOPIA
በየዕለቱ 5 ሀሰተኛና በባለቤቶቻቸው እውቅና የሌላቸውን ገፆች እናቀርባለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቴሌግራም፦
1. Walta TV -- ይህ የቴሌግራም ቻናል የዋልታ ቴሌቪዥን አይደለም። ዋልታ ሚዲያ እስካሁን በይፋ ያሳወቀው የቴሌግራም ቻናል የለም።
2. ትምህርት ሚኒስቴር --- የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴርን ስም የሚጠቀመው ቻናል ሀሰተኛ ነው። ትምህርት ሚኒስቴር ቴሌግራም ቻናል የለውም።
3. NEAEA/የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ/ --- ኤጀንሲው ምንም አይነት የቴሌግራም ቻናል የለውም።
ፌስቡክ፦
1. አብን/የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ/--24,00 Like ያለው የፌስቡክ ገፅ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አይደለም። በዚህ ገፅ የመሰራጩ መረጃዎችም የአብን አይደሉም። ትክክለኛው የፌስቡክ ገፅ 153,422 like ያለው ነው።
2. OBN አማርኛ -- 20,236 ሺህ Like ያለው OBN አማርኛ በሚል የተከፈተው ገፅ #ሀሰተኛ ነው። የዋናው የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ ትክክለኛ የፌስቡክ ገፅ 111 ሺህ Like ያለው ነው። ይህን የፌስቡክ ገፅ ተጠንቀቁት!
#Bonus
የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በፌስቡክ #verify የተደረገ የፌስቡክ ገፅ አላቸው። ገፁ 97,017 Like ያለው ነው!
#TIKVAH_ETHIOPIA
በየዕለቱ 5 ሀሰተኛና በባለቤቶቻቸው እውቅና የሌላቸውን ገፆች እናቀርባለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert
ዛሬ በተካሂደው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ 95 በመቶ መግባባት ላይ መደረሱን ሊቀ አእላፍ ቀሲስ #በላይ_መኮንን ገለፁ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያ ተልኮ መመሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ ሰላም ቀሲስ #ሰለሞን_ቶልቻ በበኩላቸው፤ ውይይቱ በጥሩ መንፈስ መጠናቀቁን ገለፀው በነገው ዕለት መቋጫ እንደሚበጅለትና መግለጫ እንደሚወጣ ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር ዛሬ ጠዋት መወያየታቸው ይታወቃል።
Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ በተካሂደው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ 95 በመቶ መግባባት ላይ መደረሱን ሊቀ አእላፍ ቀሲስ #በላይ_መኮንን ገለፁ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያ ተልኮ መመሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ ሰላም ቀሲስ #ሰለሞን_ቶልቻ በበኩላቸው፤ ውይይቱ በጥሩ መንፈስ መጠናቀቁን ገለፀው በነገው ዕለት መቋጫ እንደሚበጅለትና መግለጫ እንደሚወጣ ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር ዛሬ ጠዋት መወያየታቸው ይታወቃል።
Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ደዋዮቹ እነማን ናቸው?
በተለያየ ሰው ስልክ ላይ እየደውሉ ከፋና ብሮድካስቲንግ ነው፤ እድለኛ ስለሆኑ ካርድ ይላኩልን የሚሉ አካላት እየበዙ መጥተዋል። እነዚህ አካላት ማንነታቸው #አይታወቅም። የሚደውሉትም በሞባይል መስመር ስልክ ነው። ስራቸውን በስልክ ነው የሚሰሩት በርካቶችን እያጭበረበረበሩ የሚገኙ አካላት ናቸው። በሚድሮክ ኢትዮጵያ ስም፣ በኢትዮ ቴሌኮም ስም፣ የማጭበርበር ስራ እየተሰራ ነው። ስልክ ከተደወለላቸው አካላት መካከል የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ይገኙበታል። ለመሆኑ ፋና ብሮድካስቲንግ ይህን ጉዳይ ያውቀዋል?? ሚድሮክ ኢትዮጵያ ያውቀዋል?? ኢትዮ ቴሌኮምስ?? ምን እየተሰራ ነው ያለው??
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በተለያየ ሰው ስልክ ላይ እየደውሉ ከፋና ብሮድካስቲንግ ነው፤ እድለኛ ስለሆኑ ካርድ ይላኩልን የሚሉ አካላት እየበዙ መጥተዋል። እነዚህ አካላት ማንነታቸው #አይታወቅም። የሚደውሉትም በሞባይል መስመር ስልክ ነው። ስራቸውን በስልክ ነው የሚሰሩት በርካቶችን እያጭበረበረበሩ የሚገኙ አካላት ናቸው። በሚድሮክ ኢትዮጵያ ስም፣ በኢትዮ ቴሌኮም ስም፣ የማጭበርበር ስራ እየተሰራ ነው። ስልክ ከተደወለላቸው አካላት መካከል የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ይገኙበታል። ለመሆኑ ፋና ብሮድካስቲንግ ይህን ጉዳይ ያውቀዋል?? ሚድሮክ ኢትዮጵያ ያውቀዋል?? ኢትዮ ቴሌኮምስ?? ምን እየተሰራ ነው ያለው??
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ይሄ ስልክ +251 97 397 0261 የሚድሮክ ነው? የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ነው?? የኢትዮ ቴሌኮም ነው?? በዚህ ቁጥር እና በሌሎችም ነው እየደወሉ እስከ 800 ብር ድረስ ካርድ ለማስሞላት የሚሞክሩት። የሚመለከተው አካል ይህን ድርጊት በአስቸኳይ ያጣራ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ በዚህ ቁጥር +251 97 397 0261 የተደወለለት የቻናላችን ቤተሰብ ይህን ብሏል፦
"እነዚህ ሰዎች ብዙ ሰው እያታለሉ ነው። መጀመሪያ ላይ እኔም አምኛቸው ነበር። በባህሪየ ተጠራጣሪ ነኝ ግን ለማሳመን የተጠቀሙበት መንገድ ከባድ ነው እንደሰማኸው በጣም ነው የሚያጣድፍህ ደቂቃዎች ብቻ ነው የሚሰጡህ። የገንዘብ ሽልማቱን በተመለከተ ለኔ እንኳን የጠቀሰልኝ ብር 42 ሺ ብር ነው። ይሄን ሰማ ነው መጠራጠር የጀመርኩት። እንደሚታወቀው ለበአል ሽልማት በአብዛኛው ሲዘጋጅ የበግ መግዣ ወይም ሌላ የቤት ቁሳቁስ እንጂ በዚህ ደረጃ የገንዘብ ሽልማት ሰምቼ አላውቅም። ብቻ ሁሉም ሰው ይወቀው። በተለይ ራንደምሊ ስለሚደውሉ ብዙ የገጠር አካባቢ ሰዎችን እንደሚያታልሉ መገመት ይቻላል። አመሰግናለሁ!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እነዚህ ሰዎች ብዙ ሰው እያታለሉ ነው። መጀመሪያ ላይ እኔም አምኛቸው ነበር። በባህሪየ ተጠራጣሪ ነኝ ግን ለማሳመን የተጠቀሙበት መንገድ ከባድ ነው እንደሰማኸው በጣም ነው የሚያጣድፍህ ደቂቃዎች ብቻ ነው የሚሰጡህ። የገንዘብ ሽልማቱን በተመለከተ ለኔ እንኳን የጠቀሰልኝ ብር 42 ሺ ብር ነው። ይሄን ሰማ ነው መጠራጠር የጀመርኩት። እንደሚታወቀው ለበአል ሽልማት በአብዛኛው ሲዘጋጅ የበግ መግዣ ወይም ሌላ የቤት ቁሳቁስ እንጂ በዚህ ደረጃ የገንዘብ ሽልማት ሰምቼ አላውቅም። ብቻ ሁሉም ሰው ይወቀው። በተለይ ራንደምሊ ስለሚደውሉ ብዙ የገጠር አካባቢ ሰዎችን እንደሚያታልሉ መገመት ይቻላል። አመሰግናለሁ!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ ከአውሮፓውያኑ የ2019 የሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለመልካም ወጣት ማእከል ግንባታ አበርክተዋል።
የዛሬን ውሎ የተመለከተ ዘገባ የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-06-5
የዛሬን ውሎ የተመለከተ ዘገባ የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-06-5
TIKVAH-ETHIOPIA
የድሬዳዋ ናሽናል ሲሚንቶ ሰራተኞች ስራ አቁመዋል! ከቦነስ ይከፈለን ጥያቄ ጋር በተያያዘ የድሬዳዋ ናሽናል ሲሚንቶ ሰራተኞች በዛሬው ዕለት የስራ እንዳቆሙ እዛው የሚሰሩ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ተናግረዋል። በዚህ ጉዳይ ላይ የምስራቅ ኢትዮዺያ ኢሰማኮ ዋና ሀላፊ እና የናሽናል ሲምንቶ ሊቀመንበርን በስልክ ለማግኘት ያደርግነው ጥረት ስልካቸው ባለመነሳቱ አልተሳካም። ኃላፊውን እንዳገኘናቸው ተጨማሪ…
የድሬዳዋ ናሽናል ሲሚንቶ የዛሬ ውሎ!
የድሬደዋ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ሠራተኞች «ጥቅማ ጥቅም/ቦነስ» ያሉት ክፍያ እንዲሰጣቸዉ በመጠየቅ ዛሬ የሥራ ማቆም አድማ ማድረጋቸውን የቤተሰባችንን አባላት እንደነገሩን አይዘነጋም።
ማምሻውን DW አንድ ሰራተኛን አነጋግሮ ነበር፦
ከአድመኞቹ አንዱ ለDW እንደነገሩት ሠራተኛው ከዚህ ቀደም የሚያገኘዉ የማነቃቂያ ጉርሻ ወይም ቦነስ እንዲሰጠዉ ከረጅም ጊዜ በፊት ጥያቄ ቢያቀርብም የፋብሪካዉ ኃላፊዎች ተገቢዉን መልስ አልሰጡም ብለዋል። ሠራተኞቹ ዛሬ ጠዋት አድማ መምታታቸዉ እንደተሰማ የድሬዳዋ ፀጥታ አስከባሪዎች ወደ ፋብሪካዉ ቅጥር ግቢ መግባታቸዉን ሠራተኞቹ አስታዉቀዋል። ይሁንና ዛሬ ዉሎዉን ግጭትም ሆነ የፀጥታ መታጎል አልረፈጠረም። የDW ዘጋቢ የፋብሪካዉን ኃላፊዎች በስልክ ለማነጋገር ቢሞክርም እንዳልተሳካለት ራድዮ ጣቢያው ገልጿል።
Via #DW
በድጋሚ በዚህ ጉዳይ ላይ የምስራቅ ኢትዮጵያ ኢሰማኮ ዋና ሀላፊ እና የናሽናል ሲምንቶ ሊቀመንበርን በስልክ ለማግኘት ያደርግነው ጥረት አልተሳካም!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የድሬደዋ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ሠራተኞች «ጥቅማ ጥቅም/ቦነስ» ያሉት ክፍያ እንዲሰጣቸዉ በመጠየቅ ዛሬ የሥራ ማቆም አድማ ማድረጋቸውን የቤተሰባችንን አባላት እንደነገሩን አይዘነጋም።
ማምሻውን DW አንድ ሰራተኛን አነጋግሮ ነበር፦
ከአድመኞቹ አንዱ ለDW እንደነገሩት ሠራተኛው ከዚህ ቀደም የሚያገኘዉ የማነቃቂያ ጉርሻ ወይም ቦነስ እንዲሰጠዉ ከረጅም ጊዜ በፊት ጥያቄ ቢያቀርብም የፋብሪካዉ ኃላፊዎች ተገቢዉን መልስ አልሰጡም ብለዋል። ሠራተኞቹ ዛሬ ጠዋት አድማ መምታታቸዉ እንደተሰማ የድሬዳዋ ፀጥታ አስከባሪዎች ወደ ፋብሪካዉ ቅጥር ግቢ መግባታቸዉን ሠራተኞቹ አስታዉቀዋል። ይሁንና ዛሬ ዉሎዉን ግጭትም ሆነ የፀጥታ መታጎል አልረፈጠረም። የDW ዘጋቢ የፋብሪካዉን ኃላፊዎች በስልክ ለማነጋገር ቢሞክርም እንዳልተሳካለት ራድዮ ጣቢያው ገልጿል።
Via #DW
በድጋሚ በዚህ ጉዳይ ላይ የምስራቅ ኢትዮጵያ ኢሰማኮ ዋና ሀላፊ እና የናሽናል ሲምንቶ ሊቀመንበርን በስልክ ለማግኘት ያደርግነው ጥረት አልተሳካም!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert
የድሬዳዋ ናሽናል ሲሚንቶ ቦርድ የ2011 ዓ/ም የሰራተኞች የበዓል ጉርሻ ክፍያ እንዲከፈል ውሳኔ አሳልፏል። #TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የድሬዳዋ ናሽናል ሲሚንቶ ቦርድ የ2011 ዓ/ም የሰራተኞች የበዓል ጉርሻ ክፍያ እንዲከፈል ውሳኔ አሳልፏል። #TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia