ዙር አንድ-60,000 ብር ለመድረስ!!
ይህ ግሩፕ screenshot አድርጋችሁ የምትለጥፉበት ነው!! ሁላችሁም ተቀላቅላችሁ የላካችሁትን ለጥፉ በቤተሰባችን የተላከውንም ቁጠሩ!!
https://t.iss.one/joinchat/FCD9AhWFZJX_rX95-4rWNQ
ግሩቡ ላይ ምንም ሌላ ነገር መፃፍ ክልክል ነው!
ይህ ግሩፕ screenshot አድርጋችሁ የምትለጥፉበት ነው!! ሁላችሁም ተቀላቅላችሁ የላካችሁትን ለጥፉ በቤተሰባችን የተላከውንም ቁጠሩ!!
https://t.iss.one/joinchat/FCD9AhWFZJX_rX95-4rWNQ
ግሩቡ ላይ ምንም ሌላ ነገር መፃፍ ክልክል ነው!
ከ1,200+ የቤተሰባችን አባላት በ30 ደቂቃ የ6710 Tikvahethiopia ግሩፕን ተቀላቅለው ለህፃናት ህክምና እኛም አለን እያሉ ነው!!!
በዛሬው ዕለት የቤተሰባችን አባላት ምን ያህል አስተዋፆ እንዳደረጋችሁ ወደበኃላ አሳውቃለሁ!!
https://t.iss.one/joinchat/FCD9AhWFZJX_rX95-4rWNQ
#ቤተሰቦቻችን❤️❤️❤️
በዛሬው ዕለት የቤተሰባችን አባላት ምን ያህል አስተዋፆ እንዳደረጋችሁ ወደበኃላ አሳውቃለሁ!!
https://t.iss.one/joinchat/FCD9AhWFZJX_rX95-4rWNQ
#ቤተሰቦቻችን❤️❤️❤️
#ETHIOPIA💪ክብር ይገባችኃል!
ስንተባባር በአንድነት ስንቆም ምንም ነገር አያቅተንም!! 6710 የልብ ህሙማን ህፃናትን አለንላችሁ እንበላቸው!!
#TIKVAH_ETHIOPIA_FAMILY
Screenshot ወደዚህ ግሩፕ👇
https://t.iss.one/joinchat/FCD9AhWFZJX_rX95-4rWNQ
#አንድነት #ተስፋ #መተሳሰብ #ፍቅር #ቲክቫህ
ስንተባባር በአንድነት ስንቆም ምንም ነገር አያቅተንም!! 6710 የልብ ህሙማን ህፃናትን አለንላችሁ እንበላቸው!!
#TIKVAH_ETHIOPIA_FAMILY
Screenshot ወደዚህ ግሩፕ👇
https://t.iss.one/joinchat/FCD9AhWFZJX_rX95-4rWNQ
#አንድነት #ተስፋ #መተሳሰብ #ፍቅር #ቲክቫህ
ከትምህርት ሚኒስቴር ለቲክቫህ ምስጋና ቀረበ!
በትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት በሚመራው "በእኛ ለእኛ" መርሃ ግብር ላይ ባለፉት ቀናት የደብተር ማምረት ስራ ላይ እንድትሳተፉ ባቀረብነው ጥሪ መሰረት የቲክቫህ ቤተሰቦች ከእኛ ለእኛ አባላት ጋር በመሆን 100,000 ደብተሮችን ለማምረት ችለዋል፡፡ በዚህም በስራው ላይ ለተሳተፉ አባላት በሙሉ ትምህርት ሚኒስቴር በቲክቫህ በኩል ምስጋናዬ ይድረስልኝ ሲል መልክቱን አስተላልፏል፡፡
እስካሁን በተካሄደው ዘመቻ በተለያዮ የእድሜ ክልል እና የትምህርት ደረጃ ላይ ያሉ በጎ ፍቃደኛ ኢትዮዽያውያን እየተሳተፋ ይገኛሉ :: ይህ በእንዲህ እያለ በበጎ ፍቃደኞች ትብብር ላለፋት 5 ቀናት ሲካሄድ የቆየው የደብተር ማምረት ስራ ሂደትም በሚቀጥለው ሳምንት ማለትም ከሰኞ ከነሐሴ 13 -እስከ አርብ ነሐሴ 18 ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እየገለፅን በስራው ላይ በፍቃደኝነት መሳተፍ የምትፈልጉ በጎ ፍቃደኞች በዚህ ስልክ 📞 +251 91 148 5705 በመደወል ተመዝግባችሁ መሳተፍ እንደምትችሉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት በሚመራው "በእኛ ለእኛ" መርሃ ግብር ላይ ባለፉት ቀናት የደብተር ማምረት ስራ ላይ እንድትሳተፉ ባቀረብነው ጥሪ መሰረት የቲክቫህ ቤተሰቦች ከእኛ ለእኛ አባላት ጋር በመሆን 100,000 ደብተሮችን ለማምረት ችለዋል፡፡ በዚህም በስራው ላይ ለተሳተፉ አባላት በሙሉ ትምህርት ሚኒስቴር በቲክቫህ በኩል ምስጋናዬ ይድረስልኝ ሲል መልክቱን አስተላልፏል፡፡
እስካሁን በተካሄደው ዘመቻ በተለያዮ የእድሜ ክልል እና የትምህርት ደረጃ ላይ ያሉ በጎ ፍቃደኛ ኢትዮዽያውያን እየተሳተፋ ይገኛሉ :: ይህ በእንዲህ እያለ በበጎ ፍቃደኞች ትብብር ላለፋት 5 ቀናት ሲካሄድ የቆየው የደብተር ማምረት ስራ ሂደትም በሚቀጥለው ሳምንት ማለትም ከሰኞ ከነሐሴ 13 -እስከ አርብ ነሐሴ 18 ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እየገለፅን በስራው ላይ በፍቃደኝነት መሳተፍ የምትፈልጉ በጎ ፍቃደኞች በዚህ ስልክ 📞 +251 91 148 5705 በመደወል ተመዝግባችሁ መሳተፍ እንደምትችሉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የምርምር ተቋም ሊሆን የሚችል ዩኒቨርሲቲ የለም!
በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወቅታዊ አቅምና ሁኔታ የምርምር ተቋም ሊሆን የሚችል ዩኒቨርሲቲ አለመኖሩን የሳይንስና ከፍተና ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡
በሸራተን ሆቴል እየተካሄደ በሚገኘው የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የለውጥ ስራዎችን ማስጀመሪያ መድረክ ላይ የመነሻ ፅሁፍ ያቀረቡት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ አሁን ባለው ሁኔታ በኢትዮጵያ የምርምር ተቋም ሊሆን የሚችል ዩኒቨርሲቲ የለም ብለዋል፡፡
በአለም አቀፍ መስፈርት መሰረት 50 በመቶ የስታፍ አባላት ፕሮፌሰሮች ሊሆኑ ይገባል ያሉት ዶ/ር ሳሙኤል በኢትዮጵያ ደግሞ ይህንን ያሟላ ዩኒቨርሲቲ ባለመኖሩ ዩኒቨርሲቲዎችን በተልእኮ በመመደብ ሂደቱ የምርምር ተቋም ሊሆን የሚችል ዩኒቨርሲቲ እንደሌለ ጠቅሰዋል፡፡ በመሆኑም የዩኒቨርሲዎችን አቅም መገንባት በቀጣይ በትኩረት የሚሰራበት እንደሚሆን ዶ/ር ሳሙኤል ገልፀዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወቅታዊ አቅምና ሁኔታ የምርምር ተቋም ሊሆን የሚችል ዩኒቨርሲቲ አለመኖሩን የሳይንስና ከፍተና ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡
በሸራተን ሆቴል እየተካሄደ በሚገኘው የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የለውጥ ስራዎችን ማስጀመሪያ መድረክ ላይ የመነሻ ፅሁፍ ያቀረቡት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ አሁን ባለው ሁኔታ በኢትዮጵያ የምርምር ተቋም ሊሆን የሚችል ዩኒቨርሲቲ የለም ብለዋል፡፡
በአለም አቀፍ መስፈርት መሰረት 50 በመቶ የስታፍ አባላት ፕሮፌሰሮች ሊሆኑ ይገባል ያሉት ዶ/ር ሳሙኤል በኢትዮጵያ ደግሞ ይህንን ያሟላ ዩኒቨርሲቲ ባለመኖሩ ዩኒቨርሲቲዎችን በተልእኮ በመመደብ ሂደቱ የምርምር ተቋም ሊሆን የሚችል ዩኒቨርሲቲ እንደሌለ ጠቅሰዋል፡፡ በመሆኑም የዩኒቨርሲዎችን አቅም መገንባት በቀጣይ በትኩረት የሚሰራበት እንደሚሆን ዶ/ር ሳሙኤል ገልፀዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከሳዑዲ አረቢያው አልጋወራሽ ሞሃመድ ቢን ሳልማን ቢን አብዱላዚዝ ጋር በስልክ ተወያዩ።
በውይይታቸውም የሳዑዲ አረቢያው አልጋወራሽ ሞሃመድ ቢን ሳልማን ቢን አብዱላዚዝ ኢትዮጵያ የሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደሰላም እንዲመጡ የነበራትን ሚና አድንቀዋል።
ኢትዮጵያ ለቀጠናው ሰላም እና መረጋጋት እያከናወነወች ያለውን ተግባር ሳኡዲ አረቢያ እንደምትደግፍም መናገራቸውን የሳዑዲ ፕሬስ ኤጀንሲ ዘግቧል።
Via #FBC
@tikvahethiopia @tsegabwolde
በውይይታቸውም የሳዑዲ አረቢያው አልጋወራሽ ሞሃመድ ቢን ሳልማን ቢን አብዱላዚዝ ኢትዮጵያ የሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደሰላም እንዲመጡ የነበራትን ሚና አድንቀዋል።
ኢትዮጵያ ለቀጠናው ሰላም እና መረጋጋት እያከናወነወች ያለውን ተግባር ሳኡዲ አረቢያ እንደምትደግፍም መናገራቸውን የሳዑዲ ፕሬስ ኤጀንሲ ዘግቧል።
Via #FBC
@tikvahethiopia @tsegabwolde
ኢትዮጵያ ?
•እስከ መጋቢት 2011 ዓ.ም. ድረስ ያለው የአገሪቱ አጠቃላይ የውጭና የአገር ውስጥ ብድሮች ዕዳ 1.5 ትሪሊዮን ብር ደርሷል
•የኢትዮጵያ አየር መንገድና የኢትዮ ቴሌኮም የውጭ ብድር ዕዳ 111.9 ቢሊዮን ብር ነው።
•የሌሎቹ የልማት ድርጅቶች የውጭና የአገር ውስጥ አጠቃላይ የብድር ዕዳ 594 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
•ማዕከላዊ መንግሥትና የልማት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድረው ያልመለሱት ዕዳ 412.5 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
•መንግሥት ከንግድ ባንክ የወሰደውን ብድር መመለስ ባለመቻሉ በየዓመቱ እስከ 25 ቢሊዮን ብር ወለድ እየከፈለ ነው።
Via #REPORTER
@tsegabwolde @tikvahethiopia
•እስከ መጋቢት 2011 ዓ.ም. ድረስ ያለው የአገሪቱ አጠቃላይ የውጭና የአገር ውስጥ ብድሮች ዕዳ 1.5 ትሪሊዮን ብር ደርሷል
•የኢትዮጵያ አየር መንገድና የኢትዮ ቴሌኮም የውጭ ብድር ዕዳ 111.9 ቢሊዮን ብር ነው።
•የሌሎቹ የልማት ድርጅቶች የውጭና የአገር ውስጥ አጠቃላይ የብድር ዕዳ 594 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
•ማዕከላዊ መንግሥትና የልማት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድረው ያልመለሱት ዕዳ 412.5 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
•መንግሥት ከንግድ ባንክ የወሰደውን ብድር መመለስ ባለመቻሉ በየዓመቱ እስከ 25 ቢሊዮን ብር ወለድ እየከፈለ ነው።
Via #REPORTER
@tsegabwolde @tikvahethiopia