የዕለቱ መልዕክት፦
”ማንም ሰው ሌላውን ሰው በዘሩ እና በቆዳው ቀለም፤ ውይም በሃይማኖቱ እንዲጠላ ሆኖ አልተወለደም፤ ሰዎች መጥላትን ተምረውት ነው። የሰው ልጅ #ጥላቻን ከተማረ፤ ፍቅርንም መማር ይችላል፤ እንደውም ፍቅር ለሰው ልጅ ተፈጥሮ ከጥላቻ ይልቅ ቅርብ ነው።” ኔልሰን ማንዴላ
#share #ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
”ማንም ሰው ሌላውን ሰው በዘሩ እና በቆዳው ቀለም፤ ውይም በሃይማኖቱ እንዲጠላ ሆኖ አልተወለደም፤ ሰዎች መጥላትን ተምረውት ነው። የሰው ልጅ #ጥላቻን ከተማረ፤ ፍቅርንም መማር ይችላል፤ እንደውም ፍቅር ለሰው ልጅ ተፈጥሮ ከጥላቻ ይልቅ ቅርብ ነው።” ኔልሰን ማንዴላ
#share #ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢ/ር ታከለ ኡማ ለቡ አከባቢ ሰሞኑን በፈረሰው አሊፍ መስጅድ በመገኘት ከሀይማኖት አባቶች ጋር ተነጋግረዋል፡፡
-
ኢ/ር ታከለ ኡማ በን/ስ/ላፍቶ ክ/ከተማ ያለ ከተማ አስተዳደሩ እውቅና ውጪ የፈረሰውን የአሊፍ መስጅድ ዛሬ ጎብኝተዋል፡፡
ኢ/ር ታከለ ጥቂቶች የከተማ አስተዳደሩን በተንኮል ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ሊያጋጩ እና በሴራ ሊበትኑ ቢያስቡም እኛ ግን ችግሮችን በተሻለ መንገድ እናልፋቸዋለን ብለዋል።
የከተማ አስተዳደሩ የማምለኪያ ቦታዎችን በተመለከተ ያለውን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ከሁሉም የእምነት ተቋማት ጋር በትብብር እየሰራ እንደሆነም ኢ/ር ታከለ ኡማ ተናግረዋል፡፡
መስጅዱን በማፍረስ የተሳተፋ አካላትን ተጠያቂ ከማድረግ ጎን ለጎንም መስጅዱን በተሻለ ሁኔታ ለመገንባት በን/ላ/ክ/ከተማ ወረዳ አንድ 4 ሺህ ካ.ሜ ተለዋጭ ቦታም ለአዲስአበባ መጅሊስ ተላልፏል፡፡
ከተጀመረው የለውጥ ጉዞ የሚያስተጋጉሉንን ለመግታት አሁንም የጋራ ጥረታችን ሊቀጥል እንደሚገባም ኢ/ር ታከለ ኡማ ተናግረዋል፡፡
Via @mayorofficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
-
ኢ/ር ታከለ ኡማ በን/ስ/ላፍቶ ክ/ከተማ ያለ ከተማ አስተዳደሩ እውቅና ውጪ የፈረሰውን የአሊፍ መስጅድ ዛሬ ጎብኝተዋል፡፡
ኢ/ር ታከለ ጥቂቶች የከተማ አስተዳደሩን በተንኮል ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ሊያጋጩ እና በሴራ ሊበትኑ ቢያስቡም እኛ ግን ችግሮችን በተሻለ መንገድ እናልፋቸዋለን ብለዋል።
የከተማ አስተዳደሩ የማምለኪያ ቦታዎችን በተመለከተ ያለውን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ከሁሉም የእምነት ተቋማት ጋር በትብብር እየሰራ እንደሆነም ኢ/ር ታከለ ኡማ ተናግረዋል፡፡
መስጅዱን በማፍረስ የተሳተፋ አካላትን ተጠያቂ ከማድረግ ጎን ለጎንም መስጅዱን በተሻለ ሁኔታ ለመገንባት በን/ላ/ክ/ከተማ ወረዳ አንድ 4 ሺህ ካ.ሜ ተለዋጭ ቦታም ለአዲስአበባ መጅሊስ ተላልፏል፡፡
ከተጀመረው የለውጥ ጉዞ የሚያስተጋጉሉንን ለመግታት አሁንም የጋራ ጥረታችን ሊቀጥል እንደሚገባም ኢ/ር ታከለ ኡማ ተናግረዋል፡፡
Via @mayorofficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
4 ሺህ ካ.ሜ ተለዋጭ ቦታ ተላለፈ!
መስጅዱን በማፍረስ የተሳተፋ አካላትን ተጠያቂ ከማድረግ ጎን ለጎንም መስጅዱን በተሻለ ሁኔታ ለመገንባት በን/ላ/ክ/ከተማ ወረዳ አንድ 4 ሺህ ካ.ሜ ተለዋጭ ቦታም ለአዲስአበባ መጅሊስ ተላልፏል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መስጅዱን በማፍረስ የተሳተፋ አካላትን ተጠያቂ ከማድረግ ጎን ለጎንም መስጅዱን በተሻለ ሁኔታ ለመገንባት በን/ላ/ክ/ከተማ ወረዳ አንድ 4 ሺህ ካ.ሜ ተለዋጭ ቦታም ለአዲስአበባ መጅሊስ ተላልፏል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Congratulations #ASTU የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ ያስተማራቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Congratulations ወደበኃላ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርቃት ጋር የተያያዙ ዝርዝር መረጃዎችን አቀርባለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Congratulations
የመከላከያ አዛዥነት ስታፍ ኮሌጅ ለ13ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 100 ከፍተኛ መኮንኖች አስመረቀ። ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በተከናወነ ስነ ስርዓት የተመረቁት 100 ከፍተኛ መኮንኖች ውስጥ 92 ፖስት ስታፍ እና ስምንት የሁለተኛ ድግሪያቸውን የተከታተሉ ናቸው።
ከእነዚህ ውስጥም 21 ተመራቂዎች ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ መሆናቸው በምረቃው ስነ ስርዓት ላይ ተገልጿል። እነዚህ ተመራቂዎችም ከጅቡቲ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን የተውጣጡ መሆናቸው ነው የተመለከተው።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የጦር ሀይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶክተር አብይ አህመድም ለተመራቂዎች ዲፕሎማ ከሰጡ በኋላ የስራ መመሪያ ሰጥተዋል። ተመራቂዎች በስነ ምግባር፣ በወታደራዊ ጥበብ፣ በሙያዊ ብቃት እና በላቀ ዝግጅት የሰራዊት አባላትን ለመምራት እና ለድል ለማብቃት የሚያስችላቸውን እውቀት እና ከህሎት ለማግኘት ለአንድ ዓመት ትምህርታቸውን መከታተላቸውን አንስተዋል።
በመሆኑም በትምህርት የገበዩትን እውቀት ከዚህ በፊት ካገኙት ልምድ፣ በንባብ ከሚያገኙት እና በተፈጥሮ ከያዙት እውቀት ጋር በማዋሃድ በትጋት ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ ነው ያሳሰቡት።
ወታደራዊ ተቋማት በሳይንስ፣ በቴክኖሎጂ እና በፈጠራ መሪዎች፣ በስነ ምግባር አርኣያዎች፣ ሀገርን እና ወገንን በመጠበቅ አኩሪዎች፣ ህግና ስርዓትን በማክበር እና በማስከበር ተምሳሌት እንዲሆኑም ያስፈልጋል ብለዋል።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመከላከያ አዛዥነት ስታፍ ኮሌጅ ለ13ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 100 ከፍተኛ መኮንኖች አስመረቀ። ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በተከናወነ ስነ ስርዓት የተመረቁት 100 ከፍተኛ መኮንኖች ውስጥ 92 ፖስት ስታፍ እና ስምንት የሁለተኛ ድግሪያቸውን የተከታተሉ ናቸው።
ከእነዚህ ውስጥም 21 ተመራቂዎች ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ መሆናቸው በምረቃው ስነ ስርዓት ላይ ተገልጿል። እነዚህ ተመራቂዎችም ከጅቡቲ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን የተውጣጡ መሆናቸው ነው የተመለከተው።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የጦር ሀይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶክተር አብይ አህመድም ለተመራቂዎች ዲፕሎማ ከሰጡ በኋላ የስራ መመሪያ ሰጥተዋል። ተመራቂዎች በስነ ምግባር፣ በወታደራዊ ጥበብ፣ በሙያዊ ብቃት እና በላቀ ዝግጅት የሰራዊት አባላትን ለመምራት እና ለድል ለማብቃት የሚያስችላቸውን እውቀት እና ከህሎት ለማግኘት ለአንድ ዓመት ትምህርታቸውን መከታተላቸውን አንስተዋል።
በመሆኑም በትምህርት የገበዩትን እውቀት ከዚህ በፊት ካገኙት ልምድ፣ በንባብ ከሚያገኙት እና በተፈጥሮ ከያዙት እውቀት ጋር በማዋሃድ በትጋት ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ ነው ያሳሰቡት።
ወታደራዊ ተቋማት በሳይንስ፣ በቴክኖሎጂ እና በፈጠራ መሪዎች፣ በስነ ምግባር አርኣያዎች፣ ሀገርን እና ወገንን በመጠበቅ አኩሪዎች፣ ህግና ስርዓትን በማክበር እና በማስከበር ተምሳሌት እንዲሆኑም ያስፈልጋል ብለዋል።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸አቶ ለማ መገርሳ/የመከላከያ ሚኒስትር/፣ ዶ/ር አብይ አህመድ/የኢፌዴሪ ጠ/ሚ/፣ጀነራል አደም መሃመድ/የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ
ዛሬ የጅማ ዪኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ለአርንጓዴ አሻራ ከ5 መኪና በላይ ወደ ግልገል ጊቤ በመሄድ የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ የጅማ ዪኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ለአርንጓዴ አሻራ ከ5 መኪና በላይ ወደ ግልገል ጊቤ በመሄድ የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Congratulations
ASTU 1859 ተማሪዎችን አስመረቀ!
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ/ASTU/ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 353 ሴት ተማሪዎችን ጨምሮ 1859 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸውም በዩኒቨርስቲ የሚታዩ #በዘርኝነት የሚከሰቱ #መጠፋፋቶች ኋላ ቀር አስተሳሰብ በመሆናቸው ይህ ትውልድ መፍቀድ የለበትም ብለዋል፡፡ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደ ማርያም በበኩላቸው ተማሪዎች በተማሩበት መስክ ጠንካራ ሰራተኛ በመሆን የአገልጋይነት ስሜት በመላበስ የተጣለባቸውን አደራ እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡ ከ25 አመታ በፊት የተቋቋመው ዩኒቨርስቲው በልዩ የመግቢያ ፈተና በዓመት 5ሺህ የሚሆኑ ለፈተና ቢቀርቡም 1500 ብቻ ናቸው ዕድሉን የሚያገኙት ተብሏል፡፡ ዩኒቨርስቲው የምርምር እና የጥናት የልህቀት ስራዎችን የሚያካሂድበት 8 የልህቀት ማዕክል አሉት፡፡
በዩኒቨስቲው የሚገኘው ላብቶሪ ለዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም ጭምር አገልግሎቱን እንደሚሰጥ ተነግሯል፡፡ ሙህራን በዘርፉ ላይ ምርምር እና ጥናት ሊያካሂዱበት የሚችል በአይነቱ ለየት ያለ የምርምር ማዕከል በዩኒቨርስቲው ውስጥ እየተገነባ እንደሚገኝም ተነግሯል፡፡
Via #ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ASTU 1859 ተማሪዎችን አስመረቀ!
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ/ASTU/ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 353 ሴት ተማሪዎችን ጨምሮ 1859 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸውም በዩኒቨርስቲ የሚታዩ #በዘርኝነት የሚከሰቱ #መጠፋፋቶች ኋላ ቀር አስተሳሰብ በመሆናቸው ይህ ትውልድ መፍቀድ የለበትም ብለዋል፡፡ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደ ማርያም በበኩላቸው ተማሪዎች በተማሩበት መስክ ጠንካራ ሰራተኛ በመሆን የአገልጋይነት ስሜት በመላበስ የተጣለባቸውን አደራ እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡ ከ25 አመታ በፊት የተቋቋመው ዩኒቨርስቲው በልዩ የመግቢያ ፈተና በዓመት 5ሺህ የሚሆኑ ለፈተና ቢቀርቡም 1500 ብቻ ናቸው ዕድሉን የሚያገኙት ተብሏል፡፡ ዩኒቨርስቲው የምርምር እና የጥናት የልህቀት ስራዎችን የሚያካሂድበት 8 የልህቀት ማዕክል አሉት፡፡
በዩኒቨስቲው የሚገኘው ላብቶሪ ለዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም ጭምር አገልግሎቱን እንደሚሰጥ ተነግሯል፡፡ ሙህራን በዘርፉ ላይ ምርምር እና ጥናት ሊያካሂዱበት የሚችል በአይነቱ ለየት ያለ የምርምር ማዕከል በዩኒቨርስቲው ውስጥ እየተገነባ እንደሚገኝም ተነግሯል፡፡
Via #ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ፦
በሀገር ደረጃ የሚስተዋለው የብሄር ፅንፈኝነት ለሀገራዊ አንድት ተግዳሮት በመሆኑ መታገል እንደሚገባ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታወቀ።
የብሄር ፅንፈኝነት ለሀገራዊ አንድነት እና ለፌደራላዊትና ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ተግዳሮት እንደሆነ በውይይቱ በማንሳት መታገል እንደሚገባ ኮሚቴው ተመልክቷል። ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ኢትዮጵያዊ ማንነትን አስታርቆና አቻችሎ ማስኬድ እንደሚገባ መነሳቱንና በማህበራዊ ሚዲያው ከሚንፀባረቁትና አመራሩም ከሚገዛቸው ፅንፈኝነት በመውጣት መታገል እንደሚገባ ዝርዝር ግምገማ ማካሄዱን የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው አባልና በኢህአዴግ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማህበራት ጉዳዮች ዘርፍ ሀላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ተናግረዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/EPRDF-08-10
በሀገር ደረጃ የሚስተዋለው የብሄር ፅንፈኝነት ለሀገራዊ አንድት ተግዳሮት በመሆኑ መታገል እንደሚገባ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታወቀ።
የብሄር ፅንፈኝነት ለሀገራዊ አንድነት እና ለፌደራላዊትና ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ተግዳሮት እንደሆነ በውይይቱ በማንሳት መታገል እንደሚገባ ኮሚቴው ተመልክቷል። ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ኢትዮጵያዊ ማንነትን አስታርቆና አቻችሎ ማስኬድ እንደሚገባ መነሳቱንና በማህበራዊ ሚዲያው ከሚንፀባረቁትና አመራሩም ከሚገዛቸው ፅንፈኝነት በመውጣት መታገል እንደሚገባ ዝርዝር ግምገማ ማካሄዱን የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው አባልና በኢህአዴግ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማህበራት ጉዳዮች ዘርፍ ሀላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ተናግረዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/EPRDF-08-10
ምርጫው በተያዘለት ጊዜ እንዲካሄድ ኢህአዴግ ወሰነ!
ምርጫ 2012 በተያዘለት ጊዜ እንዲካሄድ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እንደወሰነ ተገልጿል። ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ከነሀሴ 2 እስከ 3/2011 ስብሰባውን አካሂዷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምርጫ 2012 በተያዘለት ጊዜ እንዲካሄድ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እንደወሰነ ተገልጿል። ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ከነሀሴ 2 እስከ 3/2011 ስብሰባውን አካሂዷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትምህርት ሚኒስተር
#በትምህርት_ሚኒስቴር ስር የተደራጀው የ’#እኛ_ለእኛ’ የወጣቶች የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከተያዘው ክረምት ጀምሮ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ችግረኛ ተማሪዎችን ለመርዳት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ። ሚኒስቴሩ ባለፉት ሁለት ወራት በፕሮጀክቱ የተከናወኑ ስራዎችን በማስመልከት ወጣቶቹንና የተሻለ አበርክቶ የነበራቸውን አካላት አመስግኗል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ሚኒስትር ዴኤታዋ ወ/ሮ #ጽዮን_ተክሉ እንዳሉት የእኛ ለእኛ የወጣቶች በጎ ፈቃደኞች ፕሮጀክት በመላ አገሪቱ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተሰማሩ ወጣችን አቅፎ ላለፉት ሁለት ወራት በስራ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ እንዲሁም ችግረኛ ተማሪዎችን መርዳት፤ በዚሁ መሰረት ፕሮጀክቱ አስካሁን ለተፈናቃይ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የመስጠትና የመማሪያ ቁሳቁሶችን የማሰባሰብ ስራ በስፋት እያከናወነ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።
በቁጥር ረገድ በደቡብ፣ በሱማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ የሚገኙትን ጨምሮ በቀጣዩ ዓመት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ተማሪዎች ድጋፍ ይደረግላቸዋል ነው ያሉት።
ከዚሀ ጎን ለጎን ቡድኑ ከኢትዮጵያ ሳይካትሪስቶች ማህበር ጋር በመተባበር ለተፋናቃይ ተማሪዎች የስነ ልቦና የህክምና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛልም ብለዋል።
በቀጣይ ሌሎች በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ባላቸው ሙያ ፕሮጀክቱን ተቀላቅለው ድጋፉን እንዲያበረክቱም ወይዘሮ ፅዮን ጥሪ አቅርበዋል።
#በትምህርት_ሚኒስቴር ስር የተደራጀው የ’#እኛ_ለእኛ’ የወጣቶች የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከተያዘው ክረምት ጀምሮ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ችግረኛ ተማሪዎችን ለመርዳት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ። ሚኒስቴሩ ባለፉት ሁለት ወራት በፕሮጀክቱ የተከናወኑ ስራዎችን በማስመልከት ወጣቶቹንና የተሻለ አበርክቶ የነበራቸውን አካላት አመስግኗል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ሚኒስትር ዴኤታዋ ወ/ሮ #ጽዮን_ተክሉ እንዳሉት የእኛ ለእኛ የወጣቶች በጎ ፈቃደኞች ፕሮጀክት በመላ አገሪቱ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተሰማሩ ወጣችን አቅፎ ላለፉት ሁለት ወራት በስራ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ እንዲሁም ችግረኛ ተማሪዎችን መርዳት፤ በዚሁ መሰረት ፕሮጀክቱ አስካሁን ለተፈናቃይ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የመስጠትና የመማሪያ ቁሳቁሶችን የማሰባሰብ ስራ በስፋት እያከናወነ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።
በቁጥር ረገድ በደቡብ፣ በሱማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ የሚገኙትን ጨምሮ በቀጣዩ ዓመት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ተማሪዎች ድጋፍ ይደረግላቸዋል ነው ያሉት።
ከዚሀ ጎን ለጎን ቡድኑ ከኢትዮጵያ ሳይካትሪስቶች ማህበር ጋር በመተባበር ለተፋናቃይ ተማሪዎች የስነ ልቦና የህክምና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛልም ብለዋል።
በቀጣይ ሌሎች በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ባላቸው ሙያ ፕሮጀክቱን ተቀላቅለው ድጋፉን እንዲያበረክቱም ወይዘሮ ፅዮን ጥሪ አቅርበዋል።
ትምህርት ሚኒስተር
በትምህርት ሚኒስቴር ስር የተደራጀው የ #እኛ_ለእኛ’ የወጣቶች የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከተያዘው ክረምት ጀምሮ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ችግረኛ ተማሪዎችን ለመርዳት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ። ሚኒስቴሩ ባለፉት ሁለት ወራት በፕሮጀክቱ የተከናወኑ ስራዎችን በማስመልከት ወጣቶቹንና የተሻለ አበርክቶ የነበራቸውን አካላት አመስግኗል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ሚኒስትር ዴኤታዋ ወ/ሮ #ጽዮን_ተክሉ እንዳሉት የእኛ ለእኛ የወጣቶች በጎ ፈቃደኞች ፕሮጀክት በመላ አገሪቱ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተሰማሩ ወጣችን አቅፎ ላለፉት ሁለት ወራት በስራ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ እንዲሁም ችግረኛ ተማሪዎችን መርዳት፤ በዚሁ መሰረት ፕሮጀክቱ አስካሁን ለተፈናቃይ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የመስጠትና የመማሪያ ቁሳቁሶችን የማሰባሰብ ስራ በስፋት እያከናወነ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።
በቁጥር ረገድ በደቡብ፣ በሱማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ የሚገኙትን ጨምሮ በቀጣዩ ዓመት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ተማሪዎች ድጋፍ ይደረግላቸዋል ነው ያሉት።
ከዚሀ ጎን ለጎን ቡድኑ ከኢትዮጵያ ሳይካትሪስቶች ማህበር ጋር በመተባበር ለተፋናቃይ ተማሪዎች የስነ ልቦና የህክምና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛልም ብለዋል። በቀጣይ ሌሎች በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ባላቸው ሙያ ፕሮጀክቱን ተቀላቅለው ድጋፉን እንዲያበረክቱም ወይዘሮ ፅዮን ጥሪ አቅርበዋል።
ተጨማሪ👇
በትምህርት ሚኒስቴር ስር የተደራጀው የ #እኛ_ለእኛ’ የወጣቶች የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከተያዘው ክረምት ጀምሮ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ችግረኛ ተማሪዎችን ለመርዳት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ። ሚኒስቴሩ ባለፉት ሁለት ወራት በፕሮጀክቱ የተከናወኑ ስራዎችን በማስመልከት ወጣቶቹንና የተሻለ አበርክቶ የነበራቸውን አካላት አመስግኗል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ሚኒስትር ዴኤታዋ ወ/ሮ #ጽዮን_ተክሉ እንዳሉት የእኛ ለእኛ የወጣቶች በጎ ፈቃደኞች ፕሮጀክት በመላ አገሪቱ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተሰማሩ ወጣችን አቅፎ ላለፉት ሁለት ወራት በስራ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ እንዲሁም ችግረኛ ተማሪዎችን መርዳት፤ በዚሁ መሰረት ፕሮጀክቱ አስካሁን ለተፈናቃይ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የመስጠትና የመማሪያ ቁሳቁሶችን የማሰባሰብ ስራ በስፋት እያከናወነ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።
በቁጥር ረገድ በደቡብ፣ በሱማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ የሚገኙትን ጨምሮ በቀጣዩ ዓመት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ተማሪዎች ድጋፍ ይደረግላቸዋል ነው ያሉት።
ከዚሀ ጎን ለጎን ቡድኑ ከኢትዮጵያ ሳይካትሪስቶች ማህበር ጋር በመተባበር ለተፋናቃይ ተማሪዎች የስነ ልቦና የህክምና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛልም ብለዋል። በቀጣይ ሌሎች በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ባላቸው ሙያ ፕሮጀክቱን ተቀላቅለው ድጋፉን እንዲያበረክቱም ወይዘሮ ፅዮን ጥሪ አቅርበዋል።
ተጨማሪ👇
"በእኛ ለእኛ" ሀገር አቀፍ ስራ ላይ ማገልገል የምትፈልጉ ሁሉ ከታች በተጠቀሱት ፕሮግራሞች ማለትም፦
1. ዛሬ ቅዳሜ ነሀሴ 4 ቀን 2011 ዓም
ከጠዋቱ በ2:30 ጀምሮ፣ እስከምሽቱ፡ 10:30
2. ሰኞ ነሀሴ 6 2011 ዓም
ከጠዋቱ በ2:30 ጀምሮ፣ እስከምሽቱ፡ 10:30
በነዚህ ፕሮግራሞች የሚመቻችሁ በጎ ፈቃደኞች የሚመቻችሁን ቀንና ሰአት ከስምና ስልካችሁን ጋር በ 📞0911 485705 በመደወል ወይም በስልክ ቁጥሩ ቴሌግራም ላይ በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ።
አሊያም፣ በአራት ኪሎ በሚገኘው በትምህርት ሚኒስቴር ቅጥር ግቢ በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
#ሼር #share
via ከትምህርት ሚኒስቴር በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች
@tsegabwolde @tikvahethiopia
1. ዛሬ ቅዳሜ ነሀሴ 4 ቀን 2011 ዓም
ከጠዋቱ በ2:30 ጀምሮ፣ እስከምሽቱ፡ 10:30
2. ሰኞ ነሀሴ 6 2011 ዓም
ከጠዋቱ በ2:30 ጀምሮ፣ እስከምሽቱ፡ 10:30
በነዚህ ፕሮግራሞች የሚመቻችሁ በጎ ፈቃደኞች የሚመቻችሁን ቀንና ሰአት ከስምና ስልካችሁን ጋር በ 📞0911 485705 በመደወል ወይም በስልክ ቁጥሩ ቴሌግራም ላይ በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ።
አሊያም፣ በአራት ኪሎ በሚገኘው በትምህርት ሚኒስቴር ቅጥር ግቢ በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
#ሼር #share
via ከትምህርት ሚኒስቴር በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እኛ ለእኛ"
ሀገራችሁን ለማገልገል የምትፈልጉ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ተመዝገቡ👇
0911 485705
@Egnalegnareg
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ እንዲሁም ችግረኛ ተማሪዎችን መርዳት፤ በዚሁ መሰረት ፕሮጀክቱ አስካሁን ለተፈናቃይ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የመስጠትና የመማሪያ ቁሳቁሶችን የማሰባሰብ ስራ በስፋት እያከናወነ ይገኛል።
ትምህርት ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀገራችሁን ለማገልገል የምትፈልጉ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ተመዝገቡ👇
0911 485705
@Egnalegnareg
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ እንዲሁም ችግረኛ ተማሪዎችን መርዳት፤ በዚሁ መሰረት ፕሮጀክቱ አስካሁን ለተፈናቃይ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የመስጠትና የመማሪያ ቁሳቁሶችን የማሰባሰብ ስራ በስፋት እያከናወነ ይገኛል።
ትምህርት ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
2 ሚሊዮን የሚደርሱ የሃጅ ተጓዦች!
ሳዑዲ አረቢያ ከዕቅዷ በላይ #የሀጅ ተጓዦችን እያስተናገደች መሆኗ ተዘገበ፡፡ ሀገሪቱ ኢቦላን በመስጋት የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ተጓዦችን እንደማትቀበል አስታውቃለች፡፡
2 ሚሊዮን የሚጠጉ ሙስሊሞች በሃጅ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓት ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ገብተዋል፡፡ የሳዑዲ ሃጂ ሚኒስቴር እንደጠቆመው 1 ሚሊዮን 843 ሽህ 961 የኃይማኖቱ ተከታዮች በሀይማታዊ ክዋኔው ለመታደም ወደ ሀገሪቱ ደርሰዋል፡፡ እንደ ሀገሪቱ ብዙኃን መገናኛ ከሆነ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን አማኞች በሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቱ ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ ነው የታቀደው፡፡
በምዕራብ ሳዑዲ አረቢያና በሀገሪቱ ቅዱስ ከተማ ከአምስት ቀናት በላይ ሀይማኖታዊ ይዘት ያላቸው ስርዓቶች ይከወናሉ፡፡ በየዓመቱ ከአፍሪካ ሀገራትም በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ወደ ሳዑዲ ይጎርፋሉ፡፡ ከሰሜን አፍሪካ ሀገራት ግብፅ፣ አልጄሪያና ሞሮኮ ከፍተኛ ተጓዦች አሏቸው፡፡
ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ናይጄሪያ ከፍተኛውን የተጓዦች ቁጥር ትይዛለች፡፡ እ.አ.አ በ2017 ከምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር 79 ሺህ ተጓዦች ወደ ሳዑዲ አቅንተዋል፡፡ በተጠቀሰው ዓመት የአፍሪካ ሀገራት በርካታ ተጓዦችን በመላክ ከ1 እስከ10 ያለውን ደረጃ ይዘው እንደነበርም ይታወሳል፡፡
በዚህ ዓመት የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ተጓዦች ወደ ሳዑዲ እንዳይገቡ እገዳ ተጥሏል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ የኢቦላ በሽታ ስለተከሰተባት ነው፡፡ በጣም በፍጥነት ተላላፊው ኢቦላ ለነዋሪዎቿ እና ለምዕመናኑ ሥጋት እንዳይሆን፣ ጤናቸውንም ለመጠበቅ በማሰብ እንደሆነም ነው የተገለጸው፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሳዑዲ አረቢያ ከዕቅዷ በላይ #የሀጅ ተጓዦችን እያስተናገደች መሆኗ ተዘገበ፡፡ ሀገሪቱ ኢቦላን በመስጋት የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ተጓዦችን እንደማትቀበል አስታውቃለች፡፡
2 ሚሊዮን የሚጠጉ ሙስሊሞች በሃጅ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓት ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ገብተዋል፡፡ የሳዑዲ ሃጂ ሚኒስቴር እንደጠቆመው 1 ሚሊዮን 843 ሽህ 961 የኃይማኖቱ ተከታዮች በሀይማታዊ ክዋኔው ለመታደም ወደ ሀገሪቱ ደርሰዋል፡፡ እንደ ሀገሪቱ ብዙኃን መገናኛ ከሆነ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን አማኞች በሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቱ ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ ነው የታቀደው፡፡
በምዕራብ ሳዑዲ አረቢያና በሀገሪቱ ቅዱስ ከተማ ከአምስት ቀናት በላይ ሀይማኖታዊ ይዘት ያላቸው ስርዓቶች ይከወናሉ፡፡ በየዓመቱ ከአፍሪካ ሀገራትም በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ወደ ሳዑዲ ይጎርፋሉ፡፡ ከሰሜን አፍሪካ ሀገራት ግብፅ፣ አልጄሪያና ሞሮኮ ከፍተኛ ተጓዦች አሏቸው፡፡
ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ናይጄሪያ ከፍተኛውን የተጓዦች ቁጥር ትይዛለች፡፡ እ.አ.አ በ2017 ከምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር 79 ሺህ ተጓዦች ወደ ሳዑዲ አቅንተዋል፡፡ በተጠቀሰው ዓመት የአፍሪካ ሀገራት በርካታ ተጓዦችን በመላክ ከ1 እስከ10 ያለውን ደረጃ ይዘው እንደነበርም ይታወሳል፡፡
በዚህ ዓመት የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ተጓዦች ወደ ሳዑዲ እንዳይገቡ እገዳ ተጥሏል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ የኢቦላ በሽታ ስለተከሰተባት ነው፡፡ በጣም በፍጥነት ተላላፊው ኢቦላ ለነዋሪዎቿ እና ለምዕመናኑ ሥጋት እንዳይሆን፣ ጤናቸውንም ለመጠበቅ በማሰብ እንደሆነም ነው የተገለጸው፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንኳን አደረሳችሁ!
ሕዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሃ አረፋን በዓል ሲያከብር በወቅታዊ ችግር ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖቹን በማሰብ እንዲሆን የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አሳሰበ።
ጉባዔው መላውን የእስልምና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 440ኛው ዓመተ ሂጅራ የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ ሲል መልዕክት አስተላልፏል። መልካም ምኞቱን ባስተላለፈበት መግለጫም ሙስሊሙ ህብረተሰብ በዓሉን ማክበር ያለበት በሃይማኖቱ አስተምህሮ መሰረት የተቸገሩ ወገኖቹን በማሰብና ያለውን በማካፈል እንዲሆን አስገንዝቧል።
በተለይም በወቅታዊ ችግር ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በጊዜያዊ መጠለያ የሚገኙ ወገኖችን በማሰብ እንዲሆን ነው ያሳሰበው። በዓሉ ህዝበ ሙስሊሙ አንድነቱንና ወንድማማችነቱን በማጠናከርና ተፈጥሮ የነበረውን መከፋፈል በመፍታት ሁሉን ያካተተ ጠንካራ መጅሊስ እንዲኖር የሚያስችል ስራ በተጀመረበት ወቅት መከበሩ ከቀደሙት ዓመታት የተለየ እንደሚያደርገው ገልጿል። ይህም በመጅሊሱ ታሪክ የነበሩ ክፍተቶችን በመፍታት ለህዝበ ሙስሊሙ ሁለንተናዊ አገልግሎት የሚሰጥ ኢስላማዊ ተቋም እንዲፈጠር የሚያስችል መሆኑን እንደሚገነዘብ ጉባዔው አስታውቋል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሕዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሃ አረፋን በዓል ሲያከብር በወቅታዊ ችግር ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖቹን በማሰብ እንዲሆን የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አሳሰበ።
ጉባዔው መላውን የእስልምና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 440ኛው ዓመተ ሂጅራ የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ ሲል መልዕክት አስተላልፏል። መልካም ምኞቱን ባስተላለፈበት መግለጫም ሙስሊሙ ህብረተሰብ በዓሉን ማክበር ያለበት በሃይማኖቱ አስተምህሮ መሰረት የተቸገሩ ወገኖቹን በማሰብና ያለውን በማካፈል እንዲሆን አስገንዝቧል።
በተለይም በወቅታዊ ችግር ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በጊዜያዊ መጠለያ የሚገኙ ወገኖችን በማሰብ እንዲሆን ነው ያሳሰበው። በዓሉ ህዝበ ሙስሊሙ አንድነቱንና ወንድማማችነቱን በማጠናከርና ተፈጥሮ የነበረውን መከፋፈል በመፍታት ሁሉን ያካተተ ጠንካራ መጅሊስ እንዲኖር የሚያስችል ስራ በተጀመረበት ወቅት መከበሩ ከቀደሙት ዓመታት የተለየ እንደሚያደርገው ገልጿል። ይህም በመጅሊሱ ታሪክ የነበሩ ክፍተቶችን በመፍታት ለህዝበ ሙስሊሙ ሁለንተናዊ አገልግሎት የሚሰጥ ኢስላማዊ ተቋም እንዲፈጠር የሚያስችል መሆኑን እንደሚገነዘብ ጉባዔው አስታውቋል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የታሰሩት የመስጅዱ ወጣቶች ተፈተዋል!
በዛሬው እለት ኢንጂነር ታከለ ዑማ በፈረሰው የአሊፍ መስጂድን በመጎብኘት ቀድሞ መስጊዱ ከነበረበት የ200 እስከ 400 ካሬ ሜትር ስፍራ ምትክ ከአስር እጥፍ በላይ በሆነ በ4ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ እንዲሰራ መሬቱን ለአዲስ አበባ መጅሊስ ፕሬዝዳንት ሼህ ሱልጣን አማንና ለአከባቢው ህብረተሰብ አስረክበዋል። በአዲሱ ስፍራ ላይ ዘመናዊ መስጊድ እስኪሰራ ድረስ መስጊዱ በነበረበት ስፍራ ጊዜያዊ መስጊድ በቆርቆሮ ተሰርቶ ይሰገድበታል። መስጂዱን በህገወጥ መንገድ ያፈረሱት መታሰራቸው እና መስጂዳቸው እንዳይፈርስ ተከላከላችሁ ተብለው የታሰሩት የመስጊዱ ወጣቶች መፈታታቸውን ኢንጂነር ታከለ ዑማ ገልፀዋል። በስፍራውም ህዝበ ሙስሊሙን ይቅርታ ጠይቀው ህዝበ ሙስሊሙና መንግስትን ለማጋጨት የሚጥሩት እንደማይሳካላቸው ገልፀዋል።
Via አህመዲን ጀበል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዛሬው እለት ኢንጂነር ታከለ ዑማ በፈረሰው የአሊፍ መስጂድን በመጎብኘት ቀድሞ መስጊዱ ከነበረበት የ200 እስከ 400 ካሬ ሜትር ስፍራ ምትክ ከአስር እጥፍ በላይ በሆነ በ4ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ እንዲሰራ መሬቱን ለአዲስ አበባ መጅሊስ ፕሬዝዳንት ሼህ ሱልጣን አማንና ለአከባቢው ህብረተሰብ አስረክበዋል። በአዲሱ ስፍራ ላይ ዘመናዊ መስጊድ እስኪሰራ ድረስ መስጊዱ በነበረበት ስፍራ ጊዜያዊ መስጊድ በቆርቆሮ ተሰርቶ ይሰገድበታል። መስጂዱን በህገወጥ መንገድ ያፈረሱት መታሰራቸው እና መስጂዳቸው እንዳይፈርስ ተከላከላችሁ ተብለው የታሰሩት የመስጊዱ ወጣቶች መፈታታቸውን ኢንጂነር ታከለ ዑማ ገልፀዋል። በስፍራውም ህዝበ ሙስሊሙን ይቅርታ ጠይቀው ህዝበ ሙስሊሙና መንግስትን ለማጋጨት የሚጥሩት እንደማይሳካላቸው ገልፀዋል።
Via አህመዲን ጀበል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሰመራ
የአፋር ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት እስላሚክ ሪሊፍ ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የአረፋን በዓል ምክንያት በማድረግ 1ሺህ 500 በግና ፍየሎች ለአቅመደካሞች እያከፋፈለ መሆኑን አስታወቀ። ሙስሊሙ ህብረተሰብ የአረፋ በአልን ሲያከብር እርስ-በርሱ በመረዳዳትና ወንድማማችነቱን በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ መሳተፍ እንደሚገባው የአፋር ክልል እስልምና ጉዳዩች ጽህፈት ቤት አሳስቧል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአፋር ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት እስላሚክ ሪሊፍ ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የአረፋን በዓል ምክንያት በማድረግ 1ሺህ 500 በግና ፍየሎች ለአቅመደካሞች እያከፋፈለ መሆኑን አስታወቀ። ሙስሊሙ ህብረተሰብ የአረፋ በአልን ሲያከብር እርስ-በርሱ በመረዳዳትና ወንድማማችነቱን በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ መሳተፍ እንደሚገባው የአፋር ክልል እስልምና ጉዳዩች ጽህፈት ቤት አሳስቧል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia