#Congratulations የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ በተለያዩ የትምህርት መርሀ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 790 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Congratulations ሐረር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በስምንት የጤና ትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪና በደረጃ አራትና አምስት ያሰለጠናቸውን 846 ተማሪዎች ትናንት አስመርቋል። ኮሌጁ በ30 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነባው ባለ 3 ፎቅ ሁለገብ ዘመናዊ የመማሪያ ህንጻም ተመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Congratulations #ASTU የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ ያስተማራቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia