TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Congratulations የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ በተለያዩ የትምህርት መርሀ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 790 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Congratulations ሐረር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በስምንት የጤና ትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪና በደረጃ አራትና አምስት ያሰለጠናቸውን 846 ተማሪዎች ትናንት አስመርቋል። ኮሌጁ በ30 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነባው ባለ 3 ፎቅ ሁለገብ ዘመናዊ የመማሪያ ህንጻም ተመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል።

Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Congratulations #ASTU የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ ያስተማራቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia