ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ❤️እናመሰግናለን!!
#እንዳከበራችሁን ፈጣሪ #ያክብራችሁ!!
#StopHateSpeech
መላው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ፤ የተቋሙን #አመራሮችን እንዲሁም ተማሪዎችን ከልብ እናመሰግናለን!
በቀጣይ፦
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 17 እና 18/
#ሀረማያ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 24 እና 25/
#ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
#ባህር_ዳር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
.
.
.
በሌሎች ግቢዎች የቀን መርሃ ግብር ይፋ ይደረጋል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#እንዳከበራችሁን ፈጣሪ #ያክብራችሁ!!
#StopHateSpeech
መላው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ፤ የተቋሙን #አመራሮችን እንዲሁም ተማሪዎችን ከልብ እናመሰግናለን!
በቀጣይ፦
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 17 እና 18/
#ሀረማያ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 24 እና 25/
#ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
#ባህር_ዳር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
.
.
.
በሌሎች ግቢዎች የቀን መርሃ ግብር ይፋ ይደረጋል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#StopHateSpeech ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ዩኒቨርሲቲዎች የምትገኙ የተማሪ ተወካዮች/የተማሪ ህብረት/ እኒሁም የሰላም ፎረም አባላት በStopHateSpeech መድረክ ዙሪያ አብረን ልንሰራ ዝግጅት እያደረግን ስለሆነ መልዕክታቹን አስቀምጡልኝ/0919743630/@tsegabwolde/፦
√ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
√ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ
√ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ
√ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
√ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
√መቱ ዩኒቨርሲቲ
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ--የዚህ ሳምንት አዘጋጅ ሲሆን እስካሁን 8 ዩኒቨርሲቲዎች ጅማ እንደሚገኙ አረጋግጠዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
√ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
√ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ
√ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ
√ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
√ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
√መቱ ዩኒቨርሲቲ
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ--የዚህ ሳምንት አዘጋጅ ሲሆን እስካሁን 8 ዩኒቨርሲቲዎች ጅማ እንደሚገኙ አረጋግጠዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጅማ -- ዝግጅቱ ተጠናቋል!!
#StopHateSpeech
#Jimmaa #ጅማ
Barattoonni mooraa Guddichaa,Beeko,Kittoo fi mooraa qonnaa hundinuu affeeramtanii jirtu____Iddo istaadiyoomii xiqqaa mooraa guddichaa.
ዋናው ግቢ፣ ቤኮ፣ አግሪ፣ ቴክኖ ተማሪዎች በሙሉ #ተጋብዛችዋል፤ በሚኒ ስታዲየም ዋናው ግቢ!
#TIKVAH_ETH #ሰላም_ፎረም #ተማሪ_ህብረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#StopHateSpeech
#Jimmaa #ጅማ
Barattoonni mooraa Guddichaa,Beeko,Kittoo fi mooraa qonnaa hundinuu affeeramtanii jirtu____Iddo istaadiyoomii xiqqaa mooraa guddichaa.
ዋናው ግቢ፣ ቤኮ፣ አግሪ፣ ቴክኖ ተማሪዎች በሙሉ #ተጋብዛችዋል፤ በሚኒ ስታዲየም ዋናው ግቢ!
#TIKVAH_ETH #ሰላም_ፎረም #ተማሪ_ህብረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia