TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ፎቶ: ንብረትነቱ #የኢትዮጵያ_አየር_መንገድ በኾነው ET 302 ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን የመከስከስ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ #ቻይናውያን_ወዳጆቻቸው ትላንት አደጋው በደረሰበት የሃማ ቁንጡሽሌ አካባቢ በመገኘት #ሐዘናቸውን ገልጠዋል። የአካባቢው ነዋሪዎች ሰብሰብ ብለው #ሲያለቅሱ ነበር። #የሌሎች_ሃገራት ሰዎችም በሥፍራው ነበሩ።

Via ዶቼ ቨለ
ፎቶ: ሮይተርስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በለቅሶ የታጀበው የፓርላማ ውሎ...

ስሜታዊነት በተጫነው የዛሬው የፓርላማ ጥያቄ እና መልስ ጊዜ የምክር ቤት አባላት #ሲያለቅሱ ታይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለተገደሉ ባለስልጣናት ሲናገሩ ካለቀሱት መካከል የሰላም ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚል አንዷ ናቸው።

#TesfalemWaldyes
🗞ቀን ሰኔ 24/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia