TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አስክሬናቸው ነገ አ/አ ይገባል...

የጀኔራል አብርሃ ወ/ማርያም (ኳርተር) አስክሬን ከታይላንድ ባንኮክ በመነሳት ነገ ዕሁድ ሰኔ 23 ቀን 2011 ዓ.ም አዲስ አበባ ይገባል። በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያም በመከላከያ ሰራዊት አባላትና በከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት አቀባበል ይደረግለታል ተብሏል።

Via #PetrosAshebafi
🗞ቀን 22/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia