#update የአፍሪካ የሰብዓዊና ህዝቦች መብቶች ኮሚሽን በአፍሪካ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ስደተኞች በማስተናገድ ሁለተኛውን ደረጃ በመያዟ ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ሽልማት አበርክቷል፡፡ የሽልማት ስነ-ስርዓቱም በሻርማልሼክ ግብጽ በተካሄደው የOAU Convention Governing Specific Aspects of Refugee Problems in Africa 50ኛ ዓመት ክብረ-በዓል ላይ ተበርክቷል፡፡
Via የሰላም ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via የሰላም ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የቀብር ሥነ ሥርዓትን በተመለከተ ብሔራዊ ኮሚቴ ይቋቋማል ተብሏል። ዝርዝር ጉዳዮችም በየጊዜዉ እንደሚገለፁ ነው የተሰማው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በእድሳት ምክንያት እስከ ግንቦት 01 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ #ዝግ ስለሚሆን ትርዒቶች #እንደማይቀርቡ አስታውቋል። እድሳቱን የሚያደርገው የአውሮፓ ህብረት ነው።
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ትላንት የአሜሪካ ጦር በሶማሊያ የአይሲስ ታጣቂዎች ላይ በወሰደው የድሮውን ጥቃት ሶስት የአይሲስ አሸባሪዎችን በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ገድሏል፡፡ በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር እዝ እንዳስታወቀው ታጣቂዎቹ የአካባቢውን ህብረተሰብ ሲያስጨንቁ እንደነበረ አስታውሶ ጦሩ በታጣቂዎች ላይ በወሰደው እርምጃ አንድም ሰላማዊ ሰው ጉዳት እንዳልደረሰበት ተናግረዋል፡፡ ጦሩ አሁኑ የወሰደው እርምጃ በወር ውስጥ ለ2ኛ ግዜ ሲሆን የመጀመሪያው ባለፈው ሚያዝያ 14 ባደረገው ጥቃት የአይሲስ ታጣቂዎች ሁለተኛ መሪ የሆነውን አብዱልሃኪም ዳቁባ መድግደሉ ይታወሳል፡፡ ሶማሊያ በአልሸባብ ታጣቂዎች ለአመታት በመታመሳ ለ10 ሺዎች ሞትና ለሚሊዮኖች ስደት መዳረጉን ዘገባው አመልክቷል፡፡
ምንጭ፡- ሲጂቲኤን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፡- ሲጂቲኤን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#TIKVAH_ETH 🇪🇹 #StopHateSpeech
•ሚያዚያ 23
•ሚያዚያ 25 እና 26
√ረቡዕ - ወሎ ዩኒቨርሲቲ
√አርብ እና ቅዳሜ - መቀለ ዩኒቨርሲቲ
ወደ #ወሎ_ዩኒቨርሲቲ እና #መቀለ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙት፦
√የአርባምንጭ ዩንቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
√የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
√የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
√የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
ከ100 የሚበልጡ #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ይሰባሰባሉ!!
ኑ ኢትዮጵያን #በፍቅር እንገንባ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
•ሚያዚያ 23
•ሚያዚያ 25 እና 26
√ረቡዕ - ወሎ ዩኒቨርሲቲ
√አርብ እና ቅዳሜ - መቀለ ዩኒቨርሲቲ
ወደ #ወሎ_ዩኒቨርሲቲ እና #መቀለ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙት፦
√የአርባምንጭ ዩንቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
√የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
√የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
√የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
ከ100 የሚበልጡ #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ይሰባሰባሉ!!
ኑ ኢትዮጵያን #በፍቅር እንገንባ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትኩረት~~ማንቡክ ለሚገኙ ዜጎች‼️
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ዳንጉር ወረዳ ማንቡክ ቀበሌ እየተፈፀመ ያለውን የዜጎች #ስቃይ እና #እንግልት የፌደራሉ መንግስት በአስቸኳይ ሊያስቆመው ይገባል፤ ወንጀለኞችንም ሳይውል ሳያድር ለፍርድ ሊያቀርብ ይገባል። ዜጎች በገዛ ሀገራቸው ወጥተው ለመግባት #የሚሳቀቁበት እና #የሚፈሩበት ምክንያት ሊኖር አይገባም።
ለሀገር መከላከያ ሰራዊት
ለፌደራል ፖሊስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ዳንጉር ወረዳ ማንቡክ ቀበሌ እየተፈፀመ ያለውን የዜጎች #ስቃይ እና #እንግልት የፌደራሉ መንግስት በአስቸኳይ ሊያስቆመው ይገባል፤ ወንጀለኞችንም ሳይውል ሳያድር ለፍርድ ሊያቀርብ ይገባል። ዜጎች በገዛ ሀገራቸው ወጥተው ለመግባት #የሚሳቀቁበት እና #የሚፈሩበት ምክንያት ሊኖር አይገባም።
ለሀገር መከላከያ ሰራዊት
ለፌደራል ፖሊስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: ETRSS-1 በሃገረ ቻይና ቤይጂንግ በመገጣጠም ላይ ያለች የመጀመሪያዋ የኢትዮጵያ ሳተላይት ናት። 70 ኪሎ ግራም የትመዝነው ETRSS-1 በያዝነው የፈረንጆቹ አመት 2019 ከመገባደዱ አስቀድማ እንደምትጠናቀቅ ይገመታል። ETRSS-1 ኢትዮጵያን ከምስራቅ አፍሪካ ከኬንያ በመቀጠል የራሷን ሳተላይት የተኮሰች ሃገር የምታደርጋት ሲሆን ፤ ከአፍሪካ ደግሞ ዘጠነኛ ታደርጋታለች። እስካሁን ጋና፣ ኬንያና አንጎላ አንድ አንድ ሳተላይት ሲያመጥቁ፤ ደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ፣ ሞሮኮ፣ አልጄሪያና ግብፅ ሶስትና ከዚያ በላይ ሳተላይቶችን አምጥቀዋል።
Via Petros Ashenafi
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Petros Ashenafi
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ👆የፋሲካ በዓል በተለያዩ የአለም ሀገራትም እየተከበረ ይገኛል። በእየሩሳሌም፣ በሩሲያ፣ በቤላሩስ፣ በግሪክ፣ በሜቄዶንያ እንዲሁም በሞሎዶቪያ ያለውን የበዓሉን አከባበር ከላይ ባሉት ፎቶዎች መመልከት ትችላላችሁ።
Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቤንሻንጉል ጉሙዝ❓
(ትኩረት‼️)
በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፓዊ ወረዳ ያለው የፀጥታ ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑንና የሰው ሕይወት እየጠፋ፣ አካል እየጎደለና ንብረት እየተዘረፈ መሆኑን ነዋሪዎች ለአብመድ አስታውቀዋል፡፡
ከቀናት በፊት በዳንጉር ወረዳ በጫኝና አውራጆች መካከል በተነሳ ግጭት የተጀመረው አለመረጋጋት ወደተለያዩ አካባቢዎች #መስፋፋቱን ነው ነዋሪዎቹ ያስታወቁት፡፡
ከፓዊ ወረዳ ሕዳሴ ቀበሌ አስተያዬታቸውን የሰጡ ነዋሪዎች ‹‹እረኞች ላይ ጥቃት እየተፈጸመ ከብቶቻችንም እየተነዱ እየተወሰዱ ነው፡፡ ትናንት ገበያ መውጣት አልቻልንም፤ ዛሬም #በዓሉን ለማክበር ተቸግረን ፍርሃት ውስጥ ነን›› ብለዋል፡፡
ማምቡክ መንደር 49 አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች ደግሞ ሁኔታው አሳሳቢ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ዛሬ ገበያ ነበር፤ ገና ከመቆሙ በጠዋቱ ተበትኗል፡፡ በጫካው ውስጥ ተኩስና ቀስት ማስወንጨፍ አለ፡፡ ከዳንጉር አካባቢ ነው የግጭቱ መሠረት ያለው፤ መንግሥት በፍጥነት ሊደርስልን ይገባል፡፡ ሰዎች በየጫካው እየሞቱ ነው›› ብለዋል፡፡ በዛሬው ዕለትም የሀገር መከላከያ ሠራዊት በቦታው መድረሱንም ገልጸዋል፡፡
የቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት በበኩሉ በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ተከስቶ የነበረዉ የፀጥታ ችግር አንጻራዊ #መረጋጋት ላይ መሆኑን ለአብመድ አስታውቋል፡፡ ሚያዝያ 17 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ አይሲካ ቀበሌ በአሽከርካሪ እና ጫኝና አውራጅ ሥራ በተሠማሩ ወጣቶች መካከል ግጭት መፈጠሩ ተነግሮ ነበር፡፡
አሁን ላይ ችግሩን የፈጠሩ ግለሰቦች #በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን እና ተጨማሪ የሰዉ ሕይወት #እንዳይጠፋ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አድጎ አምሳያ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል እና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ በመሆን ችግሩ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ እየሠራ እንደሆነም አስታውቀዋል፡፡
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
(ትኩረት‼️)
በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፓዊ ወረዳ ያለው የፀጥታ ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑንና የሰው ሕይወት እየጠፋ፣ አካል እየጎደለና ንብረት እየተዘረፈ መሆኑን ነዋሪዎች ለአብመድ አስታውቀዋል፡፡
ከቀናት በፊት በዳንጉር ወረዳ በጫኝና አውራጆች መካከል በተነሳ ግጭት የተጀመረው አለመረጋጋት ወደተለያዩ አካባቢዎች #መስፋፋቱን ነው ነዋሪዎቹ ያስታወቁት፡፡
ከፓዊ ወረዳ ሕዳሴ ቀበሌ አስተያዬታቸውን የሰጡ ነዋሪዎች ‹‹እረኞች ላይ ጥቃት እየተፈጸመ ከብቶቻችንም እየተነዱ እየተወሰዱ ነው፡፡ ትናንት ገበያ መውጣት አልቻልንም፤ ዛሬም #በዓሉን ለማክበር ተቸግረን ፍርሃት ውስጥ ነን›› ብለዋል፡፡
ማምቡክ መንደር 49 አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች ደግሞ ሁኔታው አሳሳቢ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ዛሬ ገበያ ነበር፤ ገና ከመቆሙ በጠዋቱ ተበትኗል፡፡ በጫካው ውስጥ ተኩስና ቀስት ማስወንጨፍ አለ፡፡ ከዳንጉር አካባቢ ነው የግጭቱ መሠረት ያለው፤ መንግሥት በፍጥነት ሊደርስልን ይገባል፡፡ ሰዎች በየጫካው እየሞቱ ነው›› ብለዋል፡፡ በዛሬው ዕለትም የሀገር መከላከያ ሠራዊት በቦታው መድረሱንም ገልጸዋል፡፡
የቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት በበኩሉ በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ተከስቶ የነበረዉ የፀጥታ ችግር አንጻራዊ #መረጋጋት ላይ መሆኑን ለአብመድ አስታውቋል፡፡ ሚያዝያ 17 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ አይሲካ ቀበሌ በአሽከርካሪ እና ጫኝና አውራጅ ሥራ በተሠማሩ ወጣቶች መካከል ግጭት መፈጠሩ ተነግሮ ነበር፡፡
አሁን ላይ ችግሩን የፈጠሩ ግለሰቦች #በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን እና ተጨማሪ የሰዉ ሕይወት #እንዳይጠፋ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አድጎ አምሳያ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል እና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ በመሆን ችግሩ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ እየሠራ እንደሆነም አስታውቀዋል፡፡
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቤንሻንጉል ጉሙዝ❓
የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል እና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ በመሆን ችግር ወደተፈጠረባቸው አካባቢዎች ገብተው ለማረጋጋት እየሰሩ ይገኛሉ እንዲሁም ችግሩ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ እየሠሩ እንደሚገኙ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አስታወቋል።
በሌላ በኩል...
ነዋሪዎች አሁንም ስጋት ላይ እንደወደቅን ነው፤ ሰው እየሞተ ነው ንብረትም እየተዘረፈብን ነው ሁኔታው ከቁጥጥር ውጭ ከመሆኑ በፊት መንግስት አስቸኳይ መፍትሄ ይፈልግልን ሲጡ ጥሪ አቅርበዋል።
ተጨማሪ መረጃዎች እየተከታተልኩ አሳውቃለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል እና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ በመሆን ችግር ወደተፈጠረባቸው አካባቢዎች ገብተው ለማረጋጋት እየሰሩ ይገኛሉ እንዲሁም ችግሩ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ እየሠሩ እንደሚገኙ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አስታወቋል።
በሌላ በኩል...
ነዋሪዎች አሁንም ስጋት ላይ እንደወደቅን ነው፤ ሰው እየሞተ ነው ንብረትም እየተዘረፈብን ነው ሁኔታው ከቁጥጥር ውጭ ከመሆኑ በፊት መንግስት አስቸኳይ መፍትሄ ይፈልግልን ሲጡ ጥሪ አቅርበዋል።
ተጨማሪ መረጃዎች እየተከታተልኩ አሳውቃለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia