ዘረኝነት ቆሻሻ ነው!!
(#StopHateSpeech)
ዘረኝነትን #እጠየፋለሁ፤ ከተማዬን #አፀዳለሁ! #ETHIOPIA #ኢትዮጵያ #ጉብሬ #ወልቂጤ_ዩኒቨርሲቲ - ሁሉም አባላት #ለStopHateSpeech ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ያቀኑ ወጣቶች ናቸው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
(#StopHateSpeech)
ዘረኝነትን #እጠየፋለሁ፤ ከተማዬን #አፀዳለሁ! #ETHIOPIA #ኢትዮጵያ #ጉብሬ #ወልቂጤ_ዩኒቨርሲቲ - ሁሉም አባላት #ለStopHateSpeech ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ያቀኑ ወጣቶች ናቸው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ👆
ዘረኝነትን #እጠየፋለሁ፤ ከተማዬን አፀዳለሁ! #ETHIOPIA #ኢትዮጵያ #ቡሌሆራ #ዘረኝነት ቆሻሻ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዘረኝነትን #እጠየፋለሁ፤ ከተማዬን አፀዳለሁ! #ETHIOPIA #ኢትዮጵያ #ቡሌሆራ #ዘረኝነት ቆሻሻ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ላይ የተቀሰቀሰውን ሰደድ እሳት የማጥፋት ሥራን የሚያግዝ የእስራኤል የባለሙያዎች ቡድን ዛሬ ኢትዮጵያ ገብቷል። 10 አባላት ያሉት ይህ የባለሙያዎች ቡድን ከእስራኤል የእሳት አደጋ ብርጌድ የተውጣጡ ናቸው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ምክር ቤት ከዛሬ ጀምሮ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከዲላላ...
"ወደ ወሊሶ በሚወስደው መንገድ ደላላ (delila) ሚባል አከባቢ የአከባቢ መንገድ ተዘግቷዋል፣ 1 ሰዓት አልፎናል። የሚመለከተው አካል ቢያውቀው"
በአካባቢው ምን እንደተፈጠረ እንዲሁም ከዚህ ጉዳይ ጋር የተያያዙ መረጃዎችን አዘጋጅቼ ወደእናተ አደርሳለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ወደ ወሊሶ በሚወስደው መንገድ ደላላ (delila) ሚባል አከባቢ የአከባቢ መንገድ ተዘግቷዋል፣ 1 ሰዓት አልፎናል። የሚመለከተው አካል ቢያውቀው"
በአካባቢው ምን እንደተፈጠረ እንዲሁም ከዚህ ጉዳይ ጋር የተያያዙ መረጃዎችን አዘጋጅቼ ወደእናተ አደርሳለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia