#update ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ⬆️
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የቬትናም ፕሬዝዳንት የሆኑትን ትራን ዳይ ኩዋንግን አመሻሽ ላይ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ሁለቱ አገራት በባህል፣ በኢኮኖሚያዊ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ አጀንዳዎች ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን የሁለቱን አገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር #ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ፈጣን እድገትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ማሳካት ከቻሉት የምስራቅ እስያ አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ቬትናም ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን የጀመሩት እ.አ.አ 1976 መሆኑ ይታወሳል፡፡
©የጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የቬትናም ፕሬዝዳንት የሆኑትን ትራን ዳይ ኩዋንግን አመሻሽ ላይ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ሁለቱ አገራት በባህል፣ በኢኮኖሚያዊ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ አጀንዳዎች ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን የሁለቱን አገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር #ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ፈጣን እድገትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ማሳካት ከቻሉት የምስራቅ እስያ አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ቬትናም ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን የጀመሩት እ.አ.አ 1976 መሆኑ ይታወሳል፡፡
©የጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኦነግ እና ኦፌኮ ተስማሙ⬆️
ኦፌኮ እና ኦነግ በዛሬው እለት በጋራ በሰጡት መግለጫ ነው በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸው #ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ያስታወቁት። በዚህም መሰረት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በኦሮሞ እና ኦሮሚያ ጉዳዮች ላይ በጋራ እንደሚሰሩ ነው በመግለጫው ያስታወቁት።
©OMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኦፌኮ እና ኦነግ በዛሬው እለት በጋራ በሰጡት መግለጫ ነው በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸው #ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ያስታወቁት። በዚህም መሰረት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በኦሮሞ እና ኦሮሚያ ጉዳዮች ላይ በጋራ እንደሚሰሩ ነው በመግለጫው ያስታወቁት።
©OMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update ፕሬዚዳንት #ሳህለወርቅ ወደ ደቡብ ሱዳን አቀኑ። ፕሬዘደንቷ ወደ ደቡብ ሱዳን ያቀኑት ባለፈው መስከረም በአዲስ አበባ የተፈረመውን የደቡብ ሱዳን የሰላም #ስምምነት ለማብሰር በተዘጋጀው ስነስርዓት ላይ ለመሳተፍ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኤርትራው ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የደረሱበትን የሰላም #ስምምነት አስመልክተው ነገ ከድምጺ ሃፋሽ ኤርትራ ቴሌቪዥን እና ሬዲዮ ጋር ቃለ ምልልስ እንደሚያደርጉ የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስትር የማነ ገብረ መስቀል ዛሬ በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ሰላም ስምምነቱን ከፈረሙ ወዲህ ስለ ዝርዝር ይዘቱ ይፋዊ መግለጫ ሲሰጡ የነገው የመጀመሪያቸው ይሆናል፡፡
ምንጭ፦ WazemaRadio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ WazemaRadio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኦነግ‼️
የኢትዮጵያ መንግስት እና የኦነግ አመራሮች ያደረጉትን #ስምምነት መሰረት በማድረግ ወደ ሃገር ገብተው ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ 1 ሺ154
የኦነግ ጦር አባላት እንደ #የፍላጎታቸው ወደ ስራ ሊሰማሩ ነው።
የኦሮሚያ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ እንዳሳወቀው፤ ስልጠና ሲወስዱ ከነበሩት የኦነግ ጦር አባላት ውስጥ 700ዎቹ በራሳቸው ፍላጎት የኦሮሚያን ፖሊስ እንቀላቀላለን በማለታቸው ግንዛቤ እንዲያገኙ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ እንዲገቡ ተድርገዋል።
የአጭር ጊዜ ስልጠና በመውሰድም የኦሮሚያን ፖሊስ የሚቀላቀሉ ይሆናል። የቀሩትም እንደየፍላጎታቸው በግል ስራ፣ በመንግስት ስራ እና የኦነግ ፖለቲካ አባል በመሆን ወደ ስራ ይገባሉ ተብሏል።
ምንጭ፦ አርትስ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ መንግስት እና የኦነግ አመራሮች ያደረጉትን #ስምምነት መሰረት በማድረግ ወደ ሃገር ገብተው ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ 1 ሺ154
የኦነግ ጦር አባላት እንደ #የፍላጎታቸው ወደ ስራ ሊሰማሩ ነው።
የኦሮሚያ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ እንዳሳወቀው፤ ስልጠና ሲወስዱ ከነበሩት የኦነግ ጦር አባላት ውስጥ 700ዎቹ በራሳቸው ፍላጎት የኦሮሚያን ፖሊስ እንቀላቀላለን በማለታቸው ግንዛቤ እንዲያገኙ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ እንዲገቡ ተድርገዋል።
የአጭር ጊዜ ስልጠና በመውሰድም የኦሮሚያን ፖሊስ የሚቀላቀሉ ይሆናል። የቀሩትም እንደየፍላጎታቸው በግል ስራ፣ በመንግስት ስራ እና የኦነግ ፖለቲካ አባል በመሆን ወደ ስራ ይገባሉ ተብሏል።
ምንጭ፦ አርትስ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሶሳ🔝
የአማራ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤቶች የጋራ #ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ በአጎራባች ወረዳዎች ዘላቂ ሰላም ለመፈጠር፣ ችግሮች ሲያጋጥሙ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለመፍታት እና በፖለቲካዊ ዘርፎችም በጋራ ለመሥራት ስምምነቱ ተፈርሟል ነው የተባለው።
ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ፣ አሠራሮችን በማሻሻል ለወከሉት ሕዝብ በግልጽነትና በተጠያቂነት ለማገልገል፣ የተጀመረውን ለውጥም አጠናክሮ ለማስቀጠል ነው ስምምነቱን የአማራና ቤኒሻንጉል ክልል ምክር ቤቶች ትላንት የተፈራረሙት፡፡
የጋራ መድረክ በመመሥረትም በዓመት ሁለት ጊዜ እየተገናኙ ለመምከር ምክር ቤቶቹ ስምምነት አድርገዋል፡፡ ስምምነቱ አንድ የጋራ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ማኅበረሰብ ለመገንባት የሚደረገውን ሀገራዊ ራዕይ ለማሳካት መሆኑም ተነግሯል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአማራ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤቶች የጋራ #ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ በአጎራባች ወረዳዎች ዘላቂ ሰላም ለመፈጠር፣ ችግሮች ሲያጋጥሙ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለመፍታት እና በፖለቲካዊ ዘርፎችም በጋራ ለመሥራት ስምምነቱ ተፈርሟል ነው የተባለው።
ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ፣ አሠራሮችን በማሻሻል ለወከሉት ሕዝብ በግልጽነትና በተጠያቂነት ለማገልገል፣ የተጀመረውን ለውጥም አጠናክሮ ለማስቀጠል ነው ስምምነቱን የአማራና ቤኒሻንጉል ክልል ምክር ቤቶች ትላንት የተፈራረሙት፡፡
የጋራ መድረክ በመመሥረትም በዓመት ሁለት ጊዜ እየተገናኙ ለመምከር ምክር ቤቶቹ ስምምነት አድርገዋል፡፡ ስምምነቱ አንድ የጋራ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ማኅበረሰብ ለመገንባት የሚደረገውን ሀገራዊ ራዕይ ለማሳካት መሆኑም ተነግሯል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#UpdateSport የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የአማራና የትግራይ ክልል ክለቦች በሜዳቸው የሚጫወቱበትን አግባብ በተመለከተ ዛሬ ከክለቦቹ ጋር በአዲስ አበባ ተወያየ። በውይይቱ የሁለቱ ክልሎች የጸጥታ ዘርፍ ሀላፊዎች የተገኙ ሲሆን ክለቦቹ #ስምምነት ላይ ደርሰዋል። በስምምነቱ በመሰረት ከሁለት አመት በኅላ ስሁል ሽሬ ወደ ባህርዳር በማቅና ከባህርዳር ከነማ ጋር ይጫወታል።
ምንጭ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia