TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የፍርድ ቤት ውሎ! ከ38ቱ ተከሳሾች መካከል...

31ኛ ተከሳሽ ጌታቸር እሼቴ
32ኛ ተከሳሽ ቶፊቅ ሽኩር
33ኛ ተከሳሽ ሸምሱ ሰኢድ
34ኛ ተከሳሽ ፍፁም ጌታቸው በቂሊንጦ ቃጠሎ ሰበብ በተገደሉት ሰዎች ነፍስ እንዲከላከሉ ተበይኖባቸዋል።

6ኛ ተከሳሽ አብዱሉሂ አልዩ
7ኛ ተከሳሽ እስማኤል በቀለ
11ኛ ተከሳሽ ቃሲም ገንቦ
18ኛ ተከሳሽ አንጋው ተገኘ
21ኛ ተከሳሽ ሰይፈ ግርማ
27ኛ ተከሳሽ ዲንሳ ፉፉ
28ኛ ተከሳሽ ናስር ደጉ
29ኛ ተከሳሽ ናኦል ሻሜሮ #በነፃ እንዲሰናበቱ ተበይኗል።

መቶ አለቃ ማስረሻ፣ ዶክተር ፍቅሩ ማሩ፣ አሸናፊ አካሉ፣ አግባው ሰጠኝ፣ ወልዴ ሞቱማ፣ ሚስባህ ከድር፣ ፍቅረማርያም አስማማው፣ ደረጀ መርጋ፣ ከበደ ጨመዳ፣ ደሴ አንዳርገው፣ ፍፁም ቸርነት ጨምሮ 28 ተከሳሾች እስር ቤት ውስጥ አመፅ በማደራጀት፣ በመምራት፣ በመሳተፍ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ አንቀፅ 464/2/ሀ፣ ለ፣ 461/ሀ እና 494 /2 ስር እንዲከላከሉ ተበይኖባቸዋል።

ምንጭ፦ አቶ ጌታቸው ሽፈራው
@tsegabwolde @tikvahethiopia