#update ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ⬆️
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የቬትናም ፕሬዝዳንት የሆኑትን ትራን ዳይ ኩዋንግን አመሻሽ ላይ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ሁለቱ አገራት በባህል፣ በኢኮኖሚያዊ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ አጀንዳዎች ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን የሁለቱን አገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር #ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ፈጣን እድገትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ማሳካት ከቻሉት የምስራቅ እስያ አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ቬትናም ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን የጀመሩት እ.አ.አ 1976 መሆኑ ይታወሳል፡፡
©የጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የቬትናም ፕሬዝዳንት የሆኑትን ትራን ዳይ ኩዋንግን አመሻሽ ላይ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ሁለቱ አገራት በባህል፣ በኢኮኖሚያዊ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ አጀንዳዎች ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን የሁለቱን አገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር #ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ፈጣን እድገትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ማሳካት ከቻሉት የምስራቅ እስያ አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ቬትናም ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን የጀመሩት እ.አ.አ 1976 መሆኑ ይታወሳል፡፡
©የጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኦነግ እና ኦፌኮ ተስማሙ⬆️
ኦፌኮ እና ኦነግ በዛሬው እለት በጋራ በሰጡት መግለጫ ነው በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸው #ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ያስታወቁት። በዚህም መሰረት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በኦሮሞ እና ኦሮሚያ ጉዳዮች ላይ በጋራ እንደሚሰሩ ነው በመግለጫው ያስታወቁት።
©OMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኦፌኮ እና ኦነግ በዛሬው እለት በጋራ በሰጡት መግለጫ ነው በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸው #ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ያስታወቁት። በዚህም መሰረት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በኦሮሞ እና ኦሮሚያ ጉዳዮች ላይ በጋራ እንደሚሰሩ ነው በመግለጫው ያስታወቁት።
©OMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update ፕሬዚዳንት #ሳህለወርቅ ወደ ደቡብ ሱዳን አቀኑ። ፕሬዘደንቷ ወደ ደቡብ ሱዳን ያቀኑት ባለፈው መስከረም በአዲስ አበባ የተፈረመውን የደቡብ ሱዳን የሰላም #ስምምነት ለማብሰር በተዘጋጀው ስነስርዓት ላይ ለመሳተፍ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia