TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በቅርቡ አራተኛ ዓመት የሥራ ዘመኑን ለጀመረው አምስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መክፈቻ ስብሰባ #ለማድረስ የመሰብሰቢያ አዳራሹን ጨምሮ ለተለያዩ የሕንፃ ክፍሎች ዕድሳት ጥገና፣ ከ14 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ መደረጉ ታውቋል፡፡

ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia