TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አዳማ⬆️የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራሮች በአዳማ ከተማ አቀባበል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከpc2 (ጤና ተማሪዎች) ለታዳጊዋ የህክምና ተማሪ ማርያም ተስፋዬ የህክምና ወጪ የ1,315 ብር ድጋድ ማድረጋቸው አሳውቀዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update ጥቂት የሠራዊት አባላት ወደ ቤተ መንግስት እንዲሄዱ ከጀርባ በመሆን #ሲያነሳሱ የነበሩ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑን የኢፌዴሪ የመከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል #ሰዓረ_መኮንን አስታውቀዋል።

ቪድዮ፦ TIKVAH-ETH
@tsegabwolde @tikvahethiopia
‹‹በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የፓለቲካ ፓርቲዎች እንቅሰቃሴ ማድረግ #ፈጽሞ አይፈቀድም፡፡›› ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ_መኮንን

ክልከላው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) #የሚያካትት እንደሆነም ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሰምቷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔹ዶክተር ዐብይ አህመድ 4 ኪሎ ቤተ መንግስት🔹

ቪድዮ፦ ድርሻዬ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ ብ/ጄነራል #ከማል_ገልቹን የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደርና የፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አድርገው ሾሙ፡፡

ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽ ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለተመራቂ ተማሪዎች‼️ዘንድሮ በትምህርት ፍኖተ ካርታው ምክንያት ተመራቂ የለም እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ #ሀሰት መሆኑን አውቃችሁ አመቱን በደስታ እና በስኬት ለማጠናቀቅ ዝግጅት ማድረጋችሁን ቀጥሉ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
LTV SHOW‼️የቤተልሄም ታፈሰ የእሮብ ምሽት 2:30 እንግዳ አቶ በቀለ ገርባ ናቸው።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የዘንድሮውን የአእምሮ ጤና ቀንን ምክንያት በማድረግ በወጣ አንድ ዘገባ መሰረት 27 በመቶ የኢትዮጵያ ህዝብ #የአእምሮ ህመም እንዳለበት ተገልጿል።

ምንጭ፦ ebs አዲስ ነገር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኮሎኔል #አበበ_ገረሱ የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደርና የፀጥታ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡

ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና‼️ብርጋዴር ጀኔራል #አሳምነው_ጽጌ የአማራ ክልል አስተዳደርና ጸጥታ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡ ብርጋዴር ጀኔራል አሳምነው ጽጌ ሹመቱ የተሰጣቸው በጸጥታው ዘርፍ ያላቸውን የረዥም ጊዜ ልምድና ብቃትን ከግምት ውስጥ በማስገባት መሆኑን ከምንጮቼ ባገኘሁት መረጃ አረጋግጫለሁ ብሏል አ.ብ.መ.ድ.

አ.ብ.መ.ድ(የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት)
@Tsegabwolde @tikvahethiopia
በተለያዩ ሀገራት ተቋርጦ የነበረው የTelegram አገልግሎት ችግሩ ተፈቶ መስራት #ጀምሯል

@TIKVAHETHIOPIA @TSEGABWOLDE
Test!
አሁን⬆️ፕሬዘዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ለሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዘዳንቱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠ/ሚ ዶ/ር #ዐብይ_አህመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ፎቶ፦ አቶ ፍፁም አረጋ
@tsegabwolde @tikvahethiopia