ላሊበላ⬆️የላሊበላ ከተማ ነዋሪዎች የቅዱስ ላሊበላ ቅርሶች ዓለም እንዲታጋቸው ድምጻቸውን እያሰሙ ነው፡፡ "ላሊበላ የዓለም ቅርስ ነው፡፡ ታሪክን ሳይጠብቁ ታሪክ መስራት አይቻልም፡፡" የሚሉ ሀሳቦች ተንጸባርቀዋል፡፡
©AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ⬇️
"የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረትን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት በፕሬዘዳንትነት እየመራ 2010 ያሳለፈ ሲሆን በአሁን ሰዓት ህብረቱ ለሁለህ አመት የሚመሩ የስራ አስፈፃሚ ምርጫ እያደረገ ይገኛል። በመጀመሪያ 9 ስራ አስፈፃሚ ተመርጦ የተመረጡትም ህንረቶች ስትራቴጂክ ፕላናቸውን አቅርበው ውጤት በመስማት አዲሱን የምርጫ ውጤት ዛሬ የሚታወቅ ይሆናል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረትን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት በፕሬዘዳንትነት እየመራ 2010 ያሳለፈ ሲሆን በአሁን ሰዓት ህብረቱ ለሁለህ አመት የሚመሩ የስራ አስፈፃሚ ምርጫ እያደረገ ይገኛል። በመጀመሪያ 9 ስራ አስፈፃሚ ተመርጦ የተመረጡትም ህንረቶች ስትራቴጂክ ፕላናቸውን አቅርበው ውጤት በመስማት አዲሱን የምርጫ ውጤት ዛሬ የሚታወቅ ይሆናል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አብን⬆️የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ በከሚሴ፣ ደብረሲና፣ ሸዋሮቢት፣ በቢቻና እና በሌሎችም ቦታዎች ዛሬ ህዝባዊ ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
*አስቸኳይ የሰብዓዊነት ተግባር ላይ ይሳተፉ*
(ሼር ይደረግ!)
ከቤኒሻንጉል #ለተፈናቀሉ ከ90 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን በህይወት ለመድረስ የአዲስ አበባ እና የአካባቢው ነዋሪዎች የእርዳታ ማስተባበሪያ መርሐ ግብር በመልካም ሁኔታ እየሔደ ነው።
የፊታችን ሰኞ እና ማክሰኞ መስከረም 28 እና 29 በሀገር ፍቅር ቴአትር ከሚሰበሰበው እርዳታ #በተጨማሪ ቅዳሜና እሁድ ብቻ ለሚመቻቸው ወገኖቻችን ከዚህ በታች ባሉ ግዚያዊ መሰብሰቢያ ጣቢያዎች ያዘጋጃችሁትን እርዳታ እያስመዘገባችሁ መለገስ ትችላላችሁ።
ለማስታወስ ያህልም የእርዳታ አይነቶቹን በድጋሚ እናስታውቃለን።
#የማይበላሹ_ምግቦች
መኮረኒ
ሩዝ
ፉርኖ ዱቄት
ዘይት
ሴሪፋም /ፋፋ/
ብስኩት /ጋቤጣ/
#የንጽህና_ቁሳቁሶች
ሳሙና
ኦሞ
ሳኒታይዘር
የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ /ሞዴስ/
#አልባሳት
ብርድ ልብስ
ነጠላ ጫማ
የተለያዩ አልባሳት (ያገለገሉም ቢሆን)
በመሆኑም ከዚህ በታች በተቀመጡት ተጨማሪ አድራሻዎች ቅዳሜና እሁድን ብቻ የቻሉትን በአቅራቢያዎ መለገስ ይችላሉ።
🔹ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ ~0911219235 ቦሌ ኤድና ሞል ዝቅ ብሎ ምስራቅ በር ስጋ ቤት @Blen Sahlu
🔹ኮልፌ እና 18 ማዞሪያ ፍቅሩ አብጤ +251911319571
🔹ሰባተኛ የአማኑኤል ታክሲ መያዣ 0911793475 ደንበል ጀርባ ከ ላፓሪዝያን ፊት ለፊት ሶሎሞን ሞባይል +251912634363 @Solomon Mengesha
🔹ፒያሳ ማስታወቂያ ሚንስቴር አካባቢ ተስፋዬ ለማ ~+251912914748
ለበለጠ መረጃ መሐመድ ካሳ ወይንም ያሬድ ሹመቴን በ0930 36 52 44 ማግኘት ይችላሉ።
ጫካ ያደሩ ህፃናትና እናቶች፤ አረጋውያንና ደካሞች ከምንም በላይ "የኢትዮጵያዊያን ያለህ!" እያሉ ነው።
#ሰብዓዊነት_ይቅደም !!
(ከአንድ ግዜ በላይ ሼር በማድረግ ማህበራዊ ኃላፊነትዎን ይወጡ!)
ከያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
(ሼር ይደረግ!)
ከቤኒሻንጉል #ለተፈናቀሉ ከ90 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን በህይወት ለመድረስ የአዲስ አበባ እና የአካባቢው ነዋሪዎች የእርዳታ ማስተባበሪያ መርሐ ግብር በመልካም ሁኔታ እየሔደ ነው።
የፊታችን ሰኞ እና ማክሰኞ መስከረም 28 እና 29 በሀገር ፍቅር ቴአትር ከሚሰበሰበው እርዳታ #በተጨማሪ ቅዳሜና እሁድ ብቻ ለሚመቻቸው ወገኖቻችን ከዚህ በታች ባሉ ግዚያዊ መሰብሰቢያ ጣቢያዎች ያዘጋጃችሁትን እርዳታ እያስመዘገባችሁ መለገስ ትችላላችሁ።
ለማስታወስ ያህልም የእርዳታ አይነቶቹን በድጋሚ እናስታውቃለን።
#የማይበላሹ_ምግቦች
መኮረኒ
ሩዝ
ፉርኖ ዱቄት
ዘይት
ሴሪፋም /ፋፋ/
ብስኩት /ጋቤጣ/
#የንጽህና_ቁሳቁሶች
ሳሙና
ኦሞ
ሳኒታይዘር
የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ /ሞዴስ/
#አልባሳት
ብርድ ልብስ
ነጠላ ጫማ
የተለያዩ አልባሳት (ያገለገሉም ቢሆን)
በመሆኑም ከዚህ በታች በተቀመጡት ተጨማሪ አድራሻዎች ቅዳሜና እሁድን ብቻ የቻሉትን በአቅራቢያዎ መለገስ ይችላሉ።
🔹ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ ~0911219235 ቦሌ ኤድና ሞል ዝቅ ብሎ ምስራቅ በር ስጋ ቤት @Blen Sahlu
🔹ኮልፌ እና 18 ማዞሪያ ፍቅሩ አብጤ +251911319571
🔹ሰባተኛ የአማኑኤል ታክሲ መያዣ 0911793475 ደንበል ጀርባ ከ ላፓሪዝያን ፊት ለፊት ሶሎሞን ሞባይል +251912634363 @Solomon Mengesha
🔹ፒያሳ ማስታወቂያ ሚንስቴር አካባቢ ተስፋዬ ለማ ~+251912914748
ለበለጠ መረጃ መሐመድ ካሳ ወይንም ያሬድ ሹመቴን በ0930 36 52 44 ማግኘት ይችላሉ።
ጫካ ያደሩ ህፃናትና እናቶች፤ አረጋውያንና ደካሞች ከምንም በላይ "የኢትዮጵያዊያን ያለህ!" እያሉ ነው።
#ሰብዓዊነት_ይቅደም !!
(ከአንድ ግዜ በላይ ሼር በማድረግ ማህበራዊ ኃላፊነትዎን ይወጡ!)
ከያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#UpdateSport ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ስማቸው በግምባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው #አዳነ_ግርማ ከ10 ዓመታት በኋላ ወደ አሳዳጊ ክለቡ #ሀዋሳ ከተማ ተመልሷል።
ምንጭ፦ ሶከር ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ሶከር ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ⬆️
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ የአለም የህዋ ሳምንትን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የባህል ማእከል ፕሮግራሙን ዛሬ ይጅምራል። "በህዋ አለም አንድ ትሆናለች " በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ማንኛውም የህዋ ሳይንስ ፍላጎት ያለው ፕሮግራሙን መከታተል ይችላል።
በፕሮግራሙ
🔺ኤግዚብሽን
🔺 ትምህርቶች(public lectures) እንዲሁም
🔺ጥያቄ እና መልስ ይኖራል
©Ruth
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ የአለም የህዋ ሳምንትን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የባህል ማእከል ፕሮግራሙን ዛሬ ይጅምራል። "በህዋ አለም አንድ ትሆናለች " በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ማንኛውም የህዋ ሳይንስ ፍላጎት ያለው ፕሮግራሙን መከታተል ይችላል።
በፕሮግራሙ
🔺ኤግዚብሽን
🔺 ትምህርቶች(public lectures) እንዲሁም
🔺ጥያቄ እና መልስ ይኖራል
©Ruth
@tsegabwolde @tikvahethiopia