#update አርባ ምንጭ⬆️
በነጭ ሳር ብሄራዊ ፓርክ የሚገኙትን አርባዎቹ ምንጮች ተፈጥሯዊ ውበት፣ ንጽህናና ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። ሰሞኑን ምንጮች እየደረቁ ነው ተብሎ በሚዲያ የቀረበው ዘገባ #ስህተት መሆኑ ተጠቁሟል የጋሞ ጎፋ ዞን ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን ንጋቱ አርባ ምንጮቹ ለአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ህልውና መሆኑን ተናግረው እነዚህ ምንጮችን ከቆሻሻ፣ ከአፈር እና ከመሳሰሉ ነገሮች በመከላከል ተፈጥሯዊ ውበታቸው ሳይነካ ንጽህናቸውንና ደህንነታቸውን ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ስራ በመካሄድ ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ምንጭ፦ የጋሞ ጎፋ ዞን መንግስት ኮሚ.
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በነጭ ሳር ብሄራዊ ፓርክ የሚገኙትን አርባዎቹ ምንጮች ተፈጥሯዊ ውበት፣ ንጽህናና ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። ሰሞኑን ምንጮች እየደረቁ ነው ተብሎ በሚዲያ የቀረበው ዘገባ #ስህተት መሆኑ ተጠቁሟል የጋሞ ጎፋ ዞን ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን ንጋቱ አርባ ምንጮቹ ለአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ህልውና መሆኑን ተናግረው እነዚህ ምንጮችን ከቆሻሻ፣ ከአፈር እና ከመሳሰሉ ነገሮች በመከላከል ተፈጥሯዊ ውበታቸው ሳይነካ ንጽህናቸውንና ደህንነታቸውን ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ስራ በመካሄድ ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ምንጭ፦ የጋሞ ጎፋ ዞን መንግስት ኮሚ.
@tsegabwolde @tikvahethiopia