አዲስ አበባ⬆️የአርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄ አመራሮችና የምክር ቤት አበላት ሰሞኑን በቡራዩና አካባቢው በተፈፀመው #ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በመድሐኒአለም ትምህርት ቤት ተገኝተው አፅናንተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ቤንሻንጉል⬇️
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የካማሽ ዞን #አመራሮች ላይ በተፈፀመ ጥቃት፣ አራቱ ህይወታቸው አለፈ።
መስከረም 16፣2011 በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አመራሮች ላይ የተፈፀመዉን ጥቃት ተከትሎ በከማሽ ዞን የተፈጠረዉን #ዉጥረት ለማርገብ የፀጥታ ኃይል በስፍራዉ ደርሶ #የማረጋጋት ስራ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ #ሰይፈዲን_ሐሩን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳሉት መስከረም 15፣ 2011 ዓ.ም በአሶሳ ከተማ ላይ ተካሂዶ በነበረዉ የቤኒሻንጉል እና የኦሮሚያ ክልሎች የጋራ የፀጥታ ጥምር ኮሚቴ የዉይይት መድረክ ላይ ተሳትፈዉ መስከረም 16፣ 2011 ዓ.ም ወደ ከማሽ ዞን በመመለስ ላይ የነበሩ የዞኑ አመራሮች ላይ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቁ ኃይሎች ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል፡፡
በጥቃቱም 4 የካማሽ ዞን ከፍተኛ አመራሮች ህይወታቸዉ አልፏል፡፡ ጥቃቱን የፈፀሙ አካላትን በህግ ቁጥጥር ስር ለማዋል መንግስት #የፀጥታ ኃይሎችን በስፍራዉ ማሰማራቱን ኮሚሽነሩ አስታዉቀዋል፡፡
ይሁን እንጂ በከማሽ ዞን አመራሮች ላይ የተፈፀመዉን #ጥቃት ተከትሎ በካማሽ ከተማ ላይ ዉጥረት ነግሷል። የመንግስትና የንግድ ተቋማት ተዘግተዋል፡፡
ዉጥረቱን ለማብረድ የፀጥታ ሃይሎች በስፍራዉ ገብተዉ የማረጋጋት ስራ እየሰሩ መሆናቸዉን ኮሚሽነር ሰይፈዲን ተናግረዋል፡፡
በኦሮሚያና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች መካከል #ግጭት ለመፍጠር የተለያዩ የጥፋት አጀንዳዎችን ይዘዉ የሚንቀሳቀሱ ሀይሎች እንዳሉ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል፡፡
እነዚህን ኃይሎች ለመመከት የኦሮሚያና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስታት የጋራ ዕቅድ አዉጥተዉ እየሰሩ መሆናቸዉን ኮሚሽነር ሰይፈዲን ገልጸዋል፡፡
በፀረ ሰላም ሃይሎች ዕኩይ ሴራ በሁለቱ ክልል ህዝቦች መካከል ያለዉ የአንድነትና የትብብር መንፈስ ይበልጥ ያጠነክረዋል እንጂ፣ ሊሸረሽረዉ እንደማይችል ኮሚሽነሩ በመግለጫቸዉ አስታዉቀዋል፡፡
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን በመወከል በ12ኛው የብአዴን ድርጅታዊ ጉባኤ ላይ ተገኝተው ንግግር ያሰሙት አቶ አሸብር ረጋሳ ተፈፀመውን ጥቃት በማውገዝ ድርጊቱን የፈፀሙ ኃይሎችን በማጋለጥ ለህግ እንዲቀርቡ የአካባቢው ህዝብ እንዲተባበር ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በጥቃቱ ህይወታቸዉን ላጡ የከማሽ ዞን አመራሮች የክልሉ መንግስት ጥልቅ ሃዘን እንደተሰማዉ በመግለጫዉ አስታዉቋል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የካማሽ ዞን #አመራሮች ላይ በተፈፀመ ጥቃት፣ አራቱ ህይወታቸው አለፈ።
መስከረም 16፣2011 በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አመራሮች ላይ የተፈፀመዉን ጥቃት ተከትሎ በከማሽ ዞን የተፈጠረዉን #ዉጥረት ለማርገብ የፀጥታ ኃይል በስፍራዉ ደርሶ #የማረጋጋት ስራ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ #ሰይፈዲን_ሐሩን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳሉት መስከረም 15፣ 2011 ዓ.ም በአሶሳ ከተማ ላይ ተካሂዶ በነበረዉ የቤኒሻንጉል እና የኦሮሚያ ክልሎች የጋራ የፀጥታ ጥምር ኮሚቴ የዉይይት መድረክ ላይ ተሳትፈዉ መስከረም 16፣ 2011 ዓ.ም ወደ ከማሽ ዞን በመመለስ ላይ የነበሩ የዞኑ አመራሮች ላይ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቁ ኃይሎች ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል፡፡
በጥቃቱም 4 የካማሽ ዞን ከፍተኛ አመራሮች ህይወታቸዉ አልፏል፡፡ ጥቃቱን የፈፀሙ አካላትን በህግ ቁጥጥር ስር ለማዋል መንግስት #የፀጥታ ኃይሎችን በስፍራዉ ማሰማራቱን ኮሚሽነሩ አስታዉቀዋል፡፡
ይሁን እንጂ በከማሽ ዞን አመራሮች ላይ የተፈፀመዉን #ጥቃት ተከትሎ በካማሽ ከተማ ላይ ዉጥረት ነግሷል። የመንግስትና የንግድ ተቋማት ተዘግተዋል፡፡
ዉጥረቱን ለማብረድ የፀጥታ ሃይሎች በስፍራዉ ገብተዉ የማረጋጋት ስራ እየሰሩ መሆናቸዉን ኮሚሽነር ሰይፈዲን ተናግረዋል፡፡
በኦሮሚያና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች መካከል #ግጭት ለመፍጠር የተለያዩ የጥፋት አጀንዳዎችን ይዘዉ የሚንቀሳቀሱ ሀይሎች እንዳሉ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል፡፡
እነዚህን ኃይሎች ለመመከት የኦሮሚያና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስታት የጋራ ዕቅድ አዉጥተዉ እየሰሩ መሆናቸዉን ኮሚሽነር ሰይፈዲን ገልጸዋል፡፡
በፀረ ሰላም ሃይሎች ዕኩይ ሴራ በሁለቱ ክልል ህዝቦች መካከል ያለዉ የአንድነትና የትብብር መንፈስ ይበልጥ ያጠነክረዋል እንጂ፣ ሊሸረሽረዉ እንደማይችል ኮሚሽነሩ በመግለጫቸዉ አስታዉቀዋል፡፡
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን በመወከል በ12ኛው የብአዴን ድርጅታዊ ጉባኤ ላይ ተገኝተው ንግግር ያሰሙት አቶ አሸብር ረጋሳ ተፈፀመውን ጥቃት በማውገዝ ድርጊቱን የፈፀሙ ኃይሎችን በማጋለጥ ለህግ እንዲቀርቡ የአካባቢው ህዝብ እንዲተባበር ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በጥቃቱ ህይወታቸዉን ላጡ የከማሽ ዞን አመራሮች የክልሉ መንግስት ጥልቅ ሃዘን እንደተሰማዉ በመግለጫዉ አስታዉቋል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አዲስ አበባ⬇️
በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ወሎ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ አንድ የፌደራል ፖሊስ አባል #በመጠጥ ሀይል ተገፋፍቶ በባልደረቦቹ ላይ #ጥቃት መፈፀሙ ተነግሯል።
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማል ለfbc እንደተናገሩት፥ የፌደራል ፖሊስ አባሉ በባልደረቦቹ ላይ በፈፀመው ጥቃትም ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት #ህይወት አልፏል።
ፖሊስ ጥቃቱን ለማስቆም በወሰደው እርምጃም ጥቃቱን የፈፀመው የፌደራል ፖሊስ አባል ህይወቱ ማለፉን ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማል አስታውቀዋል።
በአሁኑ ወቅም በስፍራው ተስተጓጉሎ የነበረው የትራፊክ እና ሌሎች እንቅስቃሴዎች ወደ መደበኛ ሁኔታቸው መመለሳቸውን ገልፀዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ወሎ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ አንድ የፌደራል ፖሊስ አባል #በመጠጥ ሀይል ተገፋፍቶ በባልደረቦቹ ላይ #ጥቃት መፈፀሙ ተነግሯል።
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማል ለfbc እንደተናገሩት፥ የፌደራል ፖሊስ አባሉ በባልደረቦቹ ላይ በፈፀመው ጥቃትም ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት #ህይወት አልፏል።
ፖሊስ ጥቃቱን ለማስቆም በወሰደው እርምጃም ጥቃቱን የፈፀመው የፌደራል ፖሊስ አባል ህይወቱ ማለፉን ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማል አስታውቀዋል።
በአሁኑ ወቅም በስፍራው ተስተጓጉሎ የነበረው የትራፊክ እና ሌሎች እንቅስቃሴዎች ወደ መደበኛ ሁኔታቸው መመለሳቸውን ገልፀዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia