ለነቀምት ነዋሪዎች‼️
ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል #የተፈናቀሉ ወገኖቻችን በ03፣ 04 እና 07 ቀበሌ፤ በነቀምት የመምህራን ኮሌጅ፣ ዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ እንዲሁም በነቀምት ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ ይገኛሉ። እነኚህ ወገኖቻችን ምግብ እና መኝታ ያስፈልጋቸዋል። የነቀምት ነዋሪዎች እና #ቄሮዎች በቻላችሁት አቅም ድጋፍ እንድታደርጉላቸው ጥሪያችንን እናቀርባለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል #የተፈናቀሉ ወገኖቻችን በ03፣ 04 እና 07 ቀበሌ፤ በነቀምት የመምህራን ኮሌጅ፣ ዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ እንዲሁም በነቀምት ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ ይገኛሉ። እነኚህ ወገኖቻችን ምግብ እና መኝታ ያስፈልጋቸዋል። የነቀምት ነዋሪዎች እና #ቄሮዎች በቻላችሁት አቅም ድጋፍ እንድታደርጉላቸው ጥሪያችንን እናቀርባለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia