#update የ10ኛ ክፍል ውጤት⬇️
የ12 ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ እና የ10ኛ ክፍል ዉጤት ከነሐሴ 25 እስከ 30 ባሉት ቀናት ይፋ እንደሚደረግ ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ገልጿል፡፡
የ12ኛ ክፍል ማለፊያ ነጥብን ለመወሰንም የዩኒቨርሲቲዎችን የቅበላ አቅም መረጃ እያሰባሰቡ መሆኑን ነው የኤጀንሲው ምክትል ዳይሬክተር ዶክተር ዘሪሁን ደሳለኝ የገለጹት፡፡
የ10ኛ ክፍል ውጤትም የእርማት ስራው #መጠናቀቁን እና አሁን ላይ ስራውን የማጥራት ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ነው ዶክተእ ዘሪሁን የተናገሩት። እንደ ምክትል ዳይሬክተሩ ገለጻ የ12 ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ እና የ10ኛ ክፍል ዉጤት ከነሐሴ 25 እስከ 30 ባሉት ቀናት ይፋ ይደረጋል፡፡
©አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የ12 ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ እና የ10ኛ ክፍል ዉጤት ከነሐሴ 25 እስከ 30 ባሉት ቀናት ይፋ እንደሚደረግ ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ገልጿል፡፡
የ12ኛ ክፍል ማለፊያ ነጥብን ለመወሰንም የዩኒቨርሲቲዎችን የቅበላ አቅም መረጃ እያሰባሰቡ መሆኑን ነው የኤጀንሲው ምክትል ዳይሬክተር ዶክተር ዘሪሁን ደሳለኝ የገለጹት፡፡
የ10ኛ ክፍል ውጤትም የእርማት ስራው #መጠናቀቁን እና አሁን ላይ ስራውን የማጥራት ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ነው ዶክተእ ዘሪሁን የተናገሩት። እንደ ምክትል ዳይሬክተሩ ገለጻ የ12 ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ እና የ10ኛ ክፍል ዉጤት ከነሐሴ 25 እስከ 30 ባሉት ቀናት ይፋ ይደረጋል፡፡
©አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia