#update የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ⬇️
‹‹የድርጅቱ #ስያሜ እና #ዓርማ የአማራን ህዝብ አይወክልም በመባሉ ይመከርበታል፡፡››
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ብአዴን ወደፊት የሚመራባቸውን የፖለቲካ መስመሮች ለመወሰን እየመከረ ነው፡፡
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ይመራበት የነበረውን አብዮታዊ ዲሞክራሲ እናሻሽል ወይም አናሻሸል በሚሉ እና ሌሎች መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ነው፡፡
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ በክልሉ ካሉ አመራሮች የሰበሰባቸውን መሰረታዊ የማሻሻያ ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር እና ድርጅቱ በቀጣይ ስለሚከተላቸው የፖለቲካ መስመሮች ላይ ለመወሰን እየመከረ ነው፡፡
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና በብአዴን ጽ/ቤት የገጠር ፖለቲካ ና አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ምግባሩ ከበደ ማዕከላዊ ኮሚቴው በ12ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የሚቀርቡ አጀንዳዎችን በተመለከተ ከፍተኛ ጊዜ ሰጥቶ ይወያል ብለዋል፡፡
ብአዴን ከ11ኛ መደበኛ ጉባኤ በኋላ ባሉት ሶስት ዓመታት የታዩ ለውጦችን ይገመግማል፡፡
ማዕከላዊ ኮሚቴው በ12ኛው መደበኛ ጉባኤ ላይ ድርጅቱ ሊያሻሽላቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ለይቶ ለማቅረብ እንዲቻል ትኩረት ሰጥቶ ይወያያል፡፡
ድርጅቱ ባለፉት ጊዜያት ይመራባቸው የነበሩ ህጎች አንዳንዶቹ ወቅቱን ያላገናዘቡ በመሆኑ እና የድርጅቱ አመራሮችም ቢሻሻሉ ብለው ያቀረቧቸው በመሆኑ ማዕከላዊ ኮሚቴው በጥልቀት ተወያይቶ ሊሻሻሉ ይገባቸዋል የሚላቸውን ጉዳዮች ውሳኔ በማሳለፍ በጉባየው ላይ ያቀርባል ብለዋል፡፡
ማዕከላዊ ኮሚቴው ሌላው የድርጅቱን የ2011ዓ.ም ዕቅድ እና በጀትን ጨምሮ የጉባኤው ሪፖርት እና የቀጣይ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎም ይጠበቃል፡፡
በምክክሩ ላይ የድርጅቱ ስያሜ እና አርማ ምን ይሁን በሚሉ ጉዳዮች ላይ ተመክሮ እንደሚወሰን አቶ አቶ ምግባሩ ገልጸዋል፡፡
ድርጅቱ ባለፈው የአመራር ስብሰባው ላይ አመራሮች የድርጅቱ ስያሜ እና አርማ የአማራን ህዝብ አይወክልም የሚሉ ጉዳዮችን ያነሱ ሲሆን ማዕከላዊ ኮሚቴውም ይህን ጉዳይ አንድ እልባት ይሰጠዋል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል፡፡
ብአዴን ከሌሎች እህት ድርጅቶች ጋር ያለውን ግንኙነት በተመለከተ ምን መሆን አለበት እና የአማራን ህዝብ ጥቅም ድርጅቱ እንዴት ማስጠበቅ አለበት በሚሉ ጉዳች ላይ የመፍትሄ ሃሳብ ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
©አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
‹‹የድርጅቱ #ስያሜ እና #ዓርማ የአማራን ህዝብ አይወክልም በመባሉ ይመከርበታል፡፡››
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ብአዴን ወደፊት የሚመራባቸውን የፖለቲካ መስመሮች ለመወሰን እየመከረ ነው፡፡
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ይመራበት የነበረውን አብዮታዊ ዲሞክራሲ እናሻሽል ወይም አናሻሸል በሚሉ እና ሌሎች መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ነው፡፡
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ በክልሉ ካሉ አመራሮች የሰበሰባቸውን መሰረታዊ የማሻሻያ ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር እና ድርጅቱ በቀጣይ ስለሚከተላቸው የፖለቲካ መስመሮች ላይ ለመወሰን እየመከረ ነው፡፡
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና በብአዴን ጽ/ቤት የገጠር ፖለቲካ ና አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ምግባሩ ከበደ ማዕከላዊ ኮሚቴው በ12ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የሚቀርቡ አጀንዳዎችን በተመለከተ ከፍተኛ ጊዜ ሰጥቶ ይወያል ብለዋል፡፡
ብአዴን ከ11ኛ መደበኛ ጉባኤ በኋላ ባሉት ሶስት ዓመታት የታዩ ለውጦችን ይገመግማል፡፡
ማዕከላዊ ኮሚቴው በ12ኛው መደበኛ ጉባኤ ላይ ድርጅቱ ሊያሻሽላቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ለይቶ ለማቅረብ እንዲቻል ትኩረት ሰጥቶ ይወያያል፡፡
ድርጅቱ ባለፉት ጊዜያት ይመራባቸው የነበሩ ህጎች አንዳንዶቹ ወቅቱን ያላገናዘቡ በመሆኑ እና የድርጅቱ አመራሮችም ቢሻሻሉ ብለው ያቀረቧቸው በመሆኑ ማዕከላዊ ኮሚቴው በጥልቀት ተወያይቶ ሊሻሻሉ ይገባቸዋል የሚላቸውን ጉዳዮች ውሳኔ በማሳለፍ በጉባየው ላይ ያቀርባል ብለዋል፡፡
ማዕከላዊ ኮሚቴው ሌላው የድርጅቱን የ2011ዓ.ም ዕቅድ እና በጀትን ጨምሮ የጉባኤው ሪፖርት እና የቀጣይ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎም ይጠበቃል፡፡
በምክክሩ ላይ የድርጅቱ ስያሜ እና አርማ ምን ይሁን በሚሉ ጉዳዮች ላይ ተመክሮ እንደሚወሰን አቶ አቶ ምግባሩ ገልጸዋል፡፡
ድርጅቱ ባለፈው የአመራር ስብሰባው ላይ አመራሮች የድርጅቱ ስያሜ እና አርማ የአማራን ህዝብ አይወክልም የሚሉ ጉዳዮችን ያነሱ ሲሆን ማዕከላዊ ኮሚቴውም ይህን ጉዳይ አንድ እልባት ይሰጠዋል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል፡፡
ብአዴን ከሌሎች እህት ድርጅቶች ጋር ያለውን ግንኙነት በተመለከተ ምን መሆን አለበት እና የአማራን ህዝብ ጥቅም ድርጅቱ እንዴት ማስጠበቅ አለበት በሚሉ ጉዳች ላይ የመፍትሄ ሃሳብ ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
©አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA via @like
#ለፈገግታ ኢትዮ ቴሌኮም የታሪፍ ቅናሽ አደረገ የሚለውን ዜና በወፍ በረር ሰምቶ ባለ 5 ብር ካርድ ስንት ብር ገባ? ብሎ በኢንቦክስ ከሚጠይቅ ሰው ይሰውራችሁ😢ምን ብዬ ልመልስለት?
©ቴድዎድሮስ ወለደሚካኤል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ቴድዎድሮስ ወለደሚካኤል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2011 የምዝገባ ቀናት እንዲሁም የዓመቱን ትምህርት መጀመሪያ ቀን ከላይ ባለው ምስል ማግኘት ትችላላችሁ።
#ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Vacancy
Hello Tsega, We're looking to hire candidates for a new chain hotels we're setting up.Three people for now.
1. Hotel Management Assistant
2. Hotel Sales and Marketing (2 people)
They need to have fitting experiences in the hotel field.
They can contact us through 0111262921.
Thank you.
#Addis_Abeba
©Is
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Hello Tsega, We're looking to hire candidates for a new chain hotels we're setting up.Three people for now.
1. Hotel Management Assistant
2. Hotel Sales and Marketing (2 people)
They need to have fitting experiences in the hotel field.
They can contact us through 0111262921.
Thank you.
#Addis_Abeba
©Is
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ክፍት_የስራ_ቦታ፦
◾️የስራ አይነት-ፀሀፊ
◾️ክፍያ-በስምምነት
መስፈርት፦
-እንጊልዘኛ መፃፍ እና ማንበብ የሚችል
-መሰረታዊ የሆነ ኮምፒዩተር መጠቀም ሚችል
ቦታ- አዲስ አበባ,
0913628772 ይደውሉ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
◾️የስራ አይነት-ፀሀፊ
◾️ክፍያ-በስምምነት
መስፈርት፦
-እንጊልዘኛ መፃፍ እና ማንበብ የሚችል
-መሰረታዊ የሆነ ኮምፒዩተር መጠቀም ሚችል
ቦታ- አዲስ አበባ,
0913628772 ይደውሉ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሁን⬆️ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፣ በኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ የተመራ የልዑካን ቡድንን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው እያነጋገሩ ነው፡፡ የኢትዮጵያና አሜሪካ ግንኙነትን አንድ ምዕራፍ ከፍ የሚደርጉ የሁለትዮሽ ስምምነቶችን እንደሚፈፅሙ ይጠበቃል፡፡
©የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ዶክተር #አብረሃም_በላይ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው #ተሹመዋል። ዶ/ር አብረሀም በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሳይበር ቴክኖሎጂ ኢንጂነሪንግ ኢኒስቲቲዩት ዳይሬክተር ነበሩ።
©capital
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©capital
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update መጪው አዲስ ዓመት “በፍቅር እንደመር በይቅርታ እንሻገር” በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ፥ በዓሉ ከ25 ሺህ በላይ ህዝብ በሚገኝበት #በሚሊኒየም_አዳራሽ በድምቀት እንደሚከበር ተናግረዋል።
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ⬆️
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ የሚመራውን የአሜሪካ የልዑካን ቡድንን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
ውይይታቸውም #በሁለትዮሽ እና #ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር ተብሏል፡፡ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድም በኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት እየታየ ስላለው የፖለቲካ እና ኢኮኖሚያዊ ለውጦች ለልኡካን ቡድኑ እንዳብራሩላቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ ገልጸዋል፡፡
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ የሚመራውን የአሜሪካ የልዑካን ቡድንን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
ውይይታቸውም #በሁለትዮሽ እና #ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር ተብሏል፡፡ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድም በኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት እየታየ ስላለው የፖለቲካ እና ኢኮኖሚያዊ ለውጦች ለልኡካን ቡድኑ እንዳብራሩላቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ ገልጸዋል፡፡
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ⬆️
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የቬትናም ፕሬዝዳንት የሆኑትን ትራን ዳይ ኩዋንግን አመሻሽ ላይ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ሁለቱ አገራት በባህል፣ በኢኮኖሚያዊ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ አጀንዳዎች ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን የሁለቱን አገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር #ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ፈጣን እድገትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ማሳካት ከቻሉት የምስራቅ እስያ አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ቬትናም ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን የጀመሩት እ.አ.አ 1976 መሆኑ ይታወሳል፡፡
©የጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የቬትናም ፕሬዝዳንት የሆኑትን ትራን ዳይ ኩዋንግን አመሻሽ ላይ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ሁለቱ አገራት በባህል፣ በኢኮኖሚያዊ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ አጀንዳዎች ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን የሁለቱን አገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር #ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ፈጣን እድገትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ማሳካት ከቻሉት የምስራቅ እስያ አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ቬትናም ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን የጀመሩት እ.አ.አ 1976 መሆኑ ይታወሳል፡፡
©የጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia