TIKVAH-ETHIOPIA
#ከተራ2017 : በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት እና ትውፊት መሰረት የከተራ በዓል እየተከበረ ይገኛል። በገጠርም በከተማም ያሉ ታቦታት ከየአብያተክርስቲያናቱ ወጥተው ወደ የማደሪያቸው ባህረ-ጥምቀት በማምራት ላይ ይገኛሉ። በተለያዩ የባህል አልባሳት ያሸበረቁ ምዕመናን፣ ካህናት፣ ዲያቆናትና መዘምራን ታቦታቱን አጅበው ወደየማደሪያቸው በመሸኘት ላይ ይገኛሉ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ፎቶዎቹን…
#ጎንደር
በታሪካዊቷ እና ጥንታዊቷ ጎንደር ሁሉም ታቦታት ፒያሳ በመገናኘት ወደ ማደሪያ ቦታቸው እየተጓዙ ይገኛሉ።
የጥምቀት ከተራ በዓል በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።
ጎንደር የጥምቀት በዓል እጅግ በጣም በደማቅ ሁኔታ ከሚከበርባቸው የሀገራችን አካባቢዎች አንዱ ሲሆን ለዘንድሮው በዓል በርካታ እንግዶች በዓሉ ላይ ለመታደም ጎንደር ተገኝተዋል።
ፎቶ፦ ማህበረ ቅዱሳን እና ፋኖስ ፒክቸርስ
@tikvahethiopia
በታሪካዊቷ እና ጥንታዊቷ ጎንደር ሁሉም ታቦታት ፒያሳ በመገናኘት ወደ ማደሪያ ቦታቸው እየተጓዙ ይገኛሉ።
የጥምቀት ከተራ በዓል በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።
ጎንደር የጥምቀት በዓል እጅግ በጣም በደማቅ ሁኔታ ከሚከበርባቸው የሀገራችን አካባቢዎች አንዱ ሲሆን ለዘንድሮው በዓል በርካታ እንግዶች በዓሉ ላይ ለመታደም ጎንደር ተገኝተዋል።
ፎቶ፦ ማህበረ ቅዱሳን እና ፋኖስ ፒክቸርስ
@tikvahethiopia