TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
በታሪካዊቷ ዓድዋ እየተካሄደ ባለው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ባንዴራ የመስቀል ስነ-ሰርዓት ተካሂዷል።
የኢትዮጵያ፣ የትግራይ ክልል ፣ የአፍሪካ ህብረት ባንዴራ በፕረዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ እንዲሁም የአፍሪካ የሰላም አስከባሪ ተወካይ በሆኑት ሜጀር ጀነራል ስቴፈን ራድያ ተሰቅሏል።
የባንዲራ መስቀል ስነስርዓቱ በኢትዮጵያ 🇪🇹 ህዝብ ብሄራዊ መዝሙር ታጅቦ መከናወኑን በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ቤተሰብ አባል ገልጿል።
@tikvahethiopia
በታሪካዊቷ ዓድዋ እየተካሄደ ባለው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ባንዴራ የመስቀል ስነ-ሰርዓት ተካሂዷል።
የኢትዮጵያ፣ የትግራይ ክልል ፣ የአፍሪካ ህብረት ባንዴራ በፕረዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ እንዲሁም የአፍሪካ የሰላም አስከባሪ ተወካይ በሆኑት ሜጀር ጀነራል ስቴፈን ራድያ ተሰቅሏል።
የባንዲራ መስቀል ስነስርዓቱ በኢትዮጵያ 🇪🇹 ህዝብ ብሄራዊ መዝሙር ታጅቦ መከናወኑን በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ቤተሰብ አባል ገልጿል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ዓድዋ " ኢትዮጵያ ምን ጊዜም አሸናፊ ናት " - ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በቅርቡ በተመረቀው " የዓድዋ ድል መታሰቢያ " እየተከበረ ይገኛል። በዚሁ ዝግጅት ላይ የኢትዮጵያ የሀገር መከላከያ ሰራዊት መሪዎች፣ የተለያዩ ባለልስጣናት ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መገኘታቸውን ለመረዳት ተችሏል። በዓሉ በሀገር መከላከያ ወታደራዊ ትርኢት እና በሌሎችም ዝግጅቶች…
ፎቶ፦ በአዲስ አበባ ከተማ፣ ፒያሳ በሚገኘው የ " ዓድዋ ድል መታሰቢያ " እየተከበረ በሚገኘው 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ ትርኢት አቅርቧል።
Photo Credit - Leuel Masrsha (WMCC)
@tikvahethiopia
Photo Credit - Leuel Masrsha (WMCC)
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቪድዮ ፦ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ እንዲሁም የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ ዓድዋ ሲደርሱ የተደረገላቸው አቀባበል።
#ኢትዮጵያ #ዓድዋ128
@tikvahethiopia
#ኢትዮጵያ #ዓድዋ128
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update በታሪካዊቷ ዓድዋ እየተካሄደ ባለው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ባንዴራ የመስቀል ስነ-ሰርዓት ተካሂዷል። የኢትዮጵያ፣ የትግራይ ክልል ፣ የአፍሪካ ህብረት ባንዴራ በፕረዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ እንዲሁም የአፍሪካ የሰላም አስከባሪ ተወካይ በሆኑት ሜጀር ጀነራል ስቴፈን ራድያ ተሰቅሏል። የባንዲራ መስቀል ስነስርዓቱ በኢትዮጵያ 🇪🇹 ህዝብ ብሄራዊ መዝሙር ታጅቦ…
#ዓድዋ128
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዜዳንት ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በታሪካዊቷ ዓድዋ እየተካሄደ ባለው ስነስርዓት ላይ ንግግር አድርገዋል።
" ድሉ በድምቀት እንድናከብር ያበቁን አባት አያቶቻችን ስንዘክር የአሁኑ ትውልድ አገርና ህዝብ የሚያሳድግ አንድነት ልማት ስር እንዲሰድ የሚያስችል እንቅስቃሴ በማድረግ መሆን ይገባዋል " ብለዋል።
ድሉ የመላው ኢትዮጵያውን ድል መሆኑን ያስታወሱት ጄነራል ታደሰ ፤ " የአሁኑ ትውልድ የአባት አያቶቹ ክብር በማስቀጠል ለአገርና ህዝብ አንድነት መስራት ይጠበቅበታል " ብለዋል።
ምክትል ፕሬዜዳንቱ ፤ " የ128ኛው የዓድዋ ድል መታሰብያ ስናከብር ደም አፋሳሹ የትግራይ ጦርነት ለማስቆም የተደረገው የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ተከትሎ ፦
➡ የትግራይ ወሰን አለመከበሩ
➡ ከቄያቸው የተፈናቀሉ እንዲመለሱ አለመደረጉ መዘንጋት አይገባም " ሲሉ ገልጸዋል።
" የፌደራል መንግስት የገባውን ውል እንዲፈፅም አሁንም ጥሪያችን እናቀርባለን " ሲሉ ሌ/ ጀነራል ታደሰ ወረደ መናገራቸውም በዓድዋ የሚገኘው የቲክቫህ ቤተሰብ አባል መረጃውን አድርሶናል።
#AdwaTikvahFamily
@tikvahethiopia
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዜዳንት ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በታሪካዊቷ ዓድዋ እየተካሄደ ባለው ስነስርዓት ላይ ንግግር አድርገዋል።
" ድሉ በድምቀት እንድናከብር ያበቁን አባት አያቶቻችን ስንዘክር የአሁኑ ትውልድ አገርና ህዝብ የሚያሳድግ አንድነት ልማት ስር እንዲሰድ የሚያስችል እንቅስቃሴ በማድረግ መሆን ይገባዋል " ብለዋል።
ድሉ የመላው ኢትዮጵያውን ድል መሆኑን ያስታወሱት ጄነራል ታደሰ ፤ " የአሁኑ ትውልድ የአባት አያቶቹ ክብር በማስቀጠል ለአገርና ህዝብ አንድነት መስራት ይጠበቅበታል " ብለዋል።
ምክትል ፕሬዜዳንቱ ፤ " የ128ኛው የዓድዋ ድል መታሰብያ ስናከብር ደም አፋሳሹ የትግራይ ጦርነት ለማስቆም የተደረገው የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ተከትሎ ፦
➡ የትግራይ ወሰን አለመከበሩ
➡ ከቄያቸው የተፈናቀሉ እንዲመለሱ አለመደረጉ መዘንጋት አይገባም " ሲሉ ገልጸዋል።
" የፌደራል መንግስት የገባውን ውል እንዲፈፅም አሁንም ጥሪያችን እናቀርባለን " ሲሉ ሌ/ ጀነራል ታደሰ ወረደ መናገራቸውም በዓድዋ የሚገኘው የቲክቫህ ቤተሰብ አባል መረጃውን አድርሶናል።
#AdwaTikvahFamily
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ዓድዋ128 የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዜዳንት ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በታሪካዊቷ ዓድዋ እየተካሄደ ባለው ስነስርዓት ላይ ንግግር አድርገዋል። " ድሉ በድምቀት እንድናከብር ያበቁን አባት አያቶቻችን ስንዘክር የአሁኑ ትውልድ አገርና ህዝብ የሚያሳድግ አንድነት ልማት ስር እንዲሰድ የሚያስችል እንቅስቃሴ በማድረግ መሆን ይገባዋል " ብለዋል። ድሉ የመላው ኢትዮጵያውን ድል መሆኑን ያስታወሱት…
" ደማቁ የዓድዋ የድል መታሰብያ በዓልን በእርስ በርስ ግጭት ማቆሸሽ አይገባም " - ፕሬዜዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ
ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መልእክት አስተለልፈዋል።
ከ3 ዓመት ተኩል በኃላ በትግራይ ታሪካዊትዋ የዓድዋ ከተማ በመገኘት በዓሉን ለማክበር በመቻላቸው እንዳስደሰታቸው ገልፀዋል።
ፕረዚደንትዋ #እንባ_እየተናነቃቸው ያለፈውን አስከፊ ጦርነት በማስታወስ ፣ ተፈናቃዮች ያሉበትን አስከፊ ሁኔታ በማንሳት ተናገረዋል።
" አሁን ከገባንበት እንድንወጣ ፈጣሪ ይርዳን ፤ በሃይማኖትና በዘር መከፋፈል ይብቃን " ብለዋል።
የበዓሉ ታዳሚ ህዝብ በፕረዚደንትዋ ስሜታዊ ንግግር እጅግ ስሜቱ መነካቱ ከፊቱ ማንበብ እንደቻለ በስፍራው የነበረው የቲክቫህ ቤተሰብ አባል ነግሮናል።
" የችግሮቻችን ምንጭ እውቀን ከስሩ ለማድረቅ መስራት አለብን " ያሉት ፕሬዜዳንቷ ፤ " ከእርስ በርስ ጦርነት ጊዚያዊ አሸናፊ እንጂ ዘላቂ አሸናፊ የለም ፤ ስለሆነም ከዚሁ በመቆጠብ በአንድነት ቆመን አገራችን ከውጭ ወራሪ መታደግ ይገባናል " ብለዋል።
" ኢትዮጵያውያን የዓድዋ የድል ዘላቂ እንዲሆን ከተፈለገ ወንድም ወንድሙ ላይ ጦር ከማንሳት መቆጠብ አለብን " ሲሉ አሳስበዋል።
" የሃሳብ ልዩነታችን ከጠብመንጃ በመለስ በጠረጴዛ ውይይት የመፍታት ልማድ ሳይሆን ባህል መፍጠር አለብን። ያለፈው ይብቃ ከስህቶቻችን እንማር " ብለዋል።
በሌሎች ክልሎች የሚታየው ገጭትም በሰላም እንዲፈታ መስራትና መተባበር አለበን ሲሉ ተናግረዋል።
ደማቁን የዓድዋ የድል መታሰብያ በዓል በአርስ በርስ ግጭት ማቆሸሽ አይገባም ማለታቸውንም በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ቤተሰብ አባል ገልጾልናል።
#TikvahFamilyAdawa
@tikvahethiopia
ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መልእክት አስተለልፈዋል።
ከ3 ዓመት ተኩል በኃላ በትግራይ ታሪካዊትዋ የዓድዋ ከተማ በመገኘት በዓሉን ለማክበር በመቻላቸው እንዳስደሰታቸው ገልፀዋል።
ፕረዚደንትዋ #እንባ_እየተናነቃቸው ያለፈውን አስከፊ ጦርነት በማስታወስ ፣ ተፈናቃዮች ያሉበትን አስከፊ ሁኔታ በማንሳት ተናገረዋል።
" አሁን ከገባንበት እንድንወጣ ፈጣሪ ይርዳን ፤ በሃይማኖትና በዘር መከፋፈል ይብቃን " ብለዋል።
የበዓሉ ታዳሚ ህዝብ በፕረዚደንትዋ ስሜታዊ ንግግር እጅግ ስሜቱ መነካቱ ከፊቱ ማንበብ እንደቻለ በስፍራው የነበረው የቲክቫህ ቤተሰብ አባል ነግሮናል።
" የችግሮቻችን ምንጭ እውቀን ከስሩ ለማድረቅ መስራት አለብን " ያሉት ፕሬዜዳንቷ ፤ " ከእርስ በርስ ጦርነት ጊዚያዊ አሸናፊ እንጂ ዘላቂ አሸናፊ የለም ፤ ስለሆነም ከዚሁ በመቆጠብ በአንድነት ቆመን አገራችን ከውጭ ወራሪ መታደግ ይገባናል " ብለዋል።
" ኢትዮጵያውያን የዓድዋ የድል ዘላቂ እንዲሆን ከተፈለገ ወንድም ወንድሙ ላይ ጦር ከማንሳት መቆጠብ አለብን " ሲሉ አሳስበዋል።
" የሃሳብ ልዩነታችን ከጠብመንጃ በመለስ በጠረጴዛ ውይይት የመፍታት ልማድ ሳይሆን ባህል መፍጠር አለብን። ያለፈው ይብቃ ከስህቶቻችን እንማር " ብለዋል።
በሌሎች ክልሎች የሚታየው ገጭትም በሰላም እንዲፈታ መስራትና መተባበር አለበን ሲሉ ተናግረዋል።
ደማቁን የዓድዋ የድል መታሰብያ በዓል በአርስ በርስ ግጭት ማቆሸሽ አይገባም ማለታቸውንም በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ቤተሰብ አባል ገልጾልናል።
#TikvahFamilyAdawa
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" ደማቁ የዓድዋ የድል መታሰብያ በዓልን በእርስ በርስ ግጭት ማቆሸሽ አይገባም " - ፕሬዜዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መልእክት አስተለልፈዋል። ከ3 ዓመት ተኩል በኃላ በትግራይ ታሪካዊትዋ የዓድዋ ከተማ በመገኘት በዓሉን ለማክበር በመቻላቸው እንዳስደሰታቸው ገልፀዋል። ፕረዚደንትዋ #እንባ_እየተናነቃቸው ያለፈውን አስከፊ ጦርነት በማስታወስ ፣ ተፈናቃዮች ያሉበትን አስከፊ ሁኔታ…
#ትግራይ
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ 😢 ፦
" ጠላት ሊወረን ሲመጣ የኢትዮጵያ ህዝብ በዘር ፣ በሃይማኖት ፣ በፆታ ሳይለያይ የመሪውን ዳግማዊ አጼ ሚኒሊክን ጥሪ በመቀበል ተሰባስቦ በመዝመት በነዚህ ተራሮች እና ኮረብታዎች ታሪክ እንዳልሰራ ሁሉ ለራሱ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ፤ ለአፍሪካ አህጉራችን እንዲሁም ለመላው የተጨቆነ ህዝብ ተስፋ የሰጠ ሳለ በዚህች መሬት፦
- ወንድም በወንድሙ ላይ ቃታ የሳበበት የተጋደለበት
- ንፁሃን የተገደሉበት
- ብዙዎች የተሰደዱበት
- በርካቶች በገዛ ሀገራቸው የተንከራተቱበት፣ የተፈናቀሉበት
- ንብረት የወደመበት
- #ሴቶች_የተደፈሩበት ሁኔታ ታሪክ ጅብዱ በተሰራበት ምድር እንዲያይ ያደረግነው። እነዚህ ተራራዎች ለዚህም እማኝ እንዲሆኑ ያደረግነው።
እነዚህ ተራሮች መናገር ቢችሉ እንዲነግሩን የምንፈልገው ግን የህዝባችንን ጀግንነት፣ ታሪክ ሰሪነት፣ አንድነት ነው፤ ምስክሮቻችን ናቸው።
በትግራይ ጦርነቱ እንደጀመረ ሰሞን መጥቼ ነበር። ከጦርነቱ ሁለት ወር በፊት እዚህ ነበርኩ። የጦርነት ደህና ገፅታ የለውም እጅግ አስከፊውን ግን አላየሁም ብዬ ነው የማስበው። "
#TikvahFamilyAdawa
@tikvahethiopia
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ 😢 ፦
" ጠላት ሊወረን ሲመጣ የኢትዮጵያ ህዝብ በዘር ፣ በሃይማኖት ፣ በፆታ ሳይለያይ የመሪውን ዳግማዊ አጼ ሚኒሊክን ጥሪ በመቀበል ተሰባስቦ በመዝመት በነዚህ ተራሮች እና ኮረብታዎች ታሪክ እንዳልሰራ ሁሉ ለራሱ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ፤ ለአፍሪካ አህጉራችን እንዲሁም ለመላው የተጨቆነ ህዝብ ተስፋ የሰጠ ሳለ በዚህች መሬት፦
- ወንድም በወንድሙ ላይ ቃታ የሳበበት የተጋደለበት
- ንፁሃን የተገደሉበት
- ብዙዎች የተሰደዱበት
- በርካቶች በገዛ ሀገራቸው የተንከራተቱበት፣ የተፈናቀሉበት
- ንብረት የወደመበት
- #ሴቶች_የተደፈሩበት ሁኔታ ታሪክ ጅብዱ በተሰራበት ምድር እንዲያይ ያደረግነው። እነዚህ ተራራዎች ለዚህም እማኝ እንዲሆኑ ያደረግነው።
እነዚህ ተራሮች መናገር ቢችሉ እንዲነግሩን የምንፈልገው ግን የህዝባችንን ጀግንነት፣ ታሪክ ሰሪነት፣ አንድነት ነው፤ ምስክሮቻችን ናቸው።
በትግራይ ጦርነቱ እንደጀመረ ሰሞን መጥቼ ነበር። ከጦርነቱ ሁለት ወር በፊት እዚህ ነበርኩ። የጦርነት ደህና ገፅታ የለውም እጅግ አስከፊውን ግን አላየሁም ብዬ ነው የማስበው። "
#TikvahFamilyAdawa
@tikvahethiopia