ያለምዘርፍ የኃላው እስከመጨረሻዎቹ ኪሎሜትሮች ከመሪዎች ተርታ ሆና ብትመጣም 5ኛ ደረጃ ወጥታለች።
ያለምዘርፍ በከፍተኛ ድካምና ህመም ነው ውድድሩን ያጠናቀቀችው።
ያለምዘርፍን የቀደሟት የሞሮኮ እና የእስራኤል አትሌቶች ናቸው።
ፀሀይ ገመቹ ውድድሩን ብታቋርጥም ያበረከተችው የቡድን ስራ የሚይኮራ ነው።
#ጀግኖች
@tikvahethiopia
ያለምዘርፍ በከፍተኛ ድካምና ህመም ነው ውድድሩን ያጠናቀቀችው።
ያለምዘርፍን የቀደሟት የሞሮኮ እና የእስራኤል አትሌቶች ናቸው።
ፀሀይ ገመቹ ውድድሩን ብታቋርጥም ያበረከተችው የቡድን ስራ የሚይኮራ ነው።
#ጀግኖች
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ያለምዘርፍ የኃላው እስከመጨረሻዎቹ ኪሎሜትሮች ከመሪዎች ተርታ ሆና ብትመጣም 5ኛ ደረጃ ወጥታለች። ያለምዘርፍ በከፍተኛ ድካምና ህመም ነው ውድድሩን ያጠናቀቀችው። ያለምዘርፍን የቀደሟት የሞሮኮ እና የእስራኤል አትሌቶች ናቸው። ፀሀይ ገመቹ ውድድሩን ብታቋርጥም ያበረከተችው የቡድን ስራ የሚይኮራ ነው። #ጀግኖች @tikvahethiopia
ፎቶ፦ ኢትዮጵያ በሴቶች ማራቶን የወርቅ እና የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።
ጀግናዋ አትሌት አማኔ በሪሶ #ወርቅ ፤ ጀግናዋ አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ #ብር ለሀገራቸው አስገኝተዋል።
ከውድድሩ መጠናቀቅ በኃላ በቲክቫህ ኢትዮጵያ ስፖርት ባልደረባ የተወሰዱ ፎቶዎችን ከላይ ይመልከቱ።
https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x
ፎቶ፦ Tikvah Ethiopia Sport (Hungary , Budapest)
@tikvahethiopia
ጀግናዋ አትሌት አማኔ በሪሶ #ወርቅ ፤ ጀግናዋ አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ #ብር ለሀገራቸው አስገኝተዋል።
ከውድድሩ መጠናቀቅ በኃላ በቲክቫህ ኢትዮጵያ ስፖርት ባልደረባ የተወሰዱ ፎቶዎችን ከላይ ይመልከቱ።
https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x
ፎቶ፦ Tikvah Ethiopia Sport (Hungary , Budapest)
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ፦ ኢትዮጵያ በሴቶች ማራቶን የወርቅ እና የብር ሜዳሊያ አግኝታለች። ጀግናዋ አትሌት አማኔ በሪሶ #ወርቅ ፤ ጀግናዋ አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ #ብር ለሀገራቸው አስገኝተዋል። ከውድድሩ መጠናቀቅ በኃላ በቲክቫህ ኢትዮጵያ ስፖርት ባልደረባ የተወሰዱ ፎቶዎችን ከላይ ይመልከቱ። https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x ፎቶ፦ Tikvah Ethiopia Sport (Hungary , Budapest)…
#ኢትዮጵያ
" ሶስቱንም ሜዳሊያ ለማሸነፍ ነበር የፈለግነው " - አትሌት አማኔ በሪሶ
በሴቶች ማራቶን የወርቅ ሜዳልያ ያስመዘገበችው አትሌት አማኔ በሪሶ በውድድሩ ወቅት የተሰራው የቡድን ስራ ድንቅ መሆኑን ተናግራለች።
" ዛሬ እንደ ቡድን የሰራነው ድንቅ ስራ ነው " ያለችው አማኔ በሪሶ " በጋራ ከሰራን እንደምናሸንፍ እናውቅ ነበር የመሪዎቹን ቡድን ወደ ስድስት ዝቅ አድርገን በመቀጠልም በዕቅዳችን መሰረት አራታችን ብቻ መውጣት ችለናል" ብላለች።
" ሌሎቹን አትሌቶች ከፉክክር ውጪ ካደረግን በኋላ ከጠንካሮቹ የሀገሬ ልጆች ጋር እርስበርስ ነው የተፎካከርነው ጎተይቶም ጠንካራ አትሌት ነች ሻምፒዮንነቷን ማስጠበቅ ፈልጋ ነበር " ስትል ገልጻለች።
" እንደ ቡድን ሶስቱንም ሜዳልያ ለማሸነፍ ነበር የፈለግነው ነገር ግን በመጨረሻ እንደ እቅዳችን አልሄደልንም ፣ ቢሆንም ባገኘነው ድል እጅግ ደስተኞች ነን ሙቀት እንደሚኖር እናውቅ ነበር ነገር ግን እኔን ሙቀቱ ብዙም አልከበደኝም " ስትል አስተያየቷን ሰጥታለች።
🇪🇹
አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ ምን አለች ?
የብር ሜዳሊያ ለሀገሯ ኢትዮጵያ ያስገኘችው አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ ፤ " ዋናው ግባችን ወርቁን ወደ ሀገራችን ይዞ መሄድ ነበር። " ብላለች።
አትሌቷ ፤ " እኛ ኢትዮጵያውያን አሸናፊነታችንን በማስቀጠላችን እኮራለሁ። " ስትል ገልጻለች።
" በአማኔ ብሪሶ ኮርቻለሁ ፤ እንዲሁም በግሌ በዓለም ሻምፒዮናው ሌላ ሜዳሊያ በማግኘቴ በጣም ተደስቻለሁ " ብላለች።
" ባለፈው ዓመት በኦሪገን እና ዘንድሮ በቡዳፔስት መካከል ያለው ዋና ልዩነት የአየር ሁኔታ ነው " ያለችው አትሌቷ ፤ ኦሪገን በጣም ቀዝቃዛ ነበር፣ ቡዳፔስት ዳግሞ በጣም ሞቃት ነው ሁኔታው ሊከብድ እንደሚችል ቀድመን አውቀን ነበር ፤ ምንም ይሁን ግን የዓለም ሻምፒዮና ነው በዙ ፈተናዎች የተሞላ ነው ፤ ለዚህ በቂ የሆነ ዝግጅት አድርገን ነው የመጣነው ስልት ተናግራለች።
ቀጣይ ግባችን ለኦሎምፒክ ማለፍ ነው ስትልም አክላለች።
🇪🇹
" አትሌቶቻችን ደም ነው የሰጡት " ረ/ ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ
ኢትዮጵያ በሴቶች የማራቶን ውድድር የወርቅ እና ብር ሜዳልያዎችን ማስመዝገቧ የተጠበቀ ውጤት እንደነበር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ረ/ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ለልዩ ስፖርት ተናግራለች።
" እኔ በጣም ደስ ብሎኛል ፈጣሪ ይመስገን እናንተም እንኳን ደስ አላችሁ ሁላችሁም " ስትል መልዕክት ያስተላለፈችው ደራርቱ ቱሉ " የተመዘገበው የጠበቅነው ውጤት ነው" ብላለች።
" የአየር ሁኔታው አትሌቶቻችን ላይ ተፅዕኖ ባያደርግ ከአንድ እስከ ሶስት ይወጡ ነበር ፀሀይ ገመቹም ከድል ያልተናነሰ የቡድን ስራ ሰርታለች ሁሉንም እናመሰግናለን፤ ዛሬ ደም ነው የሰጡት " ስትል ረ/ኮ ደራርቱ ቱሉ ተናግራለች።
በቲክቫህ ኢትዮጵያ ስፖርት ክፍል የተነሱ ተጨማሪ ፎቶዎችን ከላይ ይመልከቱ።
@tikvahethiopia
" ሶስቱንም ሜዳሊያ ለማሸነፍ ነበር የፈለግነው " - አትሌት አማኔ በሪሶ
በሴቶች ማራቶን የወርቅ ሜዳልያ ያስመዘገበችው አትሌት አማኔ በሪሶ በውድድሩ ወቅት የተሰራው የቡድን ስራ ድንቅ መሆኑን ተናግራለች።
" ዛሬ እንደ ቡድን የሰራነው ድንቅ ስራ ነው " ያለችው አማኔ በሪሶ " በጋራ ከሰራን እንደምናሸንፍ እናውቅ ነበር የመሪዎቹን ቡድን ወደ ስድስት ዝቅ አድርገን በመቀጠልም በዕቅዳችን መሰረት አራታችን ብቻ መውጣት ችለናል" ብላለች።
" ሌሎቹን አትሌቶች ከፉክክር ውጪ ካደረግን በኋላ ከጠንካሮቹ የሀገሬ ልጆች ጋር እርስበርስ ነው የተፎካከርነው ጎተይቶም ጠንካራ አትሌት ነች ሻምፒዮንነቷን ማስጠበቅ ፈልጋ ነበር " ስትል ገልጻለች።
" እንደ ቡድን ሶስቱንም ሜዳልያ ለማሸነፍ ነበር የፈለግነው ነገር ግን በመጨረሻ እንደ እቅዳችን አልሄደልንም ፣ ቢሆንም ባገኘነው ድል እጅግ ደስተኞች ነን ሙቀት እንደሚኖር እናውቅ ነበር ነገር ግን እኔን ሙቀቱ ብዙም አልከበደኝም " ስትል አስተያየቷን ሰጥታለች።
🇪🇹
አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ ምን አለች ?
የብር ሜዳሊያ ለሀገሯ ኢትዮጵያ ያስገኘችው አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ ፤ " ዋናው ግባችን ወርቁን ወደ ሀገራችን ይዞ መሄድ ነበር። " ብላለች።
አትሌቷ ፤ " እኛ ኢትዮጵያውያን አሸናፊነታችንን በማስቀጠላችን እኮራለሁ። " ስትል ገልጻለች።
" በአማኔ ብሪሶ ኮርቻለሁ ፤ እንዲሁም በግሌ በዓለም ሻምፒዮናው ሌላ ሜዳሊያ በማግኘቴ በጣም ተደስቻለሁ " ብላለች።
" ባለፈው ዓመት በኦሪገን እና ዘንድሮ በቡዳፔስት መካከል ያለው ዋና ልዩነት የአየር ሁኔታ ነው " ያለችው አትሌቷ ፤ ኦሪገን በጣም ቀዝቃዛ ነበር፣ ቡዳፔስት ዳግሞ በጣም ሞቃት ነው ሁኔታው ሊከብድ እንደሚችል ቀድመን አውቀን ነበር ፤ ምንም ይሁን ግን የዓለም ሻምፒዮና ነው በዙ ፈተናዎች የተሞላ ነው ፤ ለዚህ በቂ የሆነ ዝግጅት አድርገን ነው የመጣነው ስልት ተናግራለች።
ቀጣይ ግባችን ለኦሎምፒክ ማለፍ ነው ስትልም አክላለች።
🇪🇹
" አትሌቶቻችን ደም ነው የሰጡት " ረ/ ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ
ኢትዮጵያ በሴቶች የማራቶን ውድድር የወርቅ እና ብር ሜዳልያዎችን ማስመዝገቧ የተጠበቀ ውጤት እንደነበር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ረ/ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ለልዩ ስፖርት ተናግራለች።
" እኔ በጣም ደስ ብሎኛል ፈጣሪ ይመስገን እናንተም እንኳን ደስ አላችሁ ሁላችሁም " ስትል መልዕክት ያስተላለፈችው ደራርቱ ቱሉ " የተመዘገበው የጠበቅነው ውጤት ነው" ብላለች።
" የአየር ሁኔታው አትሌቶቻችን ላይ ተፅዕኖ ባያደርግ ከአንድ እስከ ሶስት ይወጡ ነበር ፀሀይ ገመቹም ከድል ያልተናነሰ የቡድን ስራ ሰርታለች ሁሉንም እናመሰግናለን፤ ዛሬ ደም ነው የሰጡት " ስትል ረ/ኮ ደራርቱ ቱሉ ተናግራለች።
በቲክቫህ ኢትዮጵያ ስፖርት ክፍል የተነሱ ተጨማሪ ፎቶዎችን ከላይ ይመልከቱ።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Mekelle በመቐለ ቀዳማይ ወያነ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 15 " ትላንት ለሊት " ዳዕሮ " ተብሎ በሚጠራ መጠጥ ቤት ቦንብ ወርውሮ የሰዎችን ህይወት የቀጠፈውና ለጉዳት የዳረገው ተጠርጣሪ ግለሰብ ስሙ ሙሉጌታ እንደሚባል ታውቋል። ፖሊስ ግለሰቡ የተሰናበተ የቀድሞ ታጋይ መሆኑንና " በቁጥጥር ስር ለማዋል " ክትትል እየተደረገ መሆኑን ገልጾ ህዝቡ ጥቆማ በመስጠት እንዲተባበር ጥሪ አቅርቧል። ተጠርጣሪው በመቐለ…
#Update
በመቐለ ከተማ ቀዳማይ ወያነ ክ/ከተማ በሚገኝ መጠጥ ቤት ቦንብ ወርውሮ የሰዎችን ህይወት ያጠፋውና ጉዳት ያደረሰው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለ።
የቲክቫህ የመቐለ ቤተሰብ አባል በቀዳማይ ወያነ ፓሊስ ጣብያ በአካል ሄዶ እንዳረጋገጠው ተጠራርጣሪው ሙሉጌታ ካልኣዩ ዛሬ በህዝብና ፓሊስ ትብብር በቁጥጥር ስር ውሏል።
የፓሊስ ጣብያው አዛዥ ህዝብ ላደረገው ትብብር ምስጋና አቅርበዋል።
@tikvahethiopia
በመቐለ ከተማ ቀዳማይ ወያነ ክ/ከተማ በሚገኝ መጠጥ ቤት ቦንብ ወርውሮ የሰዎችን ህይወት ያጠፋውና ጉዳት ያደረሰው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለ።
የቲክቫህ የመቐለ ቤተሰብ አባል በቀዳማይ ወያነ ፓሊስ ጣብያ በአካል ሄዶ እንዳረጋገጠው ተጠራርጣሪው ሙሉጌታ ካልኣዩ ዛሬ በህዝብና ፓሊስ ትብብር በቁጥጥር ስር ውሏል።
የፓሊስ ጣብያው አዛዥ ህዝብ ላደረገው ትብብር ምስጋና አቅርበዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ፎቶ ፦ በዛሬው ዕለት በሴቶች የማራቶን ውድድር #የወርቅ እና #የብር ሜዳልያዎችን ለሀገራቸው ኢትዮጵያ ያመጡት አትሌት አማኔ በሪሶ እና አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ ሜዳልያቸውን ተረክበዋል።
Via @tikvahethsport (ሀንጋሪ፣ ቡዳፔስት)
@tikvahethiopia
Via @tikvahethsport (ሀንጋሪ፣ ቡዳፔስት)
@tikvahethiopia