TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ኢትዮ_ቴሌኮም

ውጭ ሃገር ከሚኖሩ ወዳጅ ዘመዶችዎ የሞባይል አየር ሰዓት ወይም ጥቅል በአጋሮቻችን በኩል ሲላክልዎ የሚያገኙት ስጦታ እስከ 100% ማደጉን በደስታ እንገልጻለን!

ለተጨማሪ መረጃ እና የሃገራት እና የአጋሮቻችንን ዝርዝር ለመመልከት bit.ly/3WZwbRH
#ኢትዮ_ቴሌኮም #ቴሌብር

በፍቅር እና በደስታ የተሞላ ልዩ የኢሬቻ በዓል እየተመኘን፤ እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ያዘጋጀናቸውን የኢሬቻ የሞባይል ጥቅሎች ከሰፊው ገበታችን በቴሌብር ሱፐርአፕ ከተጨማሪ 10% ስጦታ ጋር፣ በማይ ኢትዮቴል ወይም በ*999# ለራስዎ ይግዙ፤ ለሚወዷቸው በስጦታ ያበርክቱ!

መልካም በዓል!
#ኢትዮ_ቴሌኮም

በቴሌብር ትዊተር ገጽ በተደረገው የ2ኛ ዙር የ#ንቁ_ተሳታፊ ውድድር 10 ጊ.ባ ወርኃዊ የኢንተርኔት ጥቅል አሸናፊዎች የሆናችሁ ቤተሰቦቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!

አሸናፊዎች በተወዳደራችሁት የቴሌብር ትዊተር ገጽ በውስጥ መልዕክት እየሰራ ያለ (Active) የስልክ ቁጥር በ 24 ሰዓት ውስጥ ላኩልን።

አብሮነታችን በሽልማት ደምቆ ይቀጥላል!

ለመሳተፍ https://twitter.com/telebirr ይቀላቀሉ!
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ

#Ethiotelecom #telebirr #RealizingDigitalEthiopia
#ኢትዮ_ቴሌኮም

የሀገራችንን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ የሚቃኝ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ሀገር አቀፍ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ፣ የተከበሩ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ እንዲሁም የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች በተገኙበት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተካሄደ።

በመርሃ ግብሩ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ጉዞ፣ የተገኙ ስኬቶች እና ተግዳሮቶች ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር በተደረገ የመድረክ ላይ ወግ ፣ ዘርፉን ከሚመሩ ባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገ የፖነል ውይይት ተዳሰዋል።

በውይይቱ ወቅት ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር በዲጂታል ኢትዮጵያ ግንባታ ረገድ ሀገራችን መልካም ጅማሮዎች እና ወሳኝ ምዕራፎች ላይ የምትገኝ መሆኗን አንስተው በመሰረተ ልማት፣ በኢንተርኔት ተደራሽነት እንዲሁም በዲጂታል ፋይናንስ የተሰሩት ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡

አክለውም፣ መንግስት ለዲጂታል ጉዞ አስቻይ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኑን በመግለጽ የግሉ ዘርፍ በበኩሉ በዲጂታል ሥነምህዳሩ የተፈጠረለትን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም በዘርፉ ላይ የሚጠበቅበትን ሚና መጫወት እንደሚገባው አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡

በመጨረሻም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ የምናደርገውን ጉዞ በይበልጥ ለማፋጠን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የሚመራ ሃገራዊ ካውንስል እንዲቋቋም አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡

#DigitalEthiopia #DigitalAfrica #DigitalEconomy #MINT
#PMO #EthiopianCommunicationAuthority #GSMA #ITU #SmartAfrica #HOPR #HOF

(ኢትዮ ቴሌኮም)
#ኢትዮ_ቴሌኮም

የብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ በኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎት ማዕከላት መጀመሩን በይፋ ማብሰራችን ይታወቃል።

በማስከተል ምዝገባ በተጀመረባቸው ማዕከላት የኩባንያችን ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ተገኝተው አተገባበሩን ተመልክተዋል።

በዚህም ወቅት ለምዝገባው አስፈላጊ ግብአቶች መሟላታቸው እና የምዝገባ አገልግሎቱ በላቀ ፍጥነት መስጠት መቻሉን በተግባር መመልከት ችለዋል፡፡

አገልግሎቱ በሌሎች ተጨማሪ ማዕከላት የሚስፋፋ መሆኑም የተገለጸ ሲሆን ተገልጋዮች ስለዲጂታል መታወቂያ ጠቀሜታ እንዲረዱ የማድረግ ሥራ በስፋት እንደሚከናወን ተነግሯል።

ዜጎች በአቅራቢያቸው የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ የሚከናወንበትን የኢትዮ ቴሌኮም የአገልግሎት ማዕከል ለማወቅ ቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/fpgu4m ውስጥ የተካተተውን አዲስ የአቅጣጫ ጠቋሚ መተግበሪያ ዳታ በማብራት ብቻ በነጻ መጠቀም ይችላሉ።

ተጨማሪ መረጃ ፦
https://t.iss.one/telebirr
https://t.iss.one/ethio_telecom

#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #SmartAfrica #GSMA #ITU #WorldBank #NIDP
#ኢትዮ_ቴሌኮም

ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ኃይል መጠባበቂያ በ 39% ቅናሽ!

እስከ 12 ወራት ድረስ በተራዘመ የክፍያ አማራጭ እጅግ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ኃይል መጠባበቂያ ለማግኘት ወደ ድርጅት አገልግሎት መስጫ ማዕከሎቻችን ጎራ ይበሉ!

ለበለጠ መረጃ፡ https://bit.ly/48btdOJ ይጎብኙ!

#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia