የሰኔ ወር የዋጋ ግሽበት !
የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ አገልግሎት (CSA) በየወሩ የሚያወጣው የዋጋ ግሽበት መረጃ መሰረት ፦
- የሰኔ ወር 2014 አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 34 ከመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
- የሰኔ ወር 2014 የምግብ ዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ38 ነጥብ 1 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል ፤
- በእህሎችና አትክልት ዋጋ ላይ መጠነኛ ጭማሪ ታይቷል። የሚቀዳ የምግብ ዘይት፣ ዘይትና ቅቤ፣ ቡናና ለስለሳ መጠጦችም ጭማሪ ያሳዩ ቢሆንም ከውጭ የሚመጣው የምግብ ዘይት ላይ መጠነኛ ቅናሽ ተመዝግቧል።
- ምግብ ነክ ያልሆኑ የኢንዴክሱ ክፍሎች የዋጋ ግሽበት የሰኔ ወር 2014 ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ28 ነጥብ 4 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል፡፡
- ምግብ ነክ ያልሆኑ የኢንዴክሱ ክፍሎች የዋጋ ግሽበት ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከፍ እንዲል ካደረጉት ዋና ምክንያቶች ፦ አልኮልና ትምባሆ፣ ልብስና ጫማ፣ አነቃቂዎች (ጫት) ፣ የቤት እንክብካቤና ኢነርጅ (ማገዶና ከሰል) ፣ የቤት መስሪያ እቃዎች (የቤት ኪራይ፣ ሲሚንቶ፣ የቤት ኪዳን ቆርቆሮ) ፣ የቤት ዕቃዎችና የቤት ማሰገጫዎች ፣ ነዳጅ ፣ ህክምናና እና ጌጣጌጥ (ወርቅ) ናቸው።
- የሰኔ ወር 2014 ዓ/ም አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ካለፈው ግንቦት ወር 2014 ጋር ሲነፃፀር በ4 ነጥብ 5 ከመቶ እና፤ የምግብ የኢንዴክሱ ክፍሎች በ3 ነጥብ 9 ከመቶ ጭማሪ ያሳየ ሲሆን የምግብ ነክ ያልሆኑ የዋጋ ግሽበት በ5 ነጥብ 5 ከመቶ አሳይቷል፡፡
Credit : www.addismaleda.com
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ አገልግሎት (CSA) በየወሩ የሚያወጣው የዋጋ ግሽበት መረጃ መሰረት ፦
- የሰኔ ወር 2014 አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 34 ከመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
- የሰኔ ወር 2014 የምግብ ዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ38 ነጥብ 1 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል ፤
- በእህሎችና አትክልት ዋጋ ላይ መጠነኛ ጭማሪ ታይቷል። የሚቀዳ የምግብ ዘይት፣ ዘይትና ቅቤ፣ ቡናና ለስለሳ መጠጦችም ጭማሪ ያሳዩ ቢሆንም ከውጭ የሚመጣው የምግብ ዘይት ላይ መጠነኛ ቅናሽ ተመዝግቧል።
- ምግብ ነክ ያልሆኑ የኢንዴክሱ ክፍሎች የዋጋ ግሽበት የሰኔ ወር 2014 ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ28 ነጥብ 4 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል፡፡
- ምግብ ነክ ያልሆኑ የኢንዴክሱ ክፍሎች የዋጋ ግሽበት ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከፍ እንዲል ካደረጉት ዋና ምክንያቶች ፦ አልኮልና ትምባሆ፣ ልብስና ጫማ፣ አነቃቂዎች (ጫት) ፣ የቤት እንክብካቤና ኢነርጅ (ማገዶና ከሰል) ፣ የቤት መስሪያ እቃዎች (የቤት ኪራይ፣ ሲሚንቶ፣ የቤት ኪዳን ቆርቆሮ) ፣ የቤት ዕቃዎችና የቤት ማሰገጫዎች ፣ ነዳጅ ፣ ህክምናና እና ጌጣጌጥ (ወርቅ) ናቸው።
- የሰኔ ወር 2014 ዓ/ም አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ካለፈው ግንቦት ወር 2014 ጋር ሲነፃፀር በ4 ነጥብ 5 ከመቶ እና፤ የምግብ የኢንዴክሱ ክፍሎች በ3 ነጥብ 9 ከመቶ ጭማሪ ያሳየ ሲሆን የምግብ ነክ ያልሆኑ የዋጋ ግሽበት በ5 ነጥብ 5 ከመቶ አሳይቷል፡፡
Credit : www.addismaleda.com
@tikvahethiopia
#ጥቆማ
የሥራ ፈጠራ ውድድር !
የ2ኛ ዙር " አሁን/Ahun " የዲጂታል አንተርፕነሮች የሀሳብ ማበልፀጊያ ፕሮግራም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (#UNDP) አጋዥነት ጀምሯል።
በመጀመሪያ ዙር ተካሂዶ በነበረው ውድድር አሸናፊዎችን ለሥራ ያበቃው ይኸው መርሃግብር #አሁን ሁለተኛ ዙር የሥራ ፈጠራ ውድድር በይፋ መጀመሩን ተነግሯል።
ፕሮግራሙ የ4 ወር የሀሳብ ማበልፀጊያ ድጋፍና የሥራ ማስጀመሪያ ሽልማት ያካትታል፡፡
አዳዲስ እና ችግር ፈቺ የሆኑ የዲጂታል የሥራ ሃሳብ ያላችሁ አመልካቾች በውድድሩ መሳተፍ ትችላላችሁ ተብሏል።
የማመልከቻ ቅጹን ለማግኘት ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ : https://enkopa.org/high-growth/ አለያም በመልዕክት ሳጥን ቁጥር 25534 ቅፁን ሞልቶ መላክ እንደሚቻል ተገልዬ።
ምዝገባው የሚጠናቀቀው ሐምሌ 24, 2014 ዓ/ም ነው።
@tikvahethiopia
የሥራ ፈጠራ ውድድር !
የ2ኛ ዙር " አሁን/Ahun " የዲጂታል አንተርፕነሮች የሀሳብ ማበልፀጊያ ፕሮግራም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (#UNDP) አጋዥነት ጀምሯል።
በመጀመሪያ ዙር ተካሂዶ በነበረው ውድድር አሸናፊዎችን ለሥራ ያበቃው ይኸው መርሃግብር #አሁን ሁለተኛ ዙር የሥራ ፈጠራ ውድድር በይፋ መጀመሩን ተነግሯል።
ፕሮግራሙ የ4 ወር የሀሳብ ማበልፀጊያ ድጋፍና የሥራ ማስጀመሪያ ሽልማት ያካትታል፡፡
አዳዲስ እና ችግር ፈቺ የሆኑ የዲጂታል የሥራ ሃሳብ ያላችሁ አመልካቾች በውድድሩ መሳተፍ ትችላላችሁ ተብሏል።
የማመልከቻ ቅጹን ለማግኘት ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ : https://enkopa.org/high-growth/ አለያም በመልዕክት ሳጥን ቁጥር 25534 ቅፁን ሞልቶ መላክ እንደሚቻል ተገልዬ።
ምዝገባው የሚጠናቀቀው ሐምሌ 24, 2014 ዓ/ም ነው።
@tikvahethiopia
ፎቶ ፦ በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲሰራጭ የዋለው ሀሰተኛ ፎቶ !
ከላይ ፎቶ ላይ የምትመለከቷቸው ሸይኽ ዶክተር ማህር አል-ሙአይቂሊ ይባላሉ እጅግ የተከበሩ ኢማም እና የእስልምና ሃይማኖት መምህር ናቸው።
ትውልዳቸው እኤአ 1969 ሳዑዲ አረቢያ በመዲና ሲሆን በተለያዩ መስጅዶች መካ እና መዲና ውስጥ በረመዳንና በተለያዩ ወቅቶች ፀሎትና ሶላት በመምራት በእጅጉ ይታወቃሉ።
በመዲና እጅግ ታዋቂ ከሆኑ በኃላ የልዑል አብዱል መጂድ አማካሪ ሆነውም ነበር። በኃላም የማማከር ስራውን በመተው በንጉስ አብዱላህ ሳዑድ ዩኒቨርሲቲ በአስተማሪነት አገልግለዋል።
ሸይኽ ዶክተር ማህር አል-ሙአይቂሊ በጣም ባለብሩህ አእምሮ ባለቤት ሲሆኑ በተለይ ከፍተኛ ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኃላ የሂሳብ መምህር በመሆንም አገልግለዋል።
ስለእሳቸው ባለን መረጃ የተራዊህ ሶላትን በሳዑዲ እንዲሁም ከሳዑዲ ውጭ በተለይ በፓሪስ በመምራት ይታወቃሉ።
ዛሬ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ከአንድ ዜና ጋር በተያያዘ በሀሰት ፎቷቸው ሲለጠፍ ውሏል።
ዜናው ፤ የአሜሪካ መንግስት በሶሪያ የሚገኝን የአይኤስ መሪ ማሃር አል-አግአል በድሮን ጥቃት መግደሏን የሚገልፅ ሲሆን ዜናውን ያወጡት የአሜሪካ ሚዲያዎች ፎቶ ሲያጋሩ አልያተየም።
ነገር ግን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ጨምሮ የማሃር አል-አግአል ፎቶ ተብሎ ሲሰራጭ የነበረው ፎቶ ፍፁም ሀሰተኛ ነው። ሲሰራጭ የነበረውም የዶ/ር ሸይኽ ዶክተር ማህር አል-ሙአይቂሊ ነው።
የማህበራዊ ሚዲያዎች ከኢንተርኔት ላይ የሚገኙ መረጃዎችን ከመቀባበላቸው በፊት ደጋግሞ ማረጋገጥ ይገባል።
@tikvahethiopia
ከላይ ፎቶ ላይ የምትመለከቷቸው ሸይኽ ዶክተር ማህር አል-ሙአይቂሊ ይባላሉ እጅግ የተከበሩ ኢማም እና የእስልምና ሃይማኖት መምህር ናቸው።
ትውልዳቸው እኤአ 1969 ሳዑዲ አረቢያ በመዲና ሲሆን በተለያዩ መስጅዶች መካ እና መዲና ውስጥ በረመዳንና በተለያዩ ወቅቶች ፀሎትና ሶላት በመምራት በእጅጉ ይታወቃሉ።
በመዲና እጅግ ታዋቂ ከሆኑ በኃላ የልዑል አብዱል መጂድ አማካሪ ሆነውም ነበር። በኃላም የማማከር ስራውን በመተው በንጉስ አብዱላህ ሳዑድ ዩኒቨርሲቲ በአስተማሪነት አገልግለዋል።
ሸይኽ ዶክተር ማህር አል-ሙአይቂሊ በጣም ባለብሩህ አእምሮ ባለቤት ሲሆኑ በተለይ ከፍተኛ ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኃላ የሂሳብ መምህር በመሆንም አገልግለዋል።
ስለእሳቸው ባለን መረጃ የተራዊህ ሶላትን በሳዑዲ እንዲሁም ከሳዑዲ ውጭ በተለይ በፓሪስ በመምራት ይታወቃሉ።
ዛሬ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ከአንድ ዜና ጋር በተያያዘ በሀሰት ፎቷቸው ሲለጠፍ ውሏል።
ዜናው ፤ የአሜሪካ መንግስት በሶሪያ የሚገኝን የአይኤስ መሪ ማሃር አል-አግአል በድሮን ጥቃት መግደሏን የሚገልፅ ሲሆን ዜናውን ያወጡት የአሜሪካ ሚዲያዎች ፎቶ ሲያጋሩ አልያተየም።
ነገር ግን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ጨምሮ የማሃር አል-አግአል ፎቶ ተብሎ ሲሰራጭ የነበረው ፎቶ ፍፁም ሀሰተኛ ነው። ሲሰራጭ የነበረውም የዶ/ር ሸይኽ ዶክተር ማህር አል-ሙአይቂሊ ነው።
የማህበራዊ ሚዲያዎች ከኢንተርኔት ላይ የሚገኙ መረጃዎችን ከመቀባበላቸው በፊት ደጋግሞ ማረጋገጥ ይገባል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ማብራሪያ የ20/80 እና 40/60 ጉዳይ 👆 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፦ " ... ከዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት በኋላ የተለያዩ ጥቆማዎች በመቅረባቸው የኦዲት ሥራ ስንጀምር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንዲውል ወደ ኮምፒዩተር የተጫነው ዳታ ልዩነቶች ተግኝተዋል። በመሆኑም በእስካሁኑ የማጠራት ስራ ላልቆጠቡ ሰዎች እጣ መውጣትን ጨምሮ የተለያዩ የተዓማኒነት ጉድለቶች ታይተዋል፡፡ ከዚህ በመነሳትም…
#AddisAbaba
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የአዲስ አበባ ካቢኔ አባል የሆኑት ወ/ሮ ያስሚን ወሃብረቢ አልታሰሩም።
ከ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ችግር የተጠረጠሩ ባለሙያዎች እና አመራር በቁጥጥር ስር እንዲውሉ መደረጉን የአ/አ አስተዳደር መግለፁ ይታወቃል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ " ወ/ሮ ያስሚን ወሃቢረቢ በቁጥጥር ስር ዉለዋል " ተብሎ መረጃ ሲሰራጭ ነበር።
ነገር ግን ፤ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ያስሚን ወሃቢረቢ በቁጥጥር ስር ውለዋል ተከባሉት ግለሰቦች መካከል እንዳልሆኑ #ኢትዮጵያ_ቼክ መረጃ ማጣሪያ ድረገፅ ከራሳቸው ከወ/ሮ ያስሚን እንዲሁም ከከተማ አስተዳደሩ ማረጋገጡን አሳውቋል።
ወ/ሮ ያስሚን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቢኔ አባል እንዲሁም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ሲሆኑ የምክር ቤቱ አባል መሆናቸው በግልፅ ሂደት ካልተነሳ በቀር ያለመከሰስ መብት አላቸው።
@tikvahethiopia
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የአዲስ አበባ ካቢኔ አባል የሆኑት ወ/ሮ ያስሚን ወሃብረቢ አልታሰሩም።
ከ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ችግር የተጠረጠሩ ባለሙያዎች እና አመራር በቁጥጥር ስር እንዲውሉ መደረጉን የአ/አ አስተዳደር መግለፁ ይታወቃል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ " ወ/ሮ ያስሚን ወሃቢረቢ በቁጥጥር ስር ዉለዋል " ተብሎ መረጃ ሲሰራጭ ነበር።
ነገር ግን ፤ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ያስሚን ወሃቢረቢ በቁጥጥር ስር ውለዋል ተከባሉት ግለሰቦች መካከል እንዳልሆኑ #ኢትዮጵያ_ቼክ መረጃ ማጣሪያ ድረገፅ ከራሳቸው ከወ/ሮ ያስሚን እንዲሁም ከከተማ አስተዳደሩ ማረጋገጡን አሳውቋል።
ወ/ሮ ያስሚን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቢኔ አባል እንዲሁም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ሲሆኑ የምክር ቤቱ አባል መሆናቸው በግልፅ ሂደት ካልተነሳ በቀር ያለመከሰስ መብት አላቸው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ጥቁር አንበሳ) ? በፎቶው የምትመለከቱት ቢንያም ኢሳያስ ይባላል። ተማሪ ቢኒያም ከልጅነቱ አንስቶ በትምህርቱ ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበ የልጅነት ህልሙ የሆነውን ህክምና ትምህርት ለመከታተል ወደ ጥቁር አንበሳ ሊገባ ችሏል። 4 ዓመት ድረስ ፈታኝ ነው የሚባለውን የህክምና ትምህርት (ሜዲስን) በከፍተኛ ውጤት ከተማረ በኃላ ግን ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በኃላ መማር አትችልም ሲል ገልጾለታል።…
#AAU
ዛሬ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶክተር አንዷለም ደነቀ በተማሪ ቢንያም ኢሳያስ ጉዳይ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው ላይም ይህን ብለዋል (ከኢፕድ የተወሰደ) ፦
- ተማሪ ቢኒያም ኢሳያስ 4ኛ አመት ተማሪ እያለ ነው የአካል ጉዳት እንዳለበት የታወቀው ፤ ዩኒቨርሲቲው ላለፉት 8 ወራት ጉዳዩን ይዞ ሲመረምር ቆይቷል።
- ባዋቀረው ኮሚቴ በቀረበለት ምክረ ሀሳብ መሰረት ተማሪ ቢንያም ከጤና ትምህርት ጋር ተያያዥነት ያላቸው ትምህርቶችን እንዲማር ተወስኗል።
• በህክምና ፋርማሲ
• በህክምና ላብራቶሪ ሳይንስ
• በህክምና ላቦራቶሪ በመረጠው ዘርፍ እንዲማርና ባችለር ኦፍ ባዮሜዲካል ሳይንስ እንዲሰጠው ተወስኗል።
- ተማሪው የአካል ጉዳት እያለበት ለህክምና ትምህርት ዘርፍ መመደቡና ለደረሰው ችግር ዋንኛ ምክንያት የህክምና ኮሌጁ ተማሪዎችን ራሱ መመልመል ያለመቻሉ ነው።
- የህክምና ኮሌጁ እና የትምህርት ክፍሉ አስቀድሞ ማድረግ የሚገባውን ነገር ማድረግ ባለመቻሉ በተማሪ ቢንያም ላይ ለተከሰተው ችግር #ሀላፊነት እንወስዳለን።
ዛሬ የተወሰነውን ውሳኔ በተመለከተ ተማሪ ቢንያም ኢሳያስና ቤተሰቦቹን በመጠየቅ ምላሻቸው ምን እንደሆነ እንልክላችኃለን።
ከዚህ ቀደም ተማሪ ቢንያም ያቋረጠውን የሜዲስን ትምህርት ቀጥሎ ሁለት እጅ የማይጠይቁ ስፔሻላይዜሽኖች ላይ መግባት እንደሚችል (ሳይካትሪ፣ ፐብሊክ ሄልዝ ሌሎችም) ገልፆ ነበር።
ከልጅነቱ ጀምሮ " ሜዲስን " የመማር ህልሙን ለማሳካት የለፋው ተማሪ ቢንያም 5ኛ ዓመት ደርሶ በዩኒቨርሲቲው አሰራር ችግር ከሚወደው ትምህርቱ እንዲወጣ መደረጉ ተማሪውን ጨምሮ መላ ቤተሰቡን ያሳዘነ ድርጊት ነው።
(የተማሪ ቢንያም ጉዳይ - https://t.iss.one/tikvahethiopia/71823?single)
@tikvahethiopia
ዛሬ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶክተር አንዷለም ደነቀ በተማሪ ቢንያም ኢሳያስ ጉዳይ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው ላይም ይህን ብለዋል (ከኢፕድ የተወሰደ) ፦
- ተማሪ ቢኒያም ኢሳያስ 4ኛ አመት ተማሪ እያለ ነው የአካል ጉዳት እንዳለበት የታወቀው ፤ ዩኒቨርሲቲው ላለፉት 8 ወራት ጉዳዩን ይዞ ሲመረምር ቆይቷል።
- ባዋቀረው ኮሚቴ በቀረበለት ምክረ ሀሳብ መሰረት ተማሪ ቢንያም ከጤና ትምህርት ጋር ተያያዥነት ያላቸው ትምህርቶችን እንዲማር ተወስኗል።
• በህክምና ፋርማሲ
• በህክምና ላብራቶሪ ሳይንስ
• በህክምና ላቦራቶሪ በመረጠው ዘርፍ እንዲማርና ባችለር ኦፍ ባዮሜዲካል ሳይንስ እንዲሰጠው ተወስኗል።
- ተማሪው የአካል ጉዳት እያለበት ለህክምና ትምህርት ዘርፍ መመደቡና ለደረሰው ችግር ዋንኛ ምክንያት የህክምና ኮሌጁ ተማሪዎችን ራሱ መመልመል ያለመቻሉ ነው።
- የህክምና ኮሌጁ እና የትምህርት ክፍሉ አስቀድሞ ማድረግ የሚገባውን ነገር ማድረግ ባለመቻሉ በተማሪ ቢንያም ላይ ለተከሰተው ችግር #ሀላፊነት እንወስዳለን።
ዛሬ የተወሰነውን ውሳኔ በተመለከተ ተማሪ ቢንያም ኢሳያስና ቤተሰቦቹን በመጠየቅ ምላሻቸው ምን እንደሆነ እንልክላችኃለን።
ከዚህ ቀደም ተማሪ ቢንያም ያቋረጠውን የሜዲስን ትምህርት ቀጥሎ ሁለት እጅ የማይጠይቁ ስፔሻላይዜሽኖች ላይ መግባት እንደሚችል (ሳይካትሪ፣ ፐብሊክ ሄልዝ ሌሎችም) ገልፆ ነበር።
ከልጅነቱ ጀምሮ " ሜዲስን " የመማር ህልሙን ለማሳካት የለፋው ተማሪ ቢንያም 5ኛ ዓመት ደርሶ በዩኒቨርሲቲው አሰራር ችግር ከሚወደው ትምህርቱ እንዲወጣ መደረጉ ተማሪውን ጨምሮ መላ ቤተሰቡን ያሳዘነ ድርጊት ነው።
(የተማሪ ቢንያም ጉዳይ - https://t.iss.one/tikvahethiopia/71823?single)
@tikvahethiopia
#ZHAddis
እጆላይ ያለው ካሜራ ጊዜ በሄደ ቁጥር የሚሰጠው ጥቅም ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ዝቅ እንደሚል ያቃሉ ከማይፈለግ እቃጋ ሳይመደብ አሁኑኑ እኛ ዘንድ ይዘው ይምጡ እንዳይቆጩ አርገን በጥሩ ዋጋ እንገዞታለን።
ይደውሉልን : 091115 6257 ከታች ያለውንlink በመጫን የቴሌግራም አባል ይሁኑ https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEUTeB3LSYVFukiuQw
ቦሌ ወሎሰፈር HMM ህንፃ 2ኛ ፍቅ205
እጆላይ ያለው ካሜራ ጊዜ በሄደ ቁጥር የሚሰጠው ጥቅም ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ዝቅ እንደሚል ያቃሉ ከማይፈለግ እቃጋ ሳይመደብ አሁኑኑ እኛ ዘንድ ይዘው ይምጡ እንዳይቆጩ አርገን በጥሩ ዋጋ እንገዞታለን።
ይደውሉልን : 091115 6257 ከታች ያለውንlink በመጫን የቴሌግራም አባል ይሁኑ https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEUTeB3LSYVFukiuQw
ቦሌ ወሎሰፈር HMM ህንፃ 2ኛ ፍቅ205
TIKVAH-ETHIOPIA
" እንወጣም " - ተቃዋሚዎች የስሪላንካ ጉዳይ ዓለምን ማነጋገሩ ቀጥሏል። የስሪላንካ ፕሬዜዳንት ከስልጣን ወርዳለሁ ቢሉም ተቃዋሚዎች ከመኖሪያ ቤታቸው ለቀን አንወጣም ብለዋል። የስሪላንካ ፕሬዜዳንት ጎታባያ ራጃፓክሳ መኖሪያ ቤትን የተቆጣጠሩት ተቃዋሚዎች ዛሬም ፕሬዝዳንታዊ መኖሪያውን እንደማይለቁ ገልፀዋል። ተቃዋሚዎቹ የፕሬዜዳንቱን መኖሪያን ከተቆጣጠሩ በኃላና ፕሬዝዳንቱ በባህር ኃይል ታግዘው ከሸሹ…
#SeriLanka
• ፕሬዜዳንት ጎታብያ ራጃፓክሳ ሀገር ለቀው ወደ ማልዴቪስ ሄደዋል።
• " ፕሬዜዳንቱ ስልጣን መልቀቃቸውን በይፋዊ ደብዳቤ ካላሳወቁ / ወጥተው ካልተናገሩ ከቤታቸው አንወጣም " - ተቃዋሚዎች
ዓለምን እያነጋገረ ያለው የሲሪላንካ ጉዳይ አሁንም የቀጠለ ሲሆን ፕሬዜዳንት ጎታብያ ራጃፓክሳ ሀገር ለቀው መሄዳቸው ተሰምቷል።
ፕሬዜዳንቱ ከሚስት እና 2 የግል ጠባቂዎቻቸው ጋር በሀገሪቱ የአየር ኃይል ፕሌን ወደ ማልዴቪስ፣ ማሌ ሄደዋል።
አሁንም ተቃዋሚዎች የፕሬዜዳንቱን መኖሪያ እንደተቆጣጠሩ ሲሆን ፤ " ፕሬዜዳንቱ ሀገር ጥለው መጥፋታቸው ምንም ሊያስደስተን አይችልም ፤ በአሁን ሰዓት በዚህች ሀገር ምንም ነገር የለንም " ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ በይፋ ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን እንዲያሳውቁ አሳስበዋል።
የሀገሪቱ ፓርላማ አፈጉባኤ ዛሬ ከሰዓት ድረስ ፕሬዝዳንቱ ስልጣን መልቀቃቸውን የሚገልፅ ደብዳቤ ይደርሳቸዋል ተብሎ እየተጠበቀ ሲሆን ደብዳቤው ሲደርሳቸው ለህዝቡ ይፋ ያደርጋሉ ተብሏል።
በሌላ በኩል ፤ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ራኒል ዊክሬሜሲንጌ በአስቸኳይ ስልጣን እንዲለቁ ተቃዋሚዎች ማሳሰቢያ እየሰጡ ሲሆን የእሳቸው ቢሮ በሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጇል። በኮሎምቦም የሰዓት እላፊ ተጥሏል።
የህግ ባለሞያዎች ግን የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የህግ መሰረት የሌለው ነው ያሉ ሲሆን " በሀገሪቱ ህገመንግስት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የማድረግ ስልጣን የላቸውም ማድረግ የሚችሉት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሆነው ሲሾሙ ነው እስካሁን ደግሞ ያ አልሆነም " ብለዋል።
@tikvahethiopia
• ፕሬዜዳንት ጎታብያ ራጃፓክሳ ሀገር ለቀው ወደ ማልዴቪስ ሄደዋል።
• " ፕሬዜዳንቱ ስልጣን መልቀቃቸውን በይፋዊ ደብዳቤ ካላሳወቁ / ወጥተው ካልተናገሩ ከቤታቸው አንወጣም " - ተቃዋሚዎች
ዓለምን እያነጋገረ ያለው የሲሪላንካ ጉዳይ አሁንም የቀጠለ ሲሆን ፕሬዜዳንት ጎታብያ ራጃፓክሳ ሀገር ለቀው መሄዳቸው ተሰምቷል።
ፕሬዜዳንቱ ከሚስት እና 2 የግል ጠባቂዎቻቸው ጋር በሀገሪቱ የአየር ኃይል ፕሌን ወደ ማልዴቪስ፣ ማሌ ሄደዋል።
አሁንም ተቃዋሚዎች የፕሬዜዳንቱን መኖሪያ እንደተቆጣጠሩ ሲሆን ፤ " ፕሬዜዳንቱ ሀገር ጥለው መጥፋታቸው ምንም ሊያስደስተን አይችልም ፤ በአሁን ሰዓት በዚህች ሀገር ምንም ነገር የለንም " ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ በይፋ ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን እንዲያሳውቁ አሳስበዋል።
የሀገሪቱ ፓርላማ አፈጉባኤ ዛሬ ከሰዓት ድረስ ፕሬዝዳንቱ ስልጣን መልቀቃቸውን የሚገልፅ ደብዳቤ ይደርሳቸዋል ተብሎ እየተጠበቀ ሲሆን ደብዳቤው ሲደርሳቸው ለህዝቡ ይፋ ያደርጋሉ ተብሏል።
በሌላ በኩል ፤ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ራኒል ዊክሬሜሲንጌ በአስቸኳይ ስልጣን እንዲለቁ ተቃዋሚዎች ማሳሰቢያ እየሰጡ ሲሆን የእሳቸው ቢሮ በሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጇል። በኮሎምቦም የሰዓት እላፊ ተጥሏል።
የህግ ባለሞያዎች ግን የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የህግ መሰረት የሌለው ነው ያሉ ሲሆን " በሀገሪቱ ህገመንግስት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የማድረግ ስልጣን የላቸውም ማድረግ የሚችሉት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሆነው ሲሾሙ ነው እስካሁን ደግሞ ያ አልሆነም " ብለዋል።
@tikvahethiopia
#NewsAlert
አቶ ምትኩ ካሳ በቁጥጥር ስር ዋሉ።
የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ኮሚሽነሩ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ነው ዛሬ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር የዋሉት።
በፌደራል ፖሊስ በወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ የሙስና ወንጀሎች ምርመራ መምሪያ ሃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ታደሰ አያሌው እንደገለጹት፥ ኮሚሽነሩ በቁጥጥር ስር የዋሉት ኤልሻዳይ ከተሰኘ በጎ አድራጎት ማህበር ባለቤት ጋር በመመሳጠር የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል በሚል በመጠርጠራቸው ነው።
ይህ ኤልሻዳይ የተሰኘ ድርጅት በአዋሽ፣ በአዳማ፣ በሐዋሳ፣ በእንጅባራ በመሳሰሉ አካባቢዎች ተፈናቃዮች በሌሉበት ተፈናቃዮች አሉ በማለት በተደጋጋሚ ጊዜ የእርዳታ እህልና አልባሳት በመረከብ ሽጦ ለተጠርጣሪው መኖሪያ ቤት መግዛቱ በምርምራ መረጋገጡን ነው ረዳት ኮሚሽነር ታደሰ የተናገሩት።
ፖሊስ በተጠርጣሪው ላይ ሰፊ ክትትል ሲያደርግ እንደነበረም ረዳት ኮሚሽነሩ ማብራራታቸውን የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዘግቧል።
@tikvahethiopia
አቶ ምትኩ ካሳ በቁጥጥር ስር ዋሉ።
የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ኮሚሽነሩ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ነው ዛሬ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር የዋሉት።
በፌደራል ፖሊስ በወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ የሙስና ወንጀሎች ምርመራ መምሪያ ሃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ታደሰ አያሌው እንደገለጹት፥ ኮሚሽነሩ በቁጥጥር ስር የዋሉት ኤልሻዳይ ከተሰኘ በጎ አድራጎት ማህበር ባለቤት ጋር በመመሳጠር የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል በሚል በመጠርጠራቸው ነው።
ይህ ኤልሻዳይ የተሰኘ ድርጅት በአዋሽ፣ በአዳማ፣ በሐዋሳ፣ በእንጅባራ በመሳሰሉ አካባቢዎች ተፈናቃዮች በሌሉበት ተፈናቃዮች አሉ በማለት በተደጋጋሚ ጊዜ የእርዳታ እህልና አልባሳት በመረከብ ሽጦ ለተጠርጣሪው መኖሪያ ቤት መግዛቱ በምርምራ መረጋገጡን ነው ረዳት ኮሚሽነር ታደሰ የተናገሩት።
ፖሊስ በተጠርጣሪው ላይ ሰፊ ክትትል ሲያደርግ እንደነበረም ረዳት ኮሚሽነሩ ማብራራታቸውን የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዘግቧል።
@tikvahethiopia
#AddisAbaba
የታሪፍ ጭማሪ ተደረገ !
ከነገ ሐምሌ 7 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የትራንስፖርት ታሪፍ ይፋ ተደርጓል።
አዲሱ ታሪፍ የሚኒባስ ታክሲ እና የሚድ ባስ (ሃይገርና ቅጥቅጥ) የትራንስፖርት አገልግሎትን የሚመለከት ነው።
በሚኒባስ ታክሲ ከ0.50 ሳንቲም እስከ 6 ብር ድርስ የጨመረ ሲሆን በሚድ-ባስ ላይ ከ0.50 ሳንቲም እስከ 2 ብር ድርስ ጨምሯል።
የሸገር እና አንበሳ ከተማ አውቶብስ ታሪፍ በዚህ ወር መጨረሻ ይስተካከላል ተብሏል።
ዝርዝሩ ከላይ ተያይዟል #ያንብቡ !
@tikvahethiopia
የታሪፍ ጭማሪ ተደረገ !
ከነገ ሐምሌ 7 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የትራንስፖርት ታሪፍ ይፋ ተደርጓል።
አዲሱ ታሪፍ የሚኒባስ ታክሲ እና የሚድ ባስ (ሃይገርና ቅጥቅጥ) የትራንስፖርት አገልግሎትን የሚመለከት ነው።
በሚኒባስ ታክሲ ከ0.50 ሳንቲም እስከ 6 ብር ድርስ የጨመረ ሲሆን በሚድ-ባስ ላይ ከ0.50 ሳንቲም እስከ 2 ብር ድርስ ጨምሯል።
የሸገር እና አንበሳ ከተማ አውቶብስ ታሪፍ በዚህ ወር መጨረሻ ይስተካከላል ተብሏል።
ዝርዝሩ ከላይ ተያይዟል #ያንብቡ !
@tikvahethiopia
#ብርሃን_ባንክ
ካሉበት ሆነው ገንዘብ ማስተላለፍ እና መሰል ጉዳይዎትን በምቾት ይከውኑ!
Facebook: https://www.facebook.com/berhanbanksc
Telegram: https://t.iss.one/berhanbanksc
Twitter: https://twitter.com/berhanbanksc
ካሉበት ሆነው ገንዘብ ማስተላለፍ እና መሰል ጉዳይዎትን በምቾት ይከውኑ!
Facebook: https://www.facebook.com/berhanbanksc
Telegram: https://t.iss.one/berhanbanksc
Twitter: https://twitter.com/berhanbanksc
TIKVAH-ETHIOPIA
#ማብራሪያ የ20/80 እና 40/60 ጉዳይ 👆 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፦ " ... ከዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት በኋላ የተለያዩ ጥቆማዎች በመቅረባቸው የኦዲት ሥራ ስንጀምር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንዲውል ወደ ኮምፒዩተር የተጫነው ዳታ ልዩነቶች ተግኝተዋል። በመሆኑም በእስካሁኑ የማጠራት ስራ ላልቆጠቡ ሰዎች እጣ መውጣትን ጨምሮ የተለያዩ የተዓማኒነት ጉድለቶች ታይተዋል፡፡ ከዚህ በመነሳትም…
" የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውድቅ ተደርጓል " - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ/ም የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ውድቅ አድርጓል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ/ም የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውድቅ መደረጉን ተናግረዋል፡፡
ዕጣው የተሰረዘው የከተማ አስተዳደሩ ከዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓቱ በኋላ የተለያዩ ጥቆማዎች በመቅረባቸው የኦዲት ሥራ ሲጀመር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንዲውል ወደ ኮምፒዩተር የተጫነው ዳታ ልዩነት መኖሩ በመረጋገጡ ነው ተብሏል፡፡
በእጣው የሚካተቱት 79 ሺህ ቆጣቢዎች መሆን ሲገባው ምርመራ ሲደረግ ግን በእጣው ውስጥ የተካተቱት ሰዎች ቁጥር 172 ሺህ መሆኑ ተረጋግጧል ነው ያሉት፡፡
ይህ ማለትም 93 ሺ የሚሆኑ ሰዎች በተጭበረበረ መንገድ ዕጣ በሚያወጣባት የቴክኖሎጂ ሲስተም ውስጥ እንዲካተቱ ተደርጓል፡፡
(የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር)
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ/ም የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ውድቅ አድርጓል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ/ም የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውድቅ መደረጉን ተናግረዋል፡፡
ዕጣው የተሰረዘው የከተማ አስተዳደሩ ከዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓቱ በኋላ የተለያዩ ጥቆማዎች በመቅረባቸው የኦዲት ሥራ ሲጀመር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንዲውል ወደ ኮምፒዩተር የተጫነው ዳታ ልዩነት መኖሩ በመረጋገጡ ነው ተብሏል፡፡
በእጣው የሚካተቱት 79 ሺህ ቆጣቢዎች መሆን ሲገባው ምርመራ ሲደረግ ግን በእጣው ውስጥ የተካተቱት ሰዎች ቁጥር 172 ሺህ መሆኑ ተረጋግጧል ነው ያሉት፡፡
ይህ ማለትም 93 ሺ የሚሆኑ ሰዎች በተጭበረበረ መንገድ ዕጣ በሚያወጣባት የቴክኖሎጂ ሲስተም ውስጥ እንዲካተቱ ተደርጓል፡፡
(የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር)
@tikvahethiopia